Vous êtes sur la page 1sur 4

ሚያዝያ ፫ ቀን ፪ሺህ ፪ ዓ፣ም

በሏሰት የተዲፈነ እውነት፣ ሲከሰት፣ ይህ በኣቡጊዲ ዴኀረ ገጽ ኦቶ ዺቦጆ የከተበውን የማያወሊውሌ እውነት የሚዯግፍ ጽሁፍ ነው ፡፡ ስሇ ካንሳስ መዴኃኔ ዓሇም ቤተ ክርስቲያን አገሌጋይ ቄስ አስተርአየ ጽጌና ዯንገጡሮቻቸው ፀረ ማርያምና ፀረ ምእመናን የነበረው ዉንብዴናቸው ከሏቀኛው የብዕር ሰው ከዱቦጆ እ፣ኤ፣አ፣ በ፭ ፣፫፣፲፪ በአቡጊዲ ዴኅረ ገጽ ሊይ በአጭር ተከትቦ ሳየው በጣሙን ተገረምኩ አንባብያንም አዴንቀውታሌ ሁኔታውን እንዯገመገምኩት ቀዯም ሲሌ እውነቱ ተከስተ የተባሇው የብዕር ሰው የቄሱንና የግብረአበሮቻቸውን አጸያፊ ዴርጊት በማውገዝና በመቃወም ፣ ፩ኛ ጥቅሙ ምን ይሆን? ፪ኛ ዏይን ያወጣ ቅጥፈት፣ ፫ኛ የማያባራ ቅዠት፣ ፬ኛ በዛና ጠነዛ፣ በሚሇው የጽሁፍ አርእስት እውነቱን አፍረጥርጦ በመግሇጽ በጎሊ መስታውት ቢያሳያቸውም ጆሮ ዲባ ሌበስ ብሇው ከዴርጊታቸው ሉታቀቡ አሌቻለም፡፡ የካንሳስ መዴኃኔ ዓሇም ቤተ ክርስቲያን ምእመናን አሳጧት እንጂ ቅሌብጭ ያሇች ጥሩ ቤተ ክርስቲያን ነች ሏቀኛ ቄስ ስሇላሇባት ባድዋን ቀርታሇች፡፡ በዚህ ቤተ ክርስቲያን የሚያገሇግለት ቄስ አስተርአየ ጽጌ የተባለት ያሇፈው የሕይወት ታሪካቸው በግሌጽ ሲተነተን ከዯብረሉባኖስ እንዯወጡ በአዱስ አበባ ከተማ ጨሇማን ተገን በማዴረግ በምቀኝነት ተነሳስተው የሥሊሴን ዱያቆናት ዴንገት በደሊ ቀጥቅጠውና በአስፋሌት ሊይ ዘርረው (ይሙቱ ይዲኑ አይታወቅም) ጥሇዋቸው ወዯ ኬንያ ኮብሌሇው ሇመጥፋታቸው ራሳቸው እንዯ ጉራ ሲያወሱት የነበረ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ቅስና አሌተቀበለም አሌቀዯሱምም ይህንንም እራሳቸው በይፋ ገሌጸውታሌ ስሇዚህ ቅዲሴ የመቀዯስ ችልታ የሊቸውም ፡፡ ከኬንያ ወዯ አሜሪካ እንዯመጡ ዱሲ ገብተው ካህናቱን በአለባሌታ ሏሰት እያተራመሱ ሲነቁባቸው ወዯ ሲያትሌ ኮበሇለ ፡፡ ከሲያትሌ ሕዝቡን ከሁሇት ከፍሇው ስሊፋጁ ተባረው ወዯ ሴንትለስ ፈረጠጡ ፡፡ ሴንትለስ የማርያምን ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ከሁሇት ከፍሇው ወዯ አሌታወቁበት ወዯ ካንሳስ ተጓዙ ፡፡ የካንሳስ ኪዲነምሕረትን ምእመናን አፋጅተው ሉያዯባዴቡ ሲለ እራሳቸው የመረጧቸው ሉቀጳጳስ መጥተው ጉዲዩን አጣርተው ምእመናኑን ሲጠይቁ ‘’ይህ ቄስ አይዯሇም ከዚህ ይወገዴሌን ‘’ በማሇት ሇቄሱ ውጣ ! ! ! እያለ ሲጮሁባቸው በመመሌከታቸው የአመራርና የአገሌግልት ችልታ የላሊቸው እመቤታችንን ኃጢአተኛ ነች የሚለ ፀረ ማርያም በመሆናቸው ባሊቸው ሏዋርያዊ ሥሌጣናቸው አግዯዋቸው ሔዯዋሌ፡፡ሕዝቡም ጭቅጭቅና ፀብ ስሇሰሇቸው ከሁሇት ተከፍሎሌ ፡፡ የቀዴሞው የአመራር ኮሚቴ ሰብሳቢና ላልችም መዴኃኔ ዓሇም በሚሌ ስያሜ ቤተ ክርስቲያን መስርተው የቄሱ የቅርብ ዯጋፊ የሆኑት አዴር ባዮች ሇምእመናኑ ሳያሳውቁ ሴንትለስ ዴረስ በመሔዴ ጠርተው አመጧቸው ሇምን ቢባሌ ሇምስጢራዊ ጥቅማቸው ሲለ ነው፡፡ ከመጡም በሗሊ የመዴኃኔ ዓሇምን ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ከሁሇት ከፍሇው ሲያፋጁአቸው ከሦስቱ የጥቅም አበሮቻቸው በስተቀር አብዛኛዎቹ ይህ በጳጳስ የታገዯና የተወገዘ ቄስ ስሇሆነ በእርሱ አንገሇገሌም ብሇው ጥሇዋቸው ስሇሔደ በሦስቱ ጋሻጋግሬዎቻቸው ተመክተው የሉቀጳጳሱን ሥላጣን ሽረው የሚያገሇግለ ስሇሆነ የሲኖድስ ተቃራኒ ከፍተኛ ወንጄሇኛ ናቸው፡፡ የተማሩ ካህናት ሲመጡ በሏሰት ስማቸውን እያጠፉና እየወነጀለ በዯጋፊዎቻቸው ተባባሪነት ያበሯቸዋሌ ፡፡ እኒህ ቀጣፊ ቄስ ትሌቁ ማወናበጃቸው የተከበሩትን የሏዋርያት ምትክ የቤተ ክርስቲያን አባቶች የሆኑትን ብፁአን ጳጳሳትና ካሕናትን ጭምር ተመቸኝ ብሇው ጎሳ እየጠቀሱ ስም በማጥፋት የሚሳዯቡና እርሳቸው ከሚያገሇግለበት ቤተ ክርስቲያን አባት ጳጳስ እንዲይመዯብ በማዴረግ በሥጋው ዯሙና

በላልችም የሚያጭበረብሩት ወንጀሊቸውና የሥራ ዴክመታቸው ይፋ እንዲይወጣባቸው የሚያምታቱ ሇመሆናቸው በግሌጽ ታውቆባቸዋሌ ፡፡ እኒህ ቄስ የሏሰት ከረጢት በመሆናቸው ምንም የማያውቁትን በኦርቶዲክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ሥር በትምሕርት ተኮትኩተው ያሊዯጉትን አሊዋቂ አወናባጅ ኮሚቴዎችን የሙጥኝ ብሇው ሏሰቱን እውነት እያስመሰለ በመስበክ እዴሜአቸውን የሚያራዝሙ በበጎች መካከሌ የገቡ ተኩሊ ናቸው ከዚህም በተጨማሪ መንፈሳዊውን ሕይወት የማይከተለና በቂም በቀሌ ተነሳስተው ሰውን ሇመጉዲት የሚሯሯጡ ከመሆናቸውም በሊይ ይህን ስህተታቸውን ሇመሸፈን ሏሰቱን እውነት በማስመሰሌ ሇምእመናኑ ትምህርት ሲሰጡ “ቂም በቀሌ ኃጢአት አይዯሇም እኔ ቂም አሌፍቅም ቂም የማትይዝ አህያ ብቻ ነች “ ብሇው ያስተማሩ ቀንዯኛ አጭበርባሪ ናቸው ፡፡ ሉቀ ጳጳሱ ስሇአገዶቸው እርሳቸውን በመዝሇፍ የሏዋርያትን ሥሌጣን አቃሇው ማን አሇብኝ በማሇት ከታገደበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ከሕግ ውጭ በማገሌገሌ ሊይ ይገኛለ፡፡ በዚህ አዴራጎታቸው ተወግዘው መባረር የሚገባቸው ናቸው፡፡ እሳቸው ግን ምን ሰው አሇና ብሇዋሌ ፡፡ እንዱያው ሇመሆኑ እኒህ ሰው መረን እንዯተሇቀቀ አሇላ ኮርማ ሆነው ግዝቱን የሚያፈርሱበትና ከሕግ ውጭ የሚፏሌለበት በሥጋው ዯሙና በቅዲሴው ሥርአት የሚያታሌለበት ምክንያት የቅስናውን ሥሌጣን በገዛ ራሳቸው የሾሙ ከሏዋርያዊ ጳጳስ ያሌተቀቡ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያናት ያሌቀዯሱ ከቅስናው ሥርዓት ጋር የማይተዋወቁ በጳጳስ ባሇመቀባታቸው ሏሰት የሚያናግርና የሚያንቀዠቅዣቸው የተጠናወታቸው ዱያብልስ በመሆኑ አይዯሇምን ? ነው ፡፡ ወዯ ሥሌጣናቸው ከመመሇሳቸው በፊት ሉጠየቁ የሚገባቸው ፡ ሀ. የቅስናውን ሥሌጣን ሥርዓቱን አከናውነው ቅስና የሰጧቸው ጳጳስ ማን ናቸው ? ሇ. የቅስናው ሥርዓት የተካሔረው የትኛው ቤተ ክርስቲያን ነው ? ሏ. በእሇቱ ሥርዓተ ቅዲሴውን ያከናወኑት ካህናትና ዱያቆናት እነማን ናቸው ? መ. የዴቁናና የቅስና ማዕርገ ክህነት ሇመቀበሊቸው የጽሁፍ ማስረጃ ማቅረብ ግዳታቸው ነው፡ ሠ. ኢትዮጵያ የቀዯሱባቸው ቤተ ክርስቲያኖች ስም መግሇጽ አሇባቸው ? ረ. ከገዲሙ ትምሕርት አቋርጠው እንዯወጡ ስብከተ ወንጌሌ እንዱሇማመደ የተሊኩበትን ዯብዲቤ ቋሚ ሠራተኛ ቄስ ሆነው እንዲስተማሩ አስመስሇው ስሇሚያታሌለ ማስረጃው መጣራት አሇበት ፡፡ ይህ ካሌሆነ ግን የቅስና ሥሌጣቸው ከሚፈጽሙት ተግባራቸውና ከሚያስተምሩት ትምህርት ጋር ሲገናዘብ ውሸትና ቅጥፈት የተሞሊበት አጠራጣሪ ነውና የኦርቶድክስ ተዋህድን እምነት እንዲያፋሌሱ ጉዲዩ የሚመሇከተው ሁለ ቄሱን አግድና አውግዞ በተዋህድ ቤተ ክርስቲያን ስም እንዲያገሇግለ በማባረር በኢንተርኔት ሇሕዝብ መገሇጽ አሇበት ፡፡ ያሇበሇዚያ ግን የእሳቸው መሰሌ ጮላዎች ባሌተሰጣቸው ሥሌጣን ከማይታወቁበት ሥፍራ በመሔዴ ቄስ ነን ፡ መነኩሴ ነን፡ እያለ በማወናበዴ ምእመናኑን ስሇሚያስቱና ስሇሚዘርፉ በጥብቅ እርምጃ መወሰዴ ይገባዋሌ እሊሇሁ ፡፡ እስከዚያው ምን መዯረግ አሇበት ሇሚሇው ፡ ፩ኛ. ሉቀ ጳጳሱ ትክክሌም ይሁኑ አይሁኑ ተጠርተው መጥተው በተሰጣቸው ሏዋርያዊ ሥሌጣናቸው ካገዶቸው እግደን አክብረው ሇሚመሇከታቸው የበሊይ አካሊት አመሌክተው ሳያሽሩ ማገሌገሌ በፍጹም አይችለም የተሰጣቸው ሥሌጣን በጳጳስ ተወስዶሌ ፡፡ ፪ኛ. በሉቀ ጳጳስ የታገዯ ቄስ መቀዯስ ፣ ማቁረብ ማሳሇምና ማጥመቅ አይችለም ፣ እሳቸው ግን በንቀት ስሇሚያገሇግለ ሁለም በበኩለ እንዱያወግዛቸው፡፡

፫ኛ. የሉቀ ጳጳሱን እግዴ የሚያሻሽሌና የሚሽር ተመሳሳይ ሉቀጳጳስ ወይም የካህናት ስብስብ ሳይሆን የሲኖድስ ጉባኤና ያገዯው ጳጳስ ብቻ ነው ፡፡ ቄሱ ግን የሲኖድስ ጉባኤና የበሊይን አካሌ የማያውቁ ሕገወጥ ስሇሆኑ መባረር አሇባቸው ፡፡ ፬ኛ. ምእመናኑም በበኩሊቸው በታገዯ ሕገጥ ቄስ መገሌገሌ አይገባቸውም የሏዋርያትን ሥሌጣን ሽረዋሌ ማሇትነው ከባዴ ኃጢአት ስሇሆነ ንስሏ ይግቡ እሊሇሁ ፡፡ ፭ኛ. እኒህ ቄስ ራሳቸው አባሌ የሆኑበት የካህናት ስብስብ እንዱሁም እግደን አንተውሌኛሌ ያለዋቸው ሉቀጳጳስ አቡነ ይስሏቅ እግደን የመሻር ሥሌጣን የሊቸውም በሥሌጣን ተመሳሳይ ናቸውና ተቀባይነት የሇውም የማወናበጃ ሥሌት ነው ፡፡ ፮ኛ. ምእመናኑም ሆኑ ኮሚቴዎቹ ስሇሕጉ የሚያውቁት ነገር ያሇመኖሩን ቄሱ ስሇሚያውቁ እግደ ተነስቶሌኛሌ በማሇት እያወናበደ ምእመናኑን ከስህተት ውስጥ ጥሇዋሌ ፡፡ ሕጉን ያወቁት አባሊት ግን አስቀዴመው በወቅቱ ጥሇዋቸው ሔዯዋሌ እውነተኛ የኦርቶድክስ አማኞች ስሇሆኑ የእነሱን ፈሇግ መከተሌ ይገባናሌ ፡፡ ፯ኛ. የሚፈጽሙት ስህተት እንዲይታወቅባቸው እውነተኛ የተማረ ሉቅ በመምሰሌ የባጥ የቆጡን ውሸት እየጻፉ በማምታታትና በመሳዯብ በኢንተርኔት ሲያወጡ ይታያለ የሚገስጻችው ስሊጡ ነውና ምእመናን ሁሊችሁ ዏይንሕ ሇአፈር ብሊችሁ አውግዟቸው፡፡ ፰ኛ. የካሕናቱ ስብስብም ሆኑ አቡነ ይስሏቅ እግደን አንስተናሌ ማገሌገሌ ይችሊለ ያለበት ማስረጃ የሇም ውሸት ስሇሆነ እግደ እንዯጸና ነው ፡፡ ፱ኛ. ቄስ አስተርአየ ውርዯት ሌማዲቸው ነውና ከመዋረዲቸው በፊት ከሕግ ውጭ ማገሌገለን አቋርጠው በቅዴሚያ ሥሌጣናቸውን እንዱያስመሌሱ በዚህ ጽሁፍ እናስጠነቅቃቸዋሇን ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን ሌጆች ምእመናን ሆይ እኒህ ቄስ እናንተን አሊዋቂ ድንቆሮ በማዴረግ ከባደን የሏዋርያትን ሥሌጣነ ክህነት አቃሇው ከስህተት ውስጥ የጨመሯችሁ መሆኑን ተረዴታችሁ በእርሳቸው ሥር መገሌገሌ እንዴታቋርጡና መስቀሊቸውንም እንዲትሳሇሙ በእርሳቸውም እጅ ቁርባን እንዲትቀበለ ሕፃናትንም በእርሳቸው እጅ ክርስትና እንዲታስጠምቁ የኦርቶድክስ ተዋሕድ ሕግ ሲናድሱ ስሇሚያግዲችሁ ካሁን ቀዯም እውነቱ ተከስተ የተባሇው የብዕር ሰው በኢንተርኔት ያወጣቸውን በአርእስቱ የጠቀስኳቸውን ሥነ ጽሁፎች ከኢንተርኔት አውጥታችሁ ብታነቡት የእኒህን ቄስ ታሪክ አበጥሮ ያስረዲችኋሌ እሊሇሁ ፡፡ የእምነታችንን ሥርዓት በጋራ እንዴናስከብር ግዳታችን ነው ፡፡

አጭር ሰምና ወርቅ ቅኔ ፣ የሰውዬው ዜና ኡ ! ! ! ኡ ! ! ! የሚያሰኝ ነው ፣ ማን ይጮህሌናሌ እኛው እናቧርቀው ፣ ይለኝታ አጠቃን ዯቋቁሶ ሇቀቀን ፣ አፈሩ ቅጠለ ዛፉ ያስተማረን ፣ ከአገርም ብንወጣ ፍጹም አሇቅ አሇን ፣ እኛ የሇመዴነው የመጽሏፉን ቃሌ መጠጣት ነበረ ፣ አንቆርቋሪው ሰይጣን ሆኖ የሰከረ ፣ ሰሊም የሚነሳን አእምሮው የዞረ ፣ መጣና አሳየ ሕዝቡን በጠበጠው ፣

በትምሕርቱ ምትክ ክርፋቱን አዯሇው ፣ ቤተ መቅዯስ ገብቶ ቁራ ጮኸበት ፣ ሳልኑም ቤዝሜንቱም ጥራጊ ጣሇበት ትፋቱን ተፋበት ፡፡ አብራራው አይምሬ ነኝ ፡፡

Vous aimerez peut-être aussi