Vous êtes sur la page 1sur 38

ከአገር ውጪ የሚኖሩ የቀበና አብሮ አደጎች ዓመታዊ መሰባሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ መጽሔት

ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም ሲልቨር ስፕሪንግ ፣ ሜሪላንድ ፣ አሜሪካ www.yekebenasefer.com


ይህ ዕትም
ለውድ ወንድማችን
ለሰለሞን ሐድጉ ንጉሴ
(ጋንፉር)
መታሰቢያነት ይሆን
ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014 ዘንድ ተበርክቷል

ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014


ከአገር ውጪ የሚኖሩ የቀበና አብሮ አደጎች ዓመታዊ መሰባሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ መጽሔት
ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም ሲልቨር ስፕሪንግ ፣ ሜሪላንድ ፣ አሜሪካ www.yekebenasefer.com

ማውጫ
πOÈK+z% ô±“Ç OJõ°| ... ገፅ 2 ዋና አዘጋጅ
ôxa ô¿‘Ç Tè æIH#? ......... ገፅ 4
ገዛኽኝ ታደሰ
πJÇ ôT≈ ..................... ገፅ 12
õez* õçe{´dÄ´ ............ ገፅ 14 የኢዲቶሪያል ኮሚቴ አባላት
û±&FT û±&ºT.................... ገፅ 19 ግርማ ታደሰ
πmvç |≥{ ...................... ገፅ 22 ሰለሞን አስፋው
πˆ} ÆT≈ ........................ ገፅ 26 ዶ/ር ጌታቸው በላይነህ
û”ÿT ôTw ...................... ገፅ 33

ምስጋና
ለ2015ቱ የቀበና አብሮ አደጎች የመሰባሰብያ ቀን ዝግጅትና ለመጽሔቱም ማሳተሚያ ያግዝ
ዘንድ፤ ከዛም አልፎ አንድነታቸውንና ትብብራቸውን ለመግለጽ ብሎም ለማረጋገጥ ከዚህ በታች
የተዘረዘሩት ቀቤዎች የገንዘብ አስተዋጽዖ አድርገዋል። የዚህ ስብስብ አስተባባሪዎችም ከልብ
የመነጨ ምስጋናቸውን እያቀረቡ ይህ አይነቱ ድጋፍም እንደሚቀጥል ተስፋቸው ጽኑ ነው።
ጌታቸው በላይነህ .............. 400.00
ሰለሞን አስፋው .............. 400.00
ወርቁ ደመና ................ 400.00
ሙሉነህ ለገሠ ............... 400.00
ሰለሞን ሐድጉ ............... 400.00
ግርማ ታደሰ ................ 400.00
አጥናፉ በቀለ ................ 400.00
ጉቺ ሱራፌል ................ 400.00
ገዛኽኝ ታደሰ ................ 400.00
አልማዝ ሐድሩ ............... 200.00
አሸናፊ ተፈራ................. 60.00
በለጠ ጌታቸው ............... 100.00
አጅግአየሁ በፍቃዱ.............. 50.00
እመቤት መኮንን ............... 50.00
ኢትዮጵያ (እናና) አለማየሁ ........ 50.00
ፈለቀች እሸቴ................ 100.00
ለገሠ ዘውዴ ................ 200.00
መለሰ ተፈራ ................ 100.00
መሠረት፣ ሂሩት፣ ስምረትና ኃረገወይን በቀለ 200.00
ታደሱ ገ/ማርያም ............. 100.00
ቴዎድሮስ (ቴዲ) እሸቴ ........... 50.00
ተረፈ ተስፋዬ ................ 100.00
ትዝታ ሚደቅሳ ................ 50.00
ፀሐይ ኃይሉ ................. 50.00
ይህ ዕትም ለውድ ወንድማችን ለሰለሞን ሐድጉ ንጉሴ (ጋንፉር) ይትባረክ ጀምበሬ .............. 200.00
መታሰቢያነት ይሆን ዘንድ ተበርክቷል ጠቅላላ ድምር ............. $5,260.00

KWIK Design & Printing


www.kwikdp.com • 619-206-0921 (Assaye)
Printed in U.S.A
የመጽሔቱ አዘጋጆች
መልእክት
የሰማይ እርቀቱን፣ የኮከብ ብዛቱን፣ የፀሐይ ድምቀቷን፣
የውቅያኖስ ጥልቀቱን ያህል የምትናፍቁን ቀበኖች፤ እንደምን
ከርማችኋል? እንደምንስ ሰንብታችኋል? እነሆ በቁጥር 2 “ከቀበና
ማህደር” እትም አማካኝነት ሰላምታ ከተለዋወጥን ድፍን አንድ
ዓመት ሆነን። ቢቻል በየዓመቱ፤ ካልሆነም በየሁለት ዓመቱ ይህችን
ተናፋቂ መጽሔት ይዘን ብቅ እንላለን ብለን ቃል በገባነው መሠረት
እነሆ ቁጥር 3 “ከቀበና ማህደር”ን ለንባብ አብቅተናል። በቁጥር
2 እትም ላይ እንደገለጽነውና እንዳሳሰብነው፣ ይህች መጽሔት
የሁሉም የቀበኖችና ቀበናን የሚሉ ወገኖች ንብረት ናት። የቀጣይነቷ
እጣ ፋንታም በነዚሁ በቀበኖች ትከሻ ላይ ነው የሚወድቀው።
ይህን ጥሪ በማክበርም በርካታ ቀበኖች ብዕራቸውን አንስተዋል።
“ቀበናን ያላችሁ፣ እስቲ እንያችሁ” ለሚለው ጥያቄም መልስ
ሰጥተዋል። ውብ፣ ወብ ጽሁፎችንና ግባቶችን ጀባ ብለውናል።
ሰለሆነም እነሆ ቁጥር 3 ዕውን ሆናለች። የሁላችንም ብዕር እንዲህ
ከተባ፤ ሁላችንም ያቅማችንን ከሰነዘርን፣ ይህች መጽሔት እድሜ
ይኖራታል፤ ለትውልድም ትተላለፋለች። ቁጥር 2 መጽሔት ሲታደል
የቁጥር 3 “ከቀበና ማህደር” ቅርጽ እንደ ቀደሙት መጽሔቶች
(ቁጥር 1 እና ቁጥር 2) ቢሆንም ይዘቱ ግን ሙሉ በሙሉ
ያተኮረው በዚያችው በመንደራችን ዙርያ ነው። ብዙ አንባብያንን ልጆቿ ለመጀመርያ ጊዜ ትጥቃቸውን አሳምረው በሜሪላንድ ምድር
የሚያስደምሙ የቀበና ታሪኮች ቀርበዋል። የውድ ወንድማችን ላይ የጥንት የእግር ኳስ ችሎታቸውን የፈታተሹበት ዝግጅት ነበር።
የጋንፉሬም አጭር የህይወት ታሪክ ተካቷል። የቀበና ልጆች ብዕር ቢሻን ቀበና ደመቅ ሞቅ ብሎ እየተጫወተና አዳራሹን በሞላበት
ጉልበትም ታይቷል። ይሄ ገና የመጀመርያው ነው። ወደፊት ደግሞ ቅጽበትም የዘፈኑ ባለቤትና ብርቅየው የቀበና ፍሬ ድምጻዊ ፀሐዬ
ከላይ በቀረበው መሠረተ “ቀበናን ያላችሁ፣ እስቲ እንያችሁ” ዮሐንስም ማንም ሳይገምትና ሳይጠረጥር ወደአዳራሹ ዘለቀ። ቤቱም
ለሚለው ጥሪ ምላሽ እንደሚጎርፍ ጥርጥር የለንም። ጽሁፎች ወረፋ በእልልታ፣ በጩኽትና ፉጨት ደመቀ። ሁሉም ከመቀመጫው
የሚጠብቁበት ጊዜም እሩቅ አይሆንም። ተነስቶ እንኳን ደህና መጣህ አለው። ቢሻን ቀበናንም እያንጎራጎረ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሶስተኛ ዓመቱ የቀበና አብሮ አደጎች በውዝዋዜ አጀበው። ከዚያም፣ ቃላት ሊገልጹት በማይችሉትና
የመሰባሰብያ በዓል እጅግ ደማቅ በሆነና ልዮ ውበትን በተላበስ ልብን በሚነካ ሁኔታ ሁሉም በየጠረጴዛው ዙርያ አፍ ለአፍ
ስነስርዓት ጁላይ 4 ቀን 2015 ዓ/ም በሰሜን አሜሪካ፣ ሜሪላድ ገጥሞ የቀድሞ ትዝታውን እያወጋ፤ ያለፈውን ደስታም ሆነ ሃዘን
ግዛት፣ ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል። እየዳሰሰ ለዘመናት ተያይቶ የማይተዋወቅ ሁሉ ጥግ ጥጉን ይዞ ወጉን
ይህ ዝግጅት በእውነቱ ከበፊቶቹ ሁለት ዝግጅቶች በብዙ ነገሮች ሲኮመኩም አመሸ። አንዳንዴም እየተሳሳቀ፣ መለስ ብሎም በእንባ
የተለየ ነበር። በዓሉ የተከበረበት ስፍራ እጅግ ውብና ምቹ ነበረ። ፊቱን እያበሰ አንዱን ሲጥል፣ ሌላውን ደግሞ ሲያነሳ ቆየ። ሁሉም
በስፍራው የተገኙትም የቀበኖች ቁጥርም በርካታ ነበር። ከህፃናት ታዳሚ እያንዳንዷን ደቂቃ በስስትና በጥንቃቄ ነበር የሚጠቀምባት።
እስከ አዛውንት ሁሉም ቀበኔ ነበር የታደመው።የውዷ እናታችን አይችልም እንጂ ቢችልማ ሰዓቱን ቀጥ አድርጎ፣ ደቂቃና ሰኮንዱን
የወ/ሮ ማሚቴ ዳኜ በመሃከላችን መገኘትም ለበዓሉ ትልቅ ውበት፣ አሉበት ላይ አቆይቶ ይህን መቼም የማይገኘውን ወግና ጨዋታ ዝም
ግርማ ሞገስና ድምቀት አላብሶታል። የበዓሉ ዝግጅትና ቅንብር፣ ብሎ፣ ሲኮመኩም መክረምን በመረጠ ነበር።በፊልምና በፎቶግራፍ
የቀረበው ምግብና መጠጥ፣ መስተንግዶው፣ እንደው በአጠቃላይ የተደገፉ በቀበና ዙርያ የተቀነባበሩ ታሪኮችም ለእይታ በቁ።
እንከን የማይወጣለት ልዩ በዓል ነበር። በተጨማሪም፣ ብዙ ታዋቂ በስተመጨረሻም ጸጥ እረጭ ብሎ፣ ወግና ስርዓቱን ጠብቆ፣
የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ካፈራችው ቀበና የተገኙት የአብራክ በቁም ነገር እየተደማመጠ ስለ አብሮ አደጎቹ ስብስብ የሚለውን

2 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


የመጽሔቱ አዘጋጆች መልዕክት
አለ። መከረ፤ ተወያየ፤ የስብስቡን ዋና ዓላማ ሳይስት አሁን የሚገኘውን ያሳደገንን የአካባቢያችንን ሕዝብ እንርዳ የሚል ነበር።
እያከናወነ ካለው ተግባር አለፍ ብሎ ምን ማድረግ እንደሚችል ይህ የተቀደሰ ሃሳብ ግን በወቅቱ ተግባራዊ ሳይሆን ቀርቷል።
ወይም ምን ማድረግ እንደሚገባው ተነጋገረ። ከተለያዩ አቅጣጫዎች በኋላም እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር በ2013
የተሰነዘሩ አዳዲስ ሃሳቦችንም አስተናገደ። በተነሱት ሃሳቦች ላይ ሁሉ ዓ/ም መጀመሪያ ላይ ከቀበና አብሮ አደጎቹ የቀረበውን የመሰባሰብ
ስምምነት አደረገ ወይም የጋራ ግንዛቤ አገኘ። ለመጪው ዓመትም ጥያቄ “የተቀደሰ ሀሳብ ነው”ብሎ በመቀበል ለስኬታማነቱ
በህይወት መድረሱን ተስፋ በማድረግ እቅድ ነደፈ። በመቀጠልም ያላሰለሰና ያልተቋረጠ ጥረት አድርጓል። ከ35 ዓመታት በላይ
ቁጥር 2 “ከቀበና ማህደር” እትምም ለታዳሚው ተሰራጨ። ተለያይተን የነበርነው አብሮ አደጎቹ የመጀመሪያውን ስብሰባችንን
የቀበና ሰው በስነስርዓቱ መደምደሚያ ላይ የከርሞ ሰው ይበለን፣ እንድናደርግም ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል። የዝግጅቱ መሪ
በሰላም በጤና ጠብቆ ድጋሚ ለመገናኘት ያብቃን እየተባባለ፣ አንገት በመሆንም ለረጅም ዓመታት ተለይቷቸው ከነበሩት ብዙ የቀበና አብሮ
ለአንገት እየተቃቀፈ መሰነባበቱን ተያያዘው። አዎ፤ እንደው የአፍ አደጎቹ ጋራ ሰኔ ፳፱ ቀን ፳፻፭ ዓ/ም (July 6th, 2013)
ልማድ ስለሆነና፣ ወግ ለማድረስ ብለን አይደለም “...በሰላምና በሲልቨር ስፕሪንግ፣ ሜሪላድ ተገናኝቶ ናፍቆቱን ተወጥቷል።
በጤና ጠብቆ ድጋሚ ለመገናኘት ያብቃን...” የምንባባለው። ምንም እንኵን ስኬታማ ባይሆንም፣ በሃገር ቤት ያለውን ያሳደገንን
ከመካከላችን ማን ተረኛ እንደሆነ ስለማናውቀው ነው። እንዲያ የአካባቢያችንን የሕዝብ ዕድር እንርዳ የሚል ሀሳብ እንደገና በዚህ
ቢሆንማ እኮ፤ ተረኛው ቢታወቅማ ኖሮ ለዚህ ስብስብ ህልውና በአዲሱ የአብሮ አደጎቹ ስብሰባዎች ላይ በተደጋጋሚ አቅርቦ ነበር።
ይሟገት የነበረው፣ ለጥንስሱም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረገው፣ ለሁለተኛው ዓመት ግንኙነት ዝግጅት ደፋ ቀና እያልን ሳለ፣
በዚህ ምሽት በዓል ላይም ሆነ ላለፉት ሦስት ዓመታት በጥንቃቄ በጋንፉር ላይ አስደንጋጭ የሆነ የጤና መታወክ ደረሰበት። ሁኔታውም
ስብስቡን ሲመራ የነበረውና ከባድ ህመም አሸንፎ በድል ብቅ ያለው በመሀከላችን ድንጋጤን ፈጠረ። ጋንፉርም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ
የቀበናና የስብስባችን አድባር የነበረው ጋንፉር ከጥቂት ወራት በኋላ በእግዚአብሔር ፈቃድና ቸርነት ከዛ መጥፎ በሽታ ዳነ። የኛም ደስታ
እንደሚለየን፣ በቀጣይ በዓሎቻችን እንደማይገኝ ብናውቅ ኖሮ እጥፍ ድርብ ሆነ። ይህንን የምሥራችም ይዘን የሁለተኛውን የቀበኖች
ስንብብታችን ሌላ መልክ ይኖረው ነበር። መሰባሰብያ ዓመታዊ በዓል ፍጹም ሊረሳ በማይችል ታሪካዊ ሁኔታ
አዎ፤ የቀበና ብርቅዬ ልጅ፣ የቀበና አድባር፣ ሁለ ገቡ፣ የሰው አከበርን። የከርሞ ሰው ይበለን ተባብለንም ተለያየን። በመቀጠልም
መውደድ ሃብቱ ንብረቱ የሆነው ጋንፉሬ ጭራሽ ባልተጠበቀ ሁኔታ የሦስተኛውን ዓመት ግንኙነት (በዓል) ዝግጅት ተያያዝነው።
ላንዴና ለሁሌም ውድ ቤተሰቡንና ቀበኖችን ተሰናብቷል። አዎ፣ ጋንፉሬም ከባልንጀሮቹ፣ ከአብሮአደጎቹ ጋር በትጋት መስራቱን
የጋንፉሬ እረፍት የሁሉንም ልብ ነክቷል። ሞት ለማንም የማይቀር ቀጠለ። ውጤቱም አማረና የሦስተኛውን የቤተሰብ፣ የቀቤዎች
የፍጥረታት ሁሉ ዕጣ ፋንታ ነው። ነገር ግን ከወጣትነቱ ዕድሜ አንስቶ መሰባሰብያ ዕለትንም እጅግ ልዩና ደማቅ በሆነ ሁኔታ አከበርነው።
ከብዙ አደጋና ፈተና፣ እንዲሁም ከከፋ የጤና ችግር አምልጦ፣ ጋንፉሬም መቼም ሊረሳ በማይችል ለዛና ቅንብር የበዓሉን ስነስርዓት
በወቅቱ እነበረበት የህይወት ደረጃ ላይ የደረሰ ሰው እንዲህ ባጭር መራ።
ሲቀጭ ያስደነግጣል፣ ከልብ ያሳዝናል። አለመታደል ሆነና፤ የዘንድሮውን (የአራተኛ ዓመት) በዓላችንን
ጋንፉር ከልጅነቱ ጀምሮ ባደገበት ሠፈሩ ቀበና እና በአካባቢው ለማክበር በዝግጅት ላይ እያለን ባላሰብነውና ባልጠበቅነው ሁኔታ
በሰው ወዳድነቱ፣ ሰብዓዊ ምግባሩ፣ አስተባባሪነቱና ሁለገብ የሕዝብ ወንድማችን፣ ጕዳችንና አድባራችን የነበረው ጋንፉር ከዚህ አለም
አገልግሎቱ የታወቀ ወጣት ነበር። በተለያዩ ድርጅቶችና ማኅበራት በሞት ተለየን። መራራ ሃዘንም ጣለብን። የሚገርመው፣ ለዚሁ በዓል
ውስጥ በንቃትና በትጋት በመሳተፍ አብሮ የመኖርን፣ የማኅሕበራዊ ዝግጅት የተደረገውን የህዳር ፳ ቀን ፳፻፰ ዓ/ም (November
ግንኙነቶችንና የሕዝብ ፍቅሩን ጥልቀትም በተግባር አስመስክሯል። 29th, 2015) ስብሰባ ጋንፉር የመራው እጅግ በሚያስደንቅና
ከሀገሩም ወጥቶ በስደት በኖረባቸው ጊዜያት ሁሉ በተለያዩ ጭራሽ ሊረሳ በማይችል ሁኔታ ነበር።
አጋጣሚዎች ከተዋወቃቸው ሰዎች ጋራ በመሆን መረዳጃዎችንና ጋንፉር ወደኋላ ቀርተን ወረፋ በመጠባበቅ ላይ ላለነው ወገኖቹ
ማኅበራትን ለመመስረት ሐሳቦችን ያመነጭና ያንሸራሽር ነበር። ብዙ የቤት ሥራና አደራ ሰጥቶ ነው ያለፈው። ከነኚህም ዋና
ተሳክቶለትም የመሰረታቸው ማኅበራትም አገልግሎት እያበረከቱ ዋናዎቹ፤ ሃገራችንን መውደድ፣ ለጥሪዋም ምላሽ መስጠት፣ እርስ
ይገኛሉ። በርሳችን መዋደድና መከባበር እንዲሁም ላሳደገንና ለዚህ ላበቃን
በስደት ኑሮ ውስጥ ሳለም ሁሌም ቀበና ሰፈሩን እንዳሰበና ወገናችንና ሠፈራችን የሚቻለንን ማድረግ።
እንደናፈቀ ነበር የኖረው። የቀበና አብሮአደጎቹንም ለማሰባሰብ
ያላሰለሰ ጥረት ያደርግ ነበር። ይህ ህልሙም ለረዥም ጊዜ ሳይሳካለት በዚህ በቁጥር 3 እትም ላይ የጋንፉሬን የሕይወት ታሪክ አቅም
ቆይቶ ነበር። ከሰባት ዓመት በፊት ጋንፉርና ሶስት የቀበና አብሮ በፈቀደ ሁሉ ለማቀነባበርና ለማቅረብ ተሞክሯል። ይህ እትምም
አደጎቹ በአርሊንግተን፣ ቨርጂኒያ ፔንታገን ሞል ውስጥ በሚገኝ ለዚህ ውድ የቀበና ልጅ መታሰብያነት ውሏል።
የስታር ባክስ ውስጥ ተቀምጠው ሳለ እሱ ባመነጨው የአብሮ
አደጎች መሰባሰብ ሀሳብ ላይ ብዙ ተወያይተው ነበር። የጋንፉር
ሀሳብ ያደላ የነበረው ተሰባስቦ ማኅበር በመመስረትና በሃገር ቤት

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 3


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?

ከሀገራችን ከኢትዮጵያ ውጪ የምንኖር የቀበና ኮሪያ ሠፈር የመሰባሰባችን ዋልታ እንደመሆናቸው ሁሉ፤ አስደሳችነታቸውና
አብሮ አደጎች በዓመት አንዴ መገናኘት ከጀመርን እነሆ ዘንድሮ ማራኪነታቸው የጋራችን ይሆናሉ ማለት ነው።
አራተኛ አመታችን ሆነ። እስቲ ያለፈውን ዓመት ስብሰባችንን ቃኘት አራተኛው ደግሞ የቢሻን ቀበና ባለቤትና የኛው፣ የቀበናው፣
እናድርግና ወደ ዋናው ጉዳያችን እንመለስ። የኮርያ ሰፈሩ ብርቅዬ ልጅ ፀሐዬ ዮሐንስ ሳይታሰብና ሳይጠረጠር
ያለፈውን የጁላይ 4 ቀን, 2015 ዓ/ም ስብስባችንን ከተፍ ማለቱ ነበር። የፀሐዬ በዚህ ቦታ ላይ መገኘት ለበዓሉ ልዩ
ቀደም ካሉት ሁለት አመታት ለየት የሚያደርጉት አንዳንድ ድምቀት ሰጥቶታል። ፀሐዬ፣ ምስጋናችን ይድረስህ። በየዓመቱም
ነገሮች ተስተውለዋል። እነሱም አንደኛ የተዘጋጀበት ቦታና አዳራሹ አብረኸን በመሆን ይህን በዓል (ስብስብ) እንዲሁ በድምቀት
ሲሆን ብዙዎቻችንንም እንዳስደሰተ እሙን ነው። የቦታው እናከብራለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
አቀማመጥ፣ የአዳራሹ ስፋትና የማዕድ ቤቱ አመቺነት፤ የወደፊቱን አምስተኛው ደግሞ ለመጀመርያ ጊዜ የተካሄደው የእግርኳስ
ስብሰባዎቻችንንም የምናካሂድበት እንዲሆን መርጠነዋል። ጨዋታ ነበር። የጥንቶቹ የጃንሜዳ፣ የኖራ ሜዳና የሐኪም ሜዳ
ሁለተኛ የቀበና ኮርያ ሰፈሯ ታላቋ እናታችን ወሮ ማሚቴ ዳኜ የኳስ ጥበበኞች አቅማቸውን በመጠኑም ቢሆን ፈታትሸዋል።
በዛን እለት ከልጆቻቸው ጋር በመሆን በመካከላችን በመገኘት በያለንበት ሆነን መተሳሰባችንና መነፋፈቃችን አልቀረም።
ምሽቱን ማሳለፋቸው ነበር። የእኚህ ታላቅ እናት በመካከላችን ግና ተገናኝተን ማውጋቱ፣ በትዝታ አብሮ መንጎዱ ምንኛ
መገኘት በእውነቱ ታላቅ ክብርንና ደስታን ሰጥቶናል። እድሜያቸውን አስደሳች እንደሆነ መገመት አያዳግትም። ታዲያ ወደስብሰባችን
አርዝሞ አይናቸውን እንድናይና አብረውን እንዲሆኑ የፈቀደውን፣ ላልመጣችሁ ሁሉ የምንላችሁ ቢኖር፤ የሚቻላችሁን ሁሉ ጥረት
እግዚአብሔርን፣ እያመሰገንን፤ በሚቀጥሉት ዝግጅቶቻችንም አድርጋችሁ፤ እባካችሁ በዓመት አንዴ እንኳን እንያችሁ። ሌላው
አብረውን እንደሚያሳልፉ ተስፋችን ከፍ ያለ ነው። ለሌሎች የምንጠይቃችሁ፤ በዚህች በዓመት ወይም በሁለት ዓመት አንዴ
እናት አባቶቻችንም ወደ ዝግጅታችን እንዲመጡ መልካም ምሳሌ በምትታተመውና በምትወጣው መጵሔታችን የምትችሉትን ያህል
ሆነውልናል። እግዚአብሔር ያክብርልን እንላለን። ተሳትፎ እንድታደርጉ ነው።
ሦስተኛውና ጎላ ብሎ የታየውና እሰየው የሚያሰኘው ደግሞ፤ ይህንንም መሠረት በማድረግ፣ በዚህ ዓመት መጵሔታችን፤
ቀደም ባሉት ሁለቱ ተከታታይ ስብሰባዎቻችን ላይ ያልተገኙ አብሮ አደጎች ምን ይላሉ በሚለው አርእስት ስር የተለያዩ የቀቤ
በርካታ የቀቤ ተወላጆች፣ ነዋሪዎችና አብሮአደጎች የመካፈላቸው ልጆች የሚሉን አላቸውና እስቲ እናድምጣቸው።
ጉዳይ ይሆናል። አብረን ማደጋችንና የምንጋራቸው ትዝታዎቻችን

4 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?
ድረስ ሄዶ ቀብሮ መጥቶ ተመልሶ ድንኳን አጠገብ ሦስት ቀን ሙሉ
የቀበና 06 አብሮ አደጎች መሰባሰብ በመገኘት ቀን ቀን ሰው በመቀበል፣ ማታ ማታ ደግሞ የድንኳን ጥበቃ
ከበስተጀርባው ያለው ሚስጥር ምን ይሆን? በማከናወን ሥራ የሚሠራው ከምን የመጣ መለኮታዊ ተዓምር ነው?
ከእለታት አንድ ቀን ጠዋት አረፋፈዱ ላይ ወደ ሥራ ልሄድ እውነተኛ ፍቅር! ከልብ የመነጨ ፍቅር! የቀበና ፍቅር አይጠገቤ!
እየተጣደፍኩ እያለሁ፤ የባለቤቴ ወንድም የሆነው አቶ አጥናፉ አንድ የሰፈር ነዋሪ ገና ከቤቱ ደጃፍ እንደወጣ የሚገጥመው ሞቅ
በቀለ ስልክ ደውሎ ትንሽ ሠላምታ ቢጤ ከተለዋወጥን በኋላ “ስማ ደመቅ ያለ የእጅ መጨባበጥ፤ መተቃቀፍ፤ መሳሳም አያድርስ ነው፤
የቀበና 06 አብሮ አደጎች ዓመታዊ በዓል እየደረሰ ስለሆነ፡ እባክህን ንፁህ ፍቅር። እንደዚህ ሃገር ሰዎች “HI BUDDY, WHAT’S
ትንሽ ጽሁፍ ብጤ ብትጽፍ ብዬ ነው የደወልኩልህ” ይለኛል። እኔም UP?” ብሎ ነገር የለም። አርትፊሺያል ፍቅር አናውቅም፤
ቸኩዬ ስለነበር በደመነፍስ ዝም ብዬ “...ሳላስብበት እሺ..” አለመደብንም። እምዬ የቀበና ፍቅር። ወደ ላይ ወደ እንጦጦ ወረዳ
ብየው ተለያየን። ፍ/ቤት (ድድ ማስጫ) አካባቢ ሲወጣማ ያለው ጨዋታና ሁካታ
መሥሪያ ቤቴ እስከምደርስ ድረስ በመንገዴ ላይ ምን አሽንቡሬሬ ነው። አስር ሳንቲም ወይም ሃያ ሳንቲም ለማግኘት ሲሉ
እንደምጽፍ ግራ ገብቶኝ ሳሰላስል በዓዕምሮዬ ውስጥ በድንገት ይህ የጫማ ጠራጊ ሊስትሮዎች የሚያሳዩት እሽቅድምድሞሽ አስቂኝ
በአርእስቱ ላይ የምታነቡት ጽሁፍ “የቀበና 06 አብሮ አደጎች ድራማ ነው። እዚያው ሳሉ በነፋሻ አየር ውስጥ ሾልኮ ከአፍንጫ
መሰባሰብ ከበስተጀርባው ያለው ሚስጥር ምን ይሆን?” የሚለው የሚደርሠው ያካባቢው የጠጅና የተመስገን ሥጋ ቤት ጥብስ ነፍስ
ሃሳብ ድቅን አለብኝ። ነገር ግን፣ የሥነ ጽሁፍ ብቃትና ልምድ ነው፤ አይጣል ነው። ይህ ሁሉ የቀበና ትዝታችን ነው፤ እንዴት
ስላልነበረኝ ጭንቀት ያዘኝ። ደግሞም ለዚህ ለቀበና የ06 ቀበሌ ይረሣል። ወገኖቼ፣ አሁን ንገሩኛ፤ ምንድን ነው ሚስጢሩ ታዲያ?
የአብሮ አደጎች ስብስብ አንድ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ እምነት አይደለም ቀሪው ቀበና ያለው ህዝብ፤ በየውጭ ሃገራት የሚኖረው
አደረብኝ። ስለዚህ፣ ለጊዜው የመጣልኝ ሃሳብ ይህ ብቻ ስለነበረና የቀበሌው ተወላጅ በስደት ዓለም እየኖረ እንኳን ይህንን አንድነት
አርእስቱን ብቻ በእጅ ስልኬ ላይ ማስታወሻ ጽፌ ወደ ሥራዬ ገባሁ። አፅንቶ ለማኖር ምን አስገዳጅ ሁኔታ ገጠመው? እኔ እስከማውቀው
አዎን፤ ሚስጥሩ ምንድን ነው? እነዚህ አብሮ አደጎች እስከዛሬ ቀበና 06 ቀበሌ የፍቅር አምባ፤ ለሌላው ሁሉ ተምሳሌት የሚሆን
ድረስ እንደዚህ ጠንካራ የወንድማማችነትና የእህትማማችነት፤ ሕዝብ ነው። መከባበር፣ መቻቻል፣ መጋባት፣ አብሮ መብላትና
የአብሮነት፤ የቤተሰባዊነት ፍቅር ተላብሰው የኖሩት ሚስጥራቸው አብሮ መጠጣትን የሚወድ። አማራ፤ ኦሮሞ፤ ጉራጌ፤ ትግሬ፤ ሶማሌ
ምን ይሆን? እና ሌሎችም ብሄር ብሄረሰቦች ተዋደውና ተከባባብረው ለዘመናት
እንደምታውቁት እኔ በቀበና ሠፈር ተወልጄ ያላደግሁ ሰው የኖሩበት በፍጹም ኢትዮጵያዊነት ላይ የተመሠረተ የአንድነት
ብሆንም፤ እንደማንኛውም ነዋሪ ተከራይቼ ከመቆየት ብዛት ተምሳሌት የሆነ ሠፈር ነው።
ከዚያው ካለሁበት ጎረቤት በጣም ከሚታወቁት የሠፈር አዛውንቶች የቀበና ነገር ገና ብዙ ብዙ መጠናት ያለበት ይመስለኛል፤
መካከል የ፶ አለቃ አጎናፍር ደምሴን ልጅ አግብቼ ሦስት ሴቶችና ደግሞም ነውም። የጂኦግራፊያዊ አቀማመጡ አንዱ ክፍል ነው።
አንድ ወንድ ልጅ ወልጄ ያሳደኩበት ሠፈር ስለሆነ ለጽሁፌ መነሻ ቆላማ፣ ደጋማና ወይና ደጋማ የቦታ ቅርፅ ያለው። ዋናው መኩሪያችን፣
ጥንካሬና ብርታት ሰጥቶኛል። የቀበሌው ነዋሪ ስለሆንኩም፤ የቀበሌ መጠሪያችን፣ መከበሪያችን የሆነው “የእኛ የግላችን” የምንለው
የዜግነት ግዴታዬን መወጣት ያለብኝ መሰለኝ። ይህን በማድረጌ የቀበና ወንዝ ለኛ የአባይ ወንዛችን ያህል ነው። ዱቤ ባህር ለኛ
ትልቅ ደስታ ተሰምቶኛል። የጣና ሃይቃችን ያህል ነው። በአንድ ወቅት የቅርብ ጓደኛዬ የሆነ
በአጠቃላይ፤ በቀበና 06 ቀበሌ እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን በዕድር ስብሰባ ላይ እንዲህ ብሎ ነበር “የቀበና ሕዝብ ኑሮው
አቆጣጠር ከ 1957 – 1993 ዓ/ም ድረስ ከ 36 ዓመታት ከድህነት በታች ቢሆንም፤ የዕውቀት ባለፀጋ ነው” ብሎ ነበር።
በላይ ኖሬበታለሁ። በዚህ ረዥም ጊዜ፤ ከአዋቂውም፣ ከልጁም፣ ይህንን አባባል እኔም እጋራለሁ፤ ትክክለኛ አባባል ነው። አዎን፤
ከትልቁም፣ ከትንሹም ከጎረቤቶቼም ይሁን ከዕድርተኞቼ ከአቡነ በአሁኑ ወቅት ልጆቻችንና የልጅ ልጆቻችን እየደረሱና እግር በእግር
ገ/መ/ቅዱስ ዕድር፣ ወይም ከአጥቢያ ኮከብ ዕድር ይህ ቀረሽ እየተኩን ነው።ዶክተሮች፣ መሃንዲሶች፣ አውሮፕላን አብራሪዎች፣
የማይባል ፍቅርና አክብሮት ሲቸረኝ ቆይቻለሁ። በዚህ አጋጣሚ ፕሮፌሰሮችና ሌሎችንም ባለሙያዎች እያፈራች ያለች ቀበሌ ነች።
ሁሉም በያሉበት ምስጋናዬ ይድረሳቸው፤ አመሰግናለሁ፤ ስለዚህ ማን ያውቃል አንድ ቀን፤ ልጆቻችንና የልጅ ልጆቻችን
እወዳችኋለሁ። ታዲያ እኔን እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ የሚገርመኝ፤ ተዓምር የሆነ ሥራ ሠርተው ዓለምን ጉድ ያስብሉ ይሆናል።
ይህንን ህብረተሰብ እንደብረት ምሰሶ እንደዚህ አጠንክሮና ለምሳሌ፤ ጃንሜዳን (ይህ ቦታ የቀበና ክልል መሆኑ እንዳይዘነጋ)
አስተሣሥሮ ያቆየው ምን ስለሆነ ነው? ምን አግኝቶ ነው? በዓለም ታዋቂ ከሆኑት ከተሞች እንደ ማንሀተን (ኒውዮርክ)፣
ስለቀበና ህብረተሰብ ፍቅር እንደዚህ በቀላሉ ተወርቶ መች ቡርጅ ካሊፋ (ዱባይ) እና ሲንጋፑር ከተሞች ሰማይ ጠቀስ የሆኑ
ያልቃል። ጎረቤት ታመመ ሲባል መጠያየቁ፣ እከሌ ሞተ ሲባል ሕንፃዎች ሊያጥለቀልቁት ይችላሉ። ዱቤ ባህርም ተገድቦ ትልቅ
እሮጦ ሄዶ ለቅሶ መድረሱ፣ አስከሬን ተሸክሞ ሄዶ ቤተ ክርስቲያን የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ይሆንና ለአካባቢው ቀበሌዎችና
መቅበሩ፣ ከዚያ መልስ እስከ ሶስት ቀን ድረስ ተቀምጦ ማስተዛዘኑ፣ ከተሞች መብራት የምንሸጥበት ጊዜው እሩቅ አይሆንም የሚል
አይደለም ሰው እንስሳው ውሽዬ ቦቸራ እንኳን ሳይቀር ቤተ/ክ ከፍተኛ እምነት አለኝ። ይህ የጊዜ ጉዳይ እንጂ፤ የማይቻል ነገር

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 5


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?
የሚቻልበት ጊዜ ላይ ነው ያለነው። ይቻላል!!! ወይንስ የቀበና ወንዝ የዱቤ ባህሩ ዋና? ወይንስ የአልጋ ወራሽ ጫካ
እንደሚባለው ከሆነ፡ ቀደም ሲል በነበረው የሕዝብ ቆጠራ፡ የችቦ እንጨት ለቀማው? ወይስ ደግሞ የቡሄ ጭፈራው?
የቀበና 06 ቀበሌ የሕዝብ ብዛት ከ 13,000 ሺህ – 15,000 ንገሩና ምንድን ነው ሚስጥራችሁ እንደዚህ በፍቅር
ሺህ ይገመታል። የዚህ ሁሉ ሕብረተሰብ የፍቅር ትስስር ሊመሠረት ያስተሳሰራችሁ? በሚያስቀና መልኩ የትም ተሄደ የት፤
የቻለው፤ ቀደምት ቤተሠቦቻችን አብዛኛዎቹ ወታደሮች ስለነበሩ፤ አውስትራሊያ በሉት፤ ደቡብ አፍሪቃ በሉት፤ በአውሮፓ አህጉራት
ከኮሪያና ከኮንጎ ዘመቻ መልስ ባጠራቀሟት ገንዘብና የደም ካሳ በሉት፤ በካናዳ ወይም በአሜሪካ የሚፈላለገው በኢትዮጵያዊነቱና
በጭሠኝነት በህብረት ቦታ እየገዙ፣ እየተመሩና እየተከራዩ ትዳር በአንድነቱ የሚያምነውና የሚኮራው ይሄው የፈረደበት የቀበና 06
መሥርተው ልጅ ወልደው የቆዩ በመሆናቸውና፤ በየጦር ግንባሩ ወጣት ብቻ ነው። ይህን የዓላማ ፅናትና ትሥሥር ያመጣው ጀግኖቹ
አብረው ሲሞቱ አብረው ሲቆስሉ ሲደጋገፉ ሲተዛዘኑ አብረው አባቶቻችሁ የዘሩት የፍቅር ፍሬ ሣይሆን ይቀራል? ንገሩና የናንተን
ሲራቡና አብረው ሲጠሙ የነበሩ፤ በመከራና በችግር ጊዜ የተፈተኑ መልስ ዛሬ እንስማ? ትዝታችሁን አምጡትና ሚስጥራችሁን
የልብ ፍቅረኛሞችና እንደ ወንድማማችና እህትማማች ሆነው ንገሩን። አትደብቁን እኛም እንወቀው፤ ሸክሙ ለምን ለናንተ ብቻ
ለብዙ ጊዜ በፅናት በመቆየታቸው እንደሆነ አያጠራጥርም። ይህ እኛም እንጋራችሁ!
ጦር በውጊያ ብቃቱ አንቱ የተባለ ጠንካራ እና በዲሲፕሊን የታነፀ ቀበና ለምን ጥሩ ወገንሽ ብቻ ይወራ? መጥፎውም ጎንሽ
ሠራዊት እንደነበርና፤ ለዚህም ብቃትና ችሎታው ከተባበሩት ይውጣ ተጋለጭ! ያኔ በጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት አስተዳደር
መንግሥታት ተሸላሚ እንደነበረ ታሪክ ይመሠክራል። ወቅት ቀበና 06 ቀበሌ ብዙ፣ ብዙ፣ በጣም ብዙ፣ አስተናግደሻል።
ይህ ጦር ለአንድ ዓላማ የቆመ አንድ እናት ሃገር ወይም አዎን፤ ታሪክ ሊረሣው የማይችለውን የቀይ ሽብር ዘመቻ፤ የኛው
ሞት ብሎ ግንባሩን ለጥይት ደረቱን ለሳንጃ በመስጠት ከጠላት ወገን የምንላቸው ሰዎች መልሰው ለኛው ጠላት ሆነው፤ ስንቱን
ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ ተናንቆ የተዋደቀ ሲሆን፤ የጦሩ ባልደረቦችም የቀበሌ ወጣቶች ገርፈዋል፣ አስገርፈዋል፣ ገድለዋል፣ አስገድለዋል።
ጀግኖቹ አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የስንቱን ደብዛ አጥፍተዋል፣ አስጠፍተዋል። ብዙ ለሃገርና
ነበሩ። እንደዚህ በወሬ ስናወራው ቀላል ነገር ይመስላል፤ በግዳጅ ለወገን የሚጠቅሙ ወንድምና እህቶቻችን ረግፈው ቀርተዋል፤
ላይ ሆኖ ሲያዩት እንዴት ከሬት በላይ መራራና ዘግናኝ እንደሚሆን ሴት ዕህቶቻችን ተደፍረዋል። በዚሁ ሣቢያ፤ ብዙ በጣም ብዙ
መገመት አይሳንም። “ማን ይናገር የነበረ፤ ማን ያርዳ የቀበረ” ወገኖቻችን ይህችን አንድ መተኪያ የሌላትን ህይወታቸውን ለማዳን
እንደሚባለው፤ የተፃፈ ታሪክ ማንበብ ብቻ ሣይሆን፤ አሁንም ሲሉ፤ በተገኘው የማምለጫ መንገድ ተጠቅመው ከሚወዷቸው
በህይወት ያሉ ቤተሰብና ጎረቤቶቻችን ያሉ ስለሆነ ከነሱ መስማት ቤተሰቦቻቸውና ከውድ እናት ሃገራቸው ተለይተው በዱርና ገደል
ይቻላል። ጫካና በረሃ በሰው ሃገር ለስደትና መከራ ተዳርገዋል። ስንቱም
ጎበዝ፤ በህይወትና በሞት መካከል የተፈተነ ፍቅር፤ እውነተኛ ላሰበበት ዓላማና ግብ ሳይደርስ ያውሬ ሲሳይ ሆኖ በከንቱ ቀርቷል።
ፍቅር፤ ለወንድማቸው ሲሉ ህይወታቸውን አሳልፈው የሚሰጡ ቀበና፤ ክፉ ሲሉሽ ደግ፤ ደግ ሲሉሽ ክፉ የሆንሽ፤ ቅዱስም
ጀግኖች አባቶች ነው ያሉንና የነበሩን። ለወገንና ለሃገር አንድነት እርኩስም መንፈስ ያለብሽ፤ ያሳደጉንን ቤተሰቦቻችንን፣
ሲሉ ክቡር ህይወታቸውን የሰጡ አንበሶች፤ የምናፍርባቸው አባቶች ዘመዶቻችንን፣ ጎረቤቶቻችንን፣ ጓደኞቻችንን፣ እህት
ሣይሆኑ የምንኮራባቸው፤ መተኪያ የሌላትን አንድን ህይወት ወንድሞቻችንን ለሞት አሳልፈሽ ሰጥተሽብናል። ለዚያውስ አንቺ
መሥጠት ማለት ምን ማለት ነው? መልስ ስጡኛ! ሚስጥሩ ምንድን ምን ታደርጊ የተፈጥሮ ነገር ሆኖ ነው እንጂ።
ነው? ለኔ እንቆቅልሽ ሆኖብኛል። መልስ ከእናንተ እፈልጋለሁ፤ ቀበናዬ!! ህይወቴ፤ ሥምሽ ይጠራ ዛሬ! በክፉም በደጉም
እጠብቃለሁ? ህይወትን የሚያክል ነገር በፍቅር የመቀየር ጨዋታ ታሪክሽ እንደዚህ በቀላሉ ተዘክሮ የሚያልቅ መቼ ሆነና። ልጥራሽ
ለማን፤ ለምን ሲባል? ይህ የቀደምት ቤተሰቦቻችን በአብሮነት ጮክ ብዬ ቀበናዬ!! ቀበና 06 ቀበሌያችን ለኛ ለነዋሪዎቹዋ ልዩ!
ተሠባስቦ በፍቅር የመኖር ልምድ ለዚህ ለአሁኑ ለቀበና 06 ቀበሌ በጣም ልዩ ናት!! ለኛ ልክ እንደ እየሩሳሌም ብርቅዬ የተቀደሠች
አብሮ አደጎች ወንድማማችነትና እህትማማችነት ፈር የቀደደ ሥፍራ ናት። ማንም ሊነካብን ከቶ አይገባም። ቀበና ከትውልድ
እንደሆነ አያጠራጥርም። ይህ አፈታሪክ ሣይሆን ብዙዎቻችን ትውልድ ሲወራረስ የመጣ ቦታ ነው። እንደሚባለው ይህ የቀበሌ
በህይወት ያለን ስለሆነ ህያው ምስክሮች ነን። ክልል በአየር ንብረትነቱ ፍፁም ማራኪና ተወዳጅ ስለሆነ እምዬ አፄ
ስለዚህ እናንተ የቀበና 06 ቀበሌ አብሮ አደጎች ለዚህ ዳግማዊ ምኒልክ የአሁኑን የዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታልን ለመገንባት
ለወንድማማችነትና እህትማማችነት ህብረታችሁ እስቲ ዋናው እቅድ እንደነበራቸውና፤ ፍፃሜውን ሳያዩ ከዚህ ዓለም በሞት
ምክንያታችሁና ሚስጥራችሁ ምንድን ነው? መጀመሪያ ለሴቶቹ ቢለዩም፤ ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ይህንን ሆስፒታል
ጥያቄ፤ የገመድ ዝላዩ ነው? የሠኞ ማክሠኞ ጨዋታው ነው? በስማቸው ለማስታወሻ ብለው እንዳስገነቡላቸው ይነገራል። ይህም
ኩኩሉ አልነጋም ሌሊቱ ነው? የአበባየሆሹ ዘፈን ነው? ንገሩና ሌላው የቀበና 06 ቀበሌ መገለጫችን ስለሆነ፤ ልክ እንደ ግብፁ
ትውስታችሁን አድራጎታችሁን? ፒራሚድ በቅርስነት ሊጠበቅልንና በ06 ቀበሌ ስም ሊመዘገብልን
ወንዶቹስ ብትሆኑ፤ የብይ ጨዋታው ነው? ወይንስ በጃንሜዳ፣ ይገባል።
በሽክላ ሜዳ፣ በኖራ ሜዳና በሐኪም ሜዳ የእግር ኳስ ጨዋታው? ለገሠ ዘውዴ (ከቨርጂኒያ፤ አሜሪካ)

6 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?

What is the
secret behind the
unity of Kebena
06's childhood friends?
R ecently, my brother in law, Ato Atnafu Bekele
Beyene, a strong organizer for this “Kebena 06
Kebele childhood friends’ annual family reunion”,
tied together as if we have a blood relationship to
one another. Not only the people, but even Doggy
Bochera has showed his loyalty. He accompanied
called to remind me that the reunion is coming up us to the church and burial place (church), came
soon. He asked me if I could make some contribu- back home to give greetings to the guests who had
tion by writing a short article on any subject. come to mourn, and stayed with us for three days
I found this request somewhat difficult due to guarding the tent during night time. This is a mira-
my inexperience in writing articles. However, I ac- cle and unique to Kebena.
cepted his request because I am a true patron of What is the secret behind this myth? Who can
the Kebena 06 Kebele childhood friends’ unity. dare to tell us this great history of our own? It’s
After much thought, I decided to write this article very hard to forget the Kebena 06 Kebele mem-
about The secret behind the unity of Kebena 06's ories, the warm salutations that we would get as
childhood friends, how they have stood resiliently soon as we leave our house going out for picnic,
and courageously together for this long. family or friend’s visit or simply idling around the
As you might all know, I was not born in Kebe- Sholla tree, the warm handshakes, the hugging and
na 06 but, it is where I raised three daughters and the kissings that we exchange to one another. I re-
one son. I am deeply rooted to Kebena through a member, when we would go further up to the Ento-
marriage to a well-known family, Sgt. Agonafir De- to Woreda court house (Ded Masecha), the chat in
missie’s family, groups, the joking, the laughter and the good smell
I lived in Kebena 06 Kebele from 1957 – 1993, that came to our noses through breezy winds from
Ethiopian calendar, well over 36 long years, where the surrounding Tej Bet and the delicious smell of
I should, by now, awarded a citizenship of Kebena. Siga Tibis (Grill) across the street from Temesgen
During all these years, I got love and respect from siga Bet. The service we get for our shoes from the
young or old folk, all my neighbors, Abune Geb- young shoe shine boys (Listiro) and watching them
remenfes Kidus Ider, Ye-Atebiya Kokeb Ider and fight (shimia) to get 0.10 or 0.20 Cents.
generally from the community and it was really a Then, what is the secret behind this Ye-kebe-
blessing. na 06 childhood friends’ unity? Tell us your story,
When one of the community or Idir members don’t hide from us, share your secrets today with-
got sick or passed away, the support and visits out fear, we listen to you. Tell us the secret about
from one another was amazing. It is hard to ex- Kebena 06 childhood friends’ in diaspora and back
plain how the people of Kebena, in particular, are home leave in peace, love respect and harmony in

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 7


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?
togetherness. adeginet”? Or, this kind of atmosphere makes them
As we all know, Kebena 06 Kebele is a multi-eth- always feel like togetherness as a one family wher-
nic society mix, like Amhara, Oromo, Gurage, Ti- ever they go? We see them and stand as witnesses,
gre, Somale and others inter-marrying one another, whether it is in Australia, South Africa, European
who believes in one Ethiopia and stand as a role countries, America, Canada and elsewhere. We see
model for others. Kebena has unknown hidden se- them standing firm for their unity. Is it because,
cret yet to be studied. The topography is one of the they inherited this strength from their parenthood
kinds, it has a lowland, a plateau and a highland. having had a military back ground, die together for
We have also the famous river “KEBENA WONZ’ one country, one mother Ethiopia? Their high moral
our Nile, and the “Dubie Bahir" as our lake Tana. and power symbolizing as a role model for the new
One time a close friend of mine said in our Idir generation to come and beyond.
meeting, “even though, the people of Kebena live Kebena 06 has a rich history; both bad and good.
in a destitute level, knowledge wise, they are very It is remembered, during the military dictatorship
talented”. Yes, I share his words for my case now era we have lost many of our iconic and brilliant
as a light through a tunnel for our future goals. This children, brothers, sisters, relatives, neighbors, un-
time, our children, grandchildren, and great grand- cles, aunts at some point even mothers and fathers
children are following our footsteps. They are doc- in the name of RED TERROR. Yes, they have butch-
tors, engineers, economists, pilots, professors, mu- ered, tortured, killed and made them disappear by
sicians and many other professionals. Who knows, our own Kebele evil squads, cadres and informers.
one day they will show us a miracle by changing That is why most of kebena 06 kebele youths left
the topographical transformation of the “Dubie Ba- their beloved country Ethiopia to live elsewhere all
hir” to be the 2nd renaissance dam next to the Nile over the world.
to generate hydro power station and sale electricity Yet again, we have lost many of our beloved
for our neighboring Kebele’s, towns and cities; the great families, neighbors, friends young and old by
topographical transformation of “Jan-hoy Meda” natural diseases that all of them now should have
to a high rise building zone like Manhattan (New to be remembered this time today. Kebena 06 Ke-
York), Burj Khalifa (Dubai) or like city of Singapore bele has a long and endless untold history yet, for
(Malesia). It’s a matter of time, there is nothing that us Kebena is “our Holy land” we in the diaspora will
is impossible, this time it’s all possible, we will do claim it one day, because for us, it is like the city
it YECHALAL !!. of Jerusalem. It’s not without reason that emper-
As we know, Kebena 06 Kebele covers a small or Menilik II came to Kebena area and surveyed to
area of land with approximately 13,000 -15,000 build the now known hospital. As a story from the
dwellers. Historically, most of those families be- historian, this was his first plan but passed before
lieved to have come here after their military ser- he achieved his wishes. However, after he passed
vices in South Korea and Congo. Any front they are away Emperor Haile Selassie built the now famous
mobilized, they come back to their home country hospital in the name of his memorial. This is our
after winning the war courageously. They are very treasure and should be considered as one of the
good fighters and they are very well known by their pyramid of Kebena 06 Kebele archeological muse-
bravery and heroic action they take whenever they um and our ancestral burial place.
have mission to do, and they are also award win- Yes, it is a natural phenomenon, who knows
ners from the United Nations for their outstanding one day we might end up there too.
work on missions. They were well disciplined, well
trained, and would die for their “GOAL”, the motto (Contributed for kebena 06 childhood friends’ unity)
of the lion of Juda, which symbolizes their mother Legesse Zewdie (Verginia, USA)
land “One Ethiopia or Death”. They have a lion’s
heart; fearless and strong, eat together and die to-
gether for one goal; victory.
Then, could this be the reason for Kebena 06
childhood friends’ unity “ye-kebele yelijinet abro

8 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?

ስለ ቀበና የምለው አለኝ


ከዘመን ዘመን ይዘቱና ቅርጹ በትንሹ
ይለያይ እንደሆን ነው እንጂ በየዘመኑ
የመጡት የቀበና ልጆች አስተዳደግ፣
አዋዋል፣ ኅብረት፣ ስነምግባርና ጀግንንነት
ተመሳሳይ ነው። “የቀበና ልጆች
አስተዳደግ” የሚባል የጽሁፍ መመርያ
(ማኑዋል) ተጽፎ የታደላቸው ይመስል
በየትውልዱ የመጡት የቀበና ልጆች
ከህፃንነት እስከ ጎልማሳነት በየወቅቱ
የሚያልፉበት የህይወት ጎዳና ተመሳሳይ
ነበር። በጸደይ፣ በበጋ፣ በበልግና በክረምት
ሁሉም በየጊዜያቸው ያንኑ ለወቅቱ
“የተመደበውን”ወይም የሚመጥነውን
ነበር የሚፈጽሙት። ለእግር ኳስ ወይም ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014
ቫሊቦል ጨዋታው፣ ለዋናው፣ ለሽርሽሩ፣
ለብይና ጠጠሩ፣ ለአክሮባትና አትሌቲክሱ፣ ሳይሆን በተግባር፣ ለሃገር፣ ለወገንና ለነፃነት ሲጫወት ውሎ ጀንበር ከጠለቀ በኋላ
ለቡሄና ለእንቁጣጣሹ፣ ለጥናቱና ለተረተ መስዋዕት በመሆንና እንደነሱ ለሃገር፣ ጥቅጥቅ ብሎ ሲጨልም ነበር የሞት ሞቱን
ተረቱ፣ ለብሽሽቁና ለቀልዱ፣ ለድራማው፣ እንደነሱ ለነፃነት፣ እንደነሱ ለወገን ይቆማሉ ወደቤቱ የሚገባው። ከእራት በኋላም ሌላ
ለቲያትሩ፣ ለዘፈኑ፣ ለቁማሩ ለሁሉም መስዋዕትም ይሆናሉ ብለው ተስፋ መርሃግብር አለ። ወጣ ብሎ ጥግ ይዞ
የተመደበ ወቅት አለው\ነበረው። ዑደቱም በማድረግ ነበር ህይወታቸውን እየገበሩ ማውጋት። መተረብና መተራረብ። እድሜ
(ሳይክሉም) አንድ አይነት ነው። በክረምት ያስተማሩን። መቼም ውለታቢሶች፣ አደራ ለደርግ ይህ ውብ ጊዜ፣ ይህ የማይጠገብ
የሚደረገው በበጋ አይታሰብም። የበጋውም በሊታዎች፣ የእሳት ልጅ አመድ እንደማንሆን ወቅት ተረት ተረት ሆነ። ሞተ፤ ተቀበረ።
እንዲሁ በክረምት አይሞከርም። የአየሩ እርግጠኛ ነኝ። የቤትሥራውን በየልቦናችን መንደሩ ልጆቹን የሚያሳድገው
ሁኔታ፣ የትምህርት ቤት መኖር ወይም እንጻፍና ወደ ቀበናችን እንመለስ። በጋራ ነበር። ወላጆች የሚቆጣጠሩትና
አለመኖርና እነዚህን የመሳሰሉ ሁኔታዎች የኛይቱ ቀበና፣ የኛይቱ ኮርያ ሠፈር የሚቀጡት ከአብራካቸው የወጣውን
ናቸው ጥንቱንም ይህን ዑደት (ሳይክል) ከላይ በክብር ዘበኛ ግንብና ከታች ደግሞ ልጅ ብቻ አልነበረም። ሁሉም የቀበና ልጅ
ቦታ ቦታ ያስያዙት። በቀበና ጅረት ታጥራ የተወሰነ መግቢያ በር እንደ ልጃቸው ነበር። ልጆችም እንዲሁ
ዝንተ ዓለም በታሪክ እንደተወቀሰ የተሰራላት እስከሚመስል ድረስ ተለይታ የሚፈሩትና የሚታዘዙት ለወላጆቻቸው
የሚኖረው ወታደራዊው መንግስት መጥቶ የተቀመጠች መንደር ናት። በየአካባቢው ብቻ እልነበረም። ሁሉም ወላጆች እንደ
ዑደቱን (ሳይክሉን) እስካፈራረሰው ያሉት ሜዳዎቻችን ሐኪም ሜዳ፣ ሸክላ ወላጆቻቸው ነበሩ። ከማለዳ ጀምሮ
ድረስ፣ ቀበና ሠፈራችን ከተቆረቆረችበት ሜዳ፣ ኖራ ሜዳ፣ ጃንሜዳ፣ እላይ ጫካ ሲራገጥ የዋለ ሁሉ ወደቀረበው የጓደኛ
ወቅት አንስቶ ልጆቿን ታሳድግ የነበረው ሁሉም ለየእድሜ ክልሉ እንደ መዋለ ቤት ጉራ ብሎ ምሳ ወይም እራት መቋደስ
(የምታሳድገው) ልክ እንደ አንድ የተደራጀ ህፃናት ወይም ፓርክ ነበር የሚያገለግሉት የተለመደ ነበር። ማንም የእገሌ ቤት
ተቋም ነበር። ልጆቿን በስነ ምግባር (የዛሬውን አያድርገውንና)። ዛሬማ፣ ሐኪም ነው ብሎ አይሳቀቅም ነበር። አይ ጊዜ።
ማነጽ ብቻ ሳይሆን የሃገርና የወገን ፍቅር ሜዳ፣ ሸክላ ሜዳ፣ ኖራ ሜዳ ወይም እላይ በሮች ሁሉ ለሁሉም ክፍት ነበሩ። አሁን
እንዲኖራቸው አድርጋ ነበር የምታሳድገው። ጫካ ተረት ተረት ሆነዋል። ሲያወሩት ተረት ተረት አይመስልም?
ለዚህ ደግሞ ባለውለታዎቻችን እናት ትምህርት ቤት ከሌለ በስተቀር ጧት በነገራችን ላይ አልፎ አልፎ አንደታሪክ
አባቶቻችን፣ ታላላቅ እህት ወንድሞቻችን ቁርሱን በልቶ ከቤቱ የወጣ ልጅ ቀኑን በነበር የማወራው ስለዛሬው መመስከር
ናቸው። በታሪክና በንድፈ ሐሳብ (ቲዮሪ) ሙሉ ከእኩዮቹ ጋር ከነኚህ በአንዱ ቦታ ባለመቻሌ እንጂ ቀበና ስላለፈች አይደለም።

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 9


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?

ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014

ቀበና አላለፈችም። ዛሬም አለች ወደፊትም ክፍፍሉን ገጠመኞች በሙሉ ያካትታል። በማስተባበር በጃንሜዳ የጥምቀት በዓል
ትኖራለች። ጊዜ ሲሮጥ አይታወቅምና በየትውልዱ የመጣው የቀበና ልጅ ሁሉ ላይ ትልቅ የዕድር ድንኳን በመጣል ምግብና
እኔም እንግዲህ ከቀበና ከራኩኝ ከረምረም በቡሄ ዙርያ ተወርቶና ተዝቆ የማያልቅ መጠጥ በመሸጥ ለክለቡ ማሳደግያ የሚሆን
ስላለ ነው። ስለዛሬው እንመስክር ለሚሉ ትዝታና ታሪክ ነው ያለው። እንቁጣጣሽም ገንዘብ ያሰባስብ ነበር። ታድያ ይህ ጉዳይ
ታናናሾቻችን መድረኩ ክፍት ነው። የዚህ እንዲሁ። ስለእንቁጣጣሽ አፌን ሞልቼ በተነሳ ቁጥር በቀቤዎች አእምሮ ውስጥ
መጽሔት አዘጋጆች እጃቸውን ዘግርተው ለመናገር ወይም ለመዘርዘር ባልችልም የሚመላለሱት በወቅቱ ተዋንያን የነበሩት
በእልልታ ይቀበላሉ። ከላይ መጀመርያ ላይ (ቃለ መጠይቅ ማድረግም አልሻም)። ብርቅዬዎቹ የቀቤ አብሮአደጎች፣ ገበያተኛ
“የመጽሔቱ አዘጋጆች መልእክት” በሚለው ለምን? ቢሉ የተባ ብዕር ያላቸው የቀቤ ለመሳብና እንደ እሳት የሚያቃጥለውን
ክፍል ላይ እኮ “ቀበናን ያላችሁ፣ እስቲ እህቶቻችንን ድርሻ ላለመሻማት ነው። የጥቅምት ብርድ ለመቋቋምም እድንኳኑ
እንያችሁ” ተብሏል። ውድ እህቶቻችን፣ እስቲ ጀባ በሉን። ደጃፍ ላይ የሚቀርበው ደማቅ የዘፈን
ቡሄና እንቁጣጣሽ የራሳቸው የሆነ የገና እና የጥምቀት በዓላትም እንዲሁ ትዕይንት እንዲሁም ድንኳንኑን ለመጠበቅ
የተለየ ታሪክና ትዝታ ነው ያላቸው። የቡሄ የየራሳቸው የሆነ ልዩ ትዝታና ታሪክ በእሳት ዙርያ ከቦ ሲያወጉ ማደር
ዝግጅት የሚጀመረውና የሚጨፈረውም አላቸው። አብዛኛው የጥምቀትና የገና የመሳሰሉት ትዝታዎች ናቸው።
የቡሄ ዕለት አይደለም። ገና ትምህርት ታሪኮች ከጃንሜዳ ጋር የተቆራኙ ናቸው። እነኚህ ሁሉ የሆኑት በግለሰብ ደረጃ
ቤት እንደተዘጋና ቡሄ ወር ወይም ታቦት አጅቦ ማስገባት፣ ጃንሜዳ ማደርና አይደለም። ሁሉም በቡድን፣ ሁሉም
ሁለት ወር ሲቀረው ስብሰባ ማድረግ ታቦት መሸኘትን ጨምሮ መቼም በጥምቀት ከባልንጀሮች ጋር እንጂ። ታሪኩ የጋራ
ይጀመራል። በየእድሜ ክልሉ እየተሰባሰቡ በዓልና በጃንሜዳ ዙርያ ገጠመኝ የሌለው ነው። የሚያስተሳስር፣ የሚያስታውስና
እያንዳንዳቸው በየቡድናችው እነማን ያለ አይመስለኝም። ግማሹ የፍቅር፣ ግማሹ የሚያነፋፍቅ። አንድም ይሁን ሁለት ትዝ
በዘንድሮው የቡሄ ጭፈራ ላይ እንደሚሳተፉ የጠብ ወይም የከረሜላ ማስረገፍ፣ ሌላው የሚሉን የገና እና የጥምቀት ታሪኮቻችን
ይወስናሉ። ቀኑ ሲቀርብ ደግሞ አውራጅ፣ ከመንፈሳዊ አገልግሎት ጋር የቀረው ደግሞ በሙሉ የኛና የጓደኞቻችንም ጭምር
ዳቦ ያዥ እና ገንዘብ ያዥ ይመረጣል። የቡሄ ከፖለቲካ ተልዕኮ ጋር የተሳሰረ። ሁሉም ናቸው። ትዝታው በመጣ ቁጥር፤
እለትም የት ቤት እንደሚታደር ይወሰናል። በየፈርጁ ከጥምቀትና ከጃንሜዳ ጋር ተዋንያኑም በምናባችን ብቅ ብቅ ይላሉ።
የቡሄ ታሪክና ትዝታ እንግዲህ የዝግጅቱን፣ የራስ የሆነ ቁርኝት አለው።በነገራችን ላይ ባልንጀሮቻችን።
የጭፈራውን፣ የአዳሩን፣ የገንዘብና ዳቦ የቃኛው በኮርያ የስፖርት ክለብ አባላቱን ከላይ እንደጠቀስኩት ቀበና ልጆቿን

10 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


አብሮ አደጎች ምን ይላሉ?
ታሳድግ የነበረው ልክ እንደ አንድ የተደራጀ ደግሞ አርአያነቱ ፈጽሞ በገንዘብ የሚተመን ያንን የመጨረሻውን ጨዋታ ተመልሳችሁ
ተቋም ነበር። እግር ኳሱ፣ አክሮባቱ፣ ቴብል አይደለም። ጨርሱ፣ አጠናቁ ይለናል። የመጨረሻውን
ቴንሱ፣ ዋናው፣ ቫሊ ቦሉ፣ አትሌቲክሱና የቃኛው በኮርያ የስፖርት ክበብ ውጥን አከናውኑ ይለናል። በጅምር
ሌሎችንም ውድድሮች ማድረግ በቀበና ከቀበና ርቆ ያደርግ የነበረው የስፖርት የቀረ ጉዳይ ስላለ ሁሌም ጎዶሎነታችን
በጣም የተለመደ ነው። በተለያዩ የስፖርት ውድድሮችን ብቻ አልነበረም። የድራማ፣ ይሰማናል። ይህን ጉድለት የሚሞላ
ውድድሮች ቀበናን ያስጠሩም በርካታ ዘፈንና ውዝዋዜ ዝግጅቱን ይዞ ራቅ መድሃኒት ደግሞ አልተፈበረከም።
ናቸው። ዋናው ቁም ነገር ግን እነኚህ ያሉ ቦታዎች ድረስ በመሄድ ለተለያዮ መፍትሄው አንድ ብቻ ነው። እርስ በርስ
የስፖርት ውድድሮች በቡድን መደራጀትን፣ የኅብረተሰቡ ክፍሎች ያቀርብ ነበር። መተካከም። እናም በሽታችንን እርስ በርስ
መሠባሰብንና መተሳሰብን ግድ ይላሉ። ለዚህ አንዱ ምስክር በሆለታ ገነት የጦር ለመተካከም እንፈላልጋለን። በሄድንበት፣
ከሌላ ሠፈር ልጆች ጋር መወዳደር አለ። አካዳሚ ያቀረብው ታላቅ ዝግጅት ነበር። በደረስንበት ሁሉ ቀበና፣ ቀበና የምንልበት
ይህ ኅብረትን፣ መተሳሰርንና መተሳሰብን አይገርምም? እንዴት ያሉ አርቲስቶችን ምክንያትም እንግዲህ ይሄው ነው። ይህ
ወይም አንድነትን ይፈጥራል። የወላጆች አፍርቶ ነበር? ያ ከላይ ያነሳሁት የታሪክ መፈላለግ የወለደው ነው እንግዲህ የቀበና
ቀንን ማዘጋጀትና ማክበርን የመሰለ ተወቃሽና ዝቃጭ መንግስት መጥቶ አብሮ አደጎች ስብስብ።
እጅግ ረቀቅ ያለ ዝግጅትና ቅንብርን ባይበታትነው ኖሮ፤ ይህ ክለብ የት ይደርስ እንደው ጠቅለል ባለ መልኩ ማቅረብ
የሚጠይቅ ሃላፊነትን መወጣት የቀበና እንደነበር መገመት አያዳግትም። አነኚህን ካስፈለገ የቀበና\ኮርያሰፈር ህዝብ አኗኗር
ልጆች የተካኑበት ነበር። የቀበና ልጆች የመሳሰሉ ዝግጅቶችን ለማቅረብ የሚደረግ ለአስተዳደርና ለቁጥጥር እንዲመች ተብሎ
በቡድን በቡድን ተከፋፍለው፣ የተለያየ ልምምድ፣ ጉዞውና አፈጻጸሙ ሁሉም በንዑሳን ቤተሰቦች ተከፋፍሎ፣ ነገር
ስም ይዘውና መለያ ለብሰው ነበር የዋንጫ ታሪክ፣ ሁሉም ትዝታ አላቸው። ይህ ደግሞ ግን በአንድ ትልቅ ጣራ ስር የሚተዳደር
ውድድሮችን የሚያካሂዱት። በዚህ ሁሉ የሚፈጥረው ትስስር፣ ፍቅርና መተሳሰብ ነበር የሚመስለው። ወላጆች ሁሉንም
ሂደት ውስጥ ማለፍ ደግሞ ምን ያህል ዘመን የማይሽረውና በጊዜ ርዝመት ልጆች እንደራሳቸው ያያሉ፣ ይንከባከባሉ፣
ፍቅር፣ ትስስርንና ኅብረትን እንደሚፈጥር የማይደበዝዝ ትዝታና ውህደት ፈጥሯል ። ይቆጣሉ፣ ይቀጣሉ። ልጆችም እንዲሁ፤
መገመት እያቅትም። የነበሩ ይናገሩ። ሁሉንም ወላጆች ያከብራሉ፣ ይወዳሉ፣
ከዚህ አልፎ ተርፎ፣ እንደ ቃኛው ሌላው የሚገርመውና ከመተሳሰሪያችን ይታዘዛሉ። በሮች ሁሉ ለሁሉም ክፍት
በኮርያ ዓይነት ሁለገብ ማኅበር\ክለብ ሚስጥሮች አንዱ የሆነው ደግሞ የቀበና ነበሩ። ሁሉም ተከባብሮ፣ ሁሉም ተዛዝኖ፣
ማቋቋምና በሥሩም ስፖርት፣ ስነጽሁፍ፣ ታላላቆቻችን የክረምት ትምህርት ቤት ሁሉም ተካፍሎ ነበር የሚያድረው።
ዘፈን፣ ውዝዋዜና ድራማን የመሳሰሉ እየከፈቱ ጊዜያቸውን መስዋዕት በማድረግና ዓመትባል መጣ ከተባለ፤ አንዱ ጋ ምሳ፣
የተለያዩ የቀበና ልጆች እንደ ፍላጎታቸው ደከመን ሰለቸኝ ሳይሉ የራሳቸውን ወንድም ሌላው ጋ ደግሞ እራት ሲባል ቀናት ይቆጠሩ
የሚሳተፉባቸው ክለቦችን መመሥረት እህቶች በማስተማርና በማስጠናት አሁን ነበር። ያንዱ ሃዘን የሁሉም ነው። ያንዱ
አንድ በውል የተቋቋመ ወይም የተደራጀ ትላልቅ ቦታ ለደረሱት የቀበና ልጆች ደስታም እንዲሁ። ሰርጉንም ሆነ ለቅሶውን
አካል ካልሆነ ማንም ይሞክረዋል ተብሎ የማይናቅ አስተዋጽዖ ማድረጋቸው ነው። ሁሉንም በጋራ ነው የሚወጡት። ታድያ
አይታሰብም። ነገር ግን ይህ ሁሉ በኛይቷ በህይወት ያሉትም ሆነ ወደ እውነተኛው ከዚህ በላይ ቤተሰብነት፣ ከዚህ በላይ
ቀበና ተፈጽሟል። በርካታ የስፖርት ቦታ የሄዱት ሁሉም ምስጋና ይግባቸው። አንድነት ከወዴት ይመጣል? ግልጽ ነው?
ውድድሮች ተደርገዋል፤ ምርጥ ምርጥ በዚህም ዙርያ ዝንተ ዓለም የማይረሱ ተሳስቼ ይሆን እንዴ? መቼም ያቅሜን
ድራማዎችም ለቀቤና ለአካባቢው ትዝታዎች አሉን። መሰንዘሬ፣ የማውቃትን መሞነጫጨሬ
ኅብረተሰብ ቀርበዋል። ጉድም አሰኝተዋል። እንግዲህ ሁሉም እንደሚገነዘበው፤ ያ ክፋት ያለው አይመስለኝም። እርማትም
በራስ አነሳሽነት እነኚህን የመሳሰሉ ሳይታሰብና ሳይገመት እንደተቋረጠ ሲኒማ ካለ፤ ተጨማሬም ካል፤ ማብራርያም ካለ፤
ትላልቅ ተግባራትን መፈጸም፤ በሌላ ቁምጥ ብሎ የቀረውን ዑደት ማጠናቀቅ እሰየው ነው። “ቀበናን ያላችሁ፣ እስቲ
በኩል ደግሞ ራሳቸው “በዲሞክራሲና” ትዕይንቱንም ማየት እንፈልጋለን። የጎደለ እንያችሁ” ተብሏልና። እጃችሁ ከምን?
በስምምነት የመረጧቸውን የማህበሩና አለና ልንሞላው እንሻለን። ከአጠገባችን
የክለቦች መሪዎችን ትእዛዝ እያከበሩ የተነጠቁ አሉና እንናፍቃለን። ውድ እንደ ቸርነቱ ብዛት፣ የከርሞ ሰው ይበለን።
ኮሽ ሳይልባቸው ለውጤት ለመብቃት ውዶቹ አጠገባችን የሉም። በሕይወት ቆለኛው
ታላላቆችን ማክበርንና መታዘዘን፣ ትልቅ ያሉትም እርቀዋል። እናም ዛሬም፣ ነገም፣
ዲሲፕሊንና በደንብ ታርቆ\ተቀጥቶ ማደግን አምናም፣ ዘንድሮም፣ ለከርሞም፣ ቀንም፣
ይጠይቃል። ላወቀበትማ እንዲህ አይነቱ ማታም ሁሌም በጆሮአችን፣ በአዕምሮአችን
ፍቅርና መከባበር ነበር እኮ ሁሉን የሚገዛ። ያቃጭልብናል። ይጮህብናል። ሐኪም
ይህ አይነቱ ሰነምግባርና ውጤታማነት ሜዳ ወይም ኖራ ሜዳ የተቋረጠውን

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 11


የልጆች ዓምድ

ይህ አምድ የሠፈራችን የልጅነት ትዝታ የሚወሳበትና ልጆቻችን በተለያየ ዓለም ያለነው ተሰባስበን ለአራተኛ ጊዜ በተከታታይ
ስለኛ ምን ይላሉ ምንስ ከእኛ ተማሩ በሚሉት ጥያቄዎች ዙርያ በሚያሳዝነው እያዘንን፣ በሚያስደስተው ደግሞ እየተደሰትን፣
የሚሰማቸውን ስሜት እንዲገልጹ የተዘጋጀ አምድ ነው። ባለፈው ወደፊትስ ምን አናድርግ እያልን እንገኛለን። ታዲያ ይህን ሁሉ
ዕትም ላይም በዚህ አምድ ስር ሁለት ወጣት ልጆች የሚሰማቸውን ትዝታ፣ ፍቅርና መተሳሰብ እኛ ከቤተሰቦቻችን ወረስን፣ የኛ ልጆች
ገልጸውልናል። ዘንድሮ ደግሞ ሌሎች ሁለት ወጣቶች ፣ ሁለት ደግሞ ከኛ ምን ይማራሉ? ስለ እኛስ ምን ይላሉ? ወደፊትስ የኛን
ተረኞች፣ ሁለት ባለሳምንቶች ጽሁፋቸውን ይዘው ቀርበዋል። አርአያ ይከተሉ ይሆን? በማለት ይህ አምድ ተከፍቶ ከዚህ በፊት
ጸሁፋቸውን ከማቅረቤ በፊት እኔም በመንደርደርያነት ስለ ቀበናዬ ሁለት ወጣቶች ልምድና አስተያየት አካፍለውናል።
ትንሽ ለመጫር ተነሳሳሁ። ዛሬ ደግሞ ሁለት (የ11 ዓመትና የ16 ዓመት) ልጆች
ቀበና (ኮሪያ ሠፈር) ከተቆረቆረች ከ1950 ዓ.ም አካባቢ እንደዚሁ የራሳቸውን አስተያየት ለመስጠት ፈቃደኞች ሰለሆኑ
ጀምሮ ብዙ ወጣቶችን አፍርታለች። አብዛኛዎቻችንም ለአባወራነትና እነሱን እያመሰገንኩ ከነሱ የተዘጋጀውን ፅሁፍ እንድታነቡ
እማወራነትም ደርሰናል። አልፈናልም። ወላጅ ቤተሰቦቻችን እየጋበዝኩ፤ ቸር ይግጠመን እያልኩ፣ ወደፊት በሰፊው ስለ
ከተለያየ ቦታ መተው ኮሪያ ሠፈርን መስርተው አሻራውን ሲያኖሩ፣ ሰፈራችን የልጅነት ትዝታ ለማቅረብ ቃል እየገባሁ፣ ከዚህ በታች
ቁጥቋጦውን እየመነጠሩ ገደሉን እየሞሉ ሠፈሩን ቆረቆሩት። የተቋጠረችውን ስንኝ ጀባ ብዬ እሰናበታለሁ።
ለሚወለደውም ትውልድ ምን እንደሚያስፈልገው የተረዱት ከቀበና በላይ
ወላጆቻችን ከሀሁ መቁጠሪያ እስከ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ድረስ ከጃንሜዳ በታች
ገነቡ (መሠረቱ)። ለዚህ ሁሉ ዋና መሠረት የሆነው ፍቅር፣ በኮርያ ሰፈር
ሰላምና መተሳሰብ ስለሆነ ለኛም ለልጆቻቸው ይህንን ችሎታቸውን ትዝታው ብዙ ነው ለሚያንጐራጉር
አስተማሩን። ኖራ ሜዳ ሄደን
ሠፈራችን ቀበና\ኮሪያ ሠፈር ባንዳንድ ማስታወሻዎች ሃኪም ሜዳ ሄደን
(Land Mark) ምክንያት በተለምዶ በሚጠሩ አምስት ትናንሽ ቀበናም ወርደን ኳስ ልንጋጠም
መንደሮች የተከፋፈለች ነች። እነርሱም ሸክላ ሜዳ፣ ሾላ ሠፈር፤ ዛፍ ላይ ተንጠልጥለን
ቦኖ ውሃ፣ ካምፕ ግቢ፣ ሃኪም ሜዳ (ጐጃም ሠፈር) እና ሚሽን ከገደል ላይ ወተን
ሠፈር ናቸው። ከትዝታዎቻችንም በጥቂቱ መግለጽ ካስፈለገ፣ ስፖርትን ስንሰራ
ከላይ በተጠቀሱት መንደሮች ተከፋፍሎና በአንድነት የሚደረጉት ጡንቻን ለማጠንከር ለማስከበር ጐራ
የሰፖርት፣ የቲያትር፣ የዘፈንና ሌሎችም ውድድርና ፉክክሮች፣ ያ ትልቁ ዋርካ ሾላዬ ሾላዬ
አብረን ሀሁ የቆጠርንባቸው የየኔታ ት/ቤትና የአንደኛ ደረጃ ያ መጠለያዬ
ትምህርታችንን የተከታተልንበት የእድር ት/ቤት ናቸው። አነዚህ ያ መደበቂያዬ
አብረን የዋልንባቸው ጉዳዮች ሁሉ እንድንዋደድ፣ እንድንፋቀርና ፍሬውን በልቼ ዛፉ ማረፊያዬ።
እንድንፈላልግ አድርገውናል።
ዛሬ ደግሞ ያ ትዝታ እንቅልፍ ነስቶን በሃገር ውስጥ፣ በአሜሪካና አጥናፉ በቀለ

12 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


የልጆች ዓምድ

Reunion
We would like to say thank you to Yekebena
group for giving us this opportunity to write about
what we are feeling about the reunion. We really
loved these past reunions! We’ve enjoyed them so
much! My dad told me that some of you haven’t
seen each other for a long time. We met so many
people we never even knew that they were in our
family. We made so many friends; and it’s amazing
how our parents stuck together after having not
seen each other in such a long time. It’s a beauti-
ful thing when your whole family is together and Matthewos Yeneneh
they’re happy and having so much fun. My favorite
with them. Also I tried to learn the Amharic song
part was when we met up at the park and it was re-
“Lambadina” with a lot of kids in my grandma’s
ally fun playing on the playground with my friends
house. For the first time in my life, it was little bit
and family.
difficult to understand others, but those kids were
We never expected that many people from dif-
trying to communicate with me in English and I
ferent states and countries like Canada, Chicago,
wanted to learn Amharic too. Some of them spoke
Virginia, London, and even Ethiopia to come all
good English and I was surprised. The kids were
the way here for the family reunion. I also enjoyed
very friendly and the people were very kind. Now
looking back at the pictures because I know that
I truly understand and appreciate Ethiopia’s great
those pictures will show our family’s history to our
culture and know more about Kebena, the first and
future kids, so they will know it too. I once visit-
second generation. You, our parents, gave the kids,
ed Kebena too when I was younger, but I have no
a chance to meet and get to know the rest of the
memory of it because I was less than a year old.
future generation of Kebena. I met a lot of people
But my older brother was old enough to remember
from different states and we had a great time every
it and how it was. He told me all about it. He told
year for the last three years, also we started playing
me about all the fun he had with our family and
games online with each other and got the chance
friends while we were there. After he told me about
to exchange some information. Another thing I
his time there, it made me really want to visit again
noticed is that the culture of support and getting
and hope to be able to continue stay close to all of
together when both happy and sad times or mo-
my family and friends from Kebena as we all grow
ments. Recently one of your brothers passed away,
older too. I’m happy and proud that I’m Ethiopian;
you all from Kebena came together and shared the
I would like to invite my brother Yeneneh to share
sorrow with the family.I was also able to attend the
his memory about Kebena.
church and funeral ceremony. To finalize my writ-
Matthewos Atnafu Bekele Beyene Habtewold ing, I would like to ask the new generation (my age
group) to meet each other, share our experiences,
My Name is Yeneneh. As my brother Matthewos and eventually take over and continue this beau-
mentioned above, I got a chance to visit Kebena for tiful culture of love and support that our parents
two short and sweet months, walk around Korea already have for one another. It is time and what do
Sefer neighborhood where you guys were born, and you think?
grew up. I saw your elementary school, the river
Yeneneh Atnafu Bekele Beyene Habtewold
where you guys practiced swimming, where you re-
laxed, and the place you played soccer. It was a good
time and I met a lot of kids and I had a lot of fun

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 13


እስቲ እናስታውሳቸው
የሰለሞን ሐድጉ ንጉሴ(ጋንፉር)
አጭር የህይወት ታሪክ
ከ1948 ዓ.ም - 2008 ዓ.ም
ሰለሞን ሐድጉ ንጉሴ (ጋንፉር) ከአባቱ ከባላምባራስ ሐድጉ ለወገን ደራሽነቱን አስመስክሯል። ለዚህ መልካም ስነምግባሩም
ንጉሴና ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ አምዴ እንደ ኢትዮጵያውያን የምስጋና የምስክር ወረቀትና የመጽሀፍ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
ዘመን አቆጣጠር ግንቦት 16 ቀን 1948 ዓ.ም በአዲስ አበባ በጊዜው በነበረው አስተዳደር በታወጀው የዕድገት በኅብረት
ከተማ በተለምዶ ስድስት ኪሎ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ተወልዶ ዘመቻም እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን አቆጣጠር ጥር 10 ቀን
ቀበና ወይም ኮርያ ሰፈር ተብሎ በሚታወቀው አካባቢ አደገ፡፡ 1967 ዓ.ም ወደ ነገሌ ቦረና ዘምቶ ነበር። በዘመቻውም ቦታ
ሰለሞን ከልጅነቱ ጀምሮ እጅግ ይወዱትና ይሳሱለት በነበሩት አያቱ ገበሬውንና የአካባቢውን ሕብረተሰብ በማስተማርና የተለያዩ
እማሆይ ተዋበዛሽ በማቆላመጥ ባወጡለት ስሙ “ጋንፉር” በመባል አገልግሎቶችን በመስጠት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ከማበርከቱም በላይ፣
ይጠራ ነበር። አያቱ ይህን ስያሜ የሰጡት መልከ መልካምነቱንና በጊዜው በነበረው የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ መሳተፍ ጀምሮ
ድንቡሼነቱን በማየት ነበር። ለቤተሰቦቹ 5ኛ ልጅ የሆነው ጋንፉር መሬት ላራሹ የሚለውን የወቅቱን መፈክር ይዞ ተነሳ። በዓይን
ዕድሜው ለትምህርት እንደደረሰ በቀድሞው ደጃዝማች ወንድይራድ ምስክር የሆነለትን የደሀውን አርሶ አደር ኑሮ ለመቀየር በሚደረገው
ትምህርት ቤት በመግባት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን ተከታትሏል። ትግል ውስጥ እራሱን እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ አሳልፎ ለመስጠት
በመቀጠልም ወደ ኮከበ ጽባሕ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ (ቀ/ኃ/ሥ) ቃል ገባ።
ትምህርት ቤት በመግባት ትምህርቱን የተከታተለ ሲሆን በትምህርት ሰለሞን ጋንፉር ወታደራዊው አምባገነን መንግስት (ደርግ)
ቤት ቆይታውም በስካውት ክበብ ውስጥ በመሳተፍ የተለያዩ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ያደርስ የነበረውን ጭካኔ የተሞላ ኢሰብዓዊ
ክህሎቶችን ቀስሟል። በስካውትነት እሰከ ፓትሮል ሊደር (ኃላፊ) ጭፍጨፋና ግፍ፣ የአስተዳደር ብልሹነትና ሙስናን በመቃወም
ሆኖ አገልግሏል፡፡ ይህንንም ዕውቀት በማዳበር ለት/ቤቱም ሆነ ወደ ትግል የወጡትን ምሁራንና ወጣቶችን በመቀላቀል በአዲስ
ለሌላው የህብረተሰብ ክፍል በጥሩ አርአያነቱ ሊያሳውቀው በሚችል አበባና አካባቢዋ ይደረግ በነበረው ሰላማዊው ትግል፤ በጎንደርና
መልኩ አስፈላጊውን አስተዋፅኦ ያደረገ ታላቅ ሰው ነበር። በሌሎች አካባቢዎች ደግሞ በተደረጉት የትጥቅ ተጋድሎዎች ላይ
ጋንፉር ባደገበት ቀበና ኮርያ ሰፈር “የሕዝብ ልጅ” በመባል በልበሙሉነት በመሳተፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል። በዚህ የሞት
ነበር የሚታወቀው። በአዛውንቱ፣ በወጣቱም ሆነ በሕጻናቱ ሕይወትና የሽረት ትግል ጉዞውም በአዲስ አበባ ከተማ በደርግ ታጣቂዎች
ልብ ውስጥ ጋንፉር ማለት ደስታ ማለት ነበር። እርሱ ያለበት፣ እርሱ በተለያዩ ጊዜያት እስርና እንግልት እንዲሁም ጉዳት ደርሶበት
የገባበት ማንኛውም ማህበራዊ ዝግጅትና ስብስብ ሁሉ ይሞቃል፤ የነበረ ቢሆንም ይህ ከትግሉ ሳያግደው በቆራጥነት ትግሉን የበለጠ
ይደምቃል። መቸም ጋንፉርን ሳይስምና ሳይመርቅ የሚያልፍ እናት ለመቀጠል ወደ ጎንደር በመሄድ የትጥቅ ትግሉን ተቀላቅሏል።
በሰፈራችን አልነበረም፡፡ እናቶቻችንም ከገበያ ሲመለሱ እቃቸውን በከተማ የሚደረገው ሰላማዊው ትግል ከፍተኛ አደጋ ላይ
ተሸክሞ ከቤታቸው ድረስ በማድረስ ጋንፉር የታወቀ ወጣት ነበር፡ በወደቀበት ጊዜና አምባገነኑ መንግስት በሕዝቡና በተቃዋሚ ሀይሎች
፡ የጋንፉር ሌላው አስደናቂ ችሎታው ደግሞ ደስታንና መዝናናትን ላይ የሚያደርሰውን ግፍና በደል በማጠናከር ወጣቱን በማሳደድ
በሰዎች አእምሮ ውስጥ የመናኘት ልዩ ተሰጥዖው ነበረ። በልጅነታችን እስራት ግርፋትና ግድያውን ተያያዘው። ጋንፉርም በከተማ መቆየቱ
የአካባቢው ወጣቶች “ቃኘው በኮሪያ” በሚል ስያሜ አቋቁመውት ለከፍተኛ አደጋ ስላጋለጠውና ክትትሉም እየጨመረ በመምጣቱ
በነበረው ማህበር ውስጥ የጋንፉሬ አስተዋጽዖ ጉልህ ነበር። በማህበሩ በወቅቱ በሰሜናዊው የሀገራችን ክፍል የትጥቅ ትግል ያካሂድ
የመዝናኛ ዝግጅቶች ላይ ጋንፉሬ ያላጀበው ዘፈንም ሆነ ድራማ የነበረውን የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ሠራዊትን (ኢሕአሠ)
ድምቀት አይኖረውም ነበር። ጠለምት ላይ እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን አቆጣጠር በ1969
ዕድሜው ገና ለጋ በነበረበትና የወሎ ክ/ሀገር በድርቅ በተመታበት ዓ.ም መጨረሻ ለይ ተቀላቅሏል። በተለያዩ ጦርነቶችም ላይ
ወቅት፤ እንደ ኢትዮጵያውያን ዘመን አቆጣጠር በ1965 ዓ.ም ተካፍሏል። ወደ ጎንደር በሚጓዝበት ወቅትም ደጀን ከተማ ሲደርስ
ክረምት ወራት ውስጥ ከስካውት ክበብ ባልደረቦቹ ጋራ በመሆን ከፍተኛ ችግር ቢያጋጥመውም የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም
በበጎ ፈቃደኝነት ቦታው ድረስ በመሄድ ለተቸገሩ ወገኖቻችን ምግብ ከታጣቂዎች በማምለጥ ጎንደር ከተማ ገብቷል፡፡ ሠራዊቱ በጋይንት
በማከፋፈልና በህመም የተጎዱትን እርዳታ እንዲያገኙ በማድረግ አውራጃ ሰፍሮ በነበረው የደርግ ሠራዊት ላይ በአደረገው የማጥቃት

14 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


እስቲ እናስታውሳቸው
ዘመቻ ብዛት ያላቸውን የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን የማረከ የጓዶቹን ቤተሰቦችም አፅናንቶና የሚችለውን ደጓጉሞ ተመለሰ።
ሲሆን ፡ ከፍተኛ የሆነ መስዋዕትነትም የተከፈለበት ጦርነት ነበር። በ 2013 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ ከቀበና አብሮ አደጎቹ
ብዛት ያላቸው የሠራዊቱ አባሎችም ከባድና ቀላል የመቁሰል አደጋ የቀረበውን የመሰባሰብ ሀሳብ “የተቀደሰ ሀሳብ ነው” በሚል
የደረሰባቸው ሲሆን ጋንፉርም ከባድ የመቁሰል አደጋ ደርሶበት ተቀብሎና የመጀመሪያው የዝግጅት መሪ በመሆን ለረጅም አመታት
ለረጅም ጊዜ በህክምና ሲረዳ ቢቆይም ቁስሉ በቀላሉ ሊድን ተለይቷቸው ከነበሩት ብዙ የቀበና/ኮርያ ሰፈር አብሮ አደጎቹ ጋራ
አልቻለም። በመጨረሻም ከረጅምና አድካሚ ጉዞ በኋላ እንደ ሰኔ 1 ቀን 2006 (ጁላይ 6 ቀን 2013) በ ሲልቨር ስፕሪንግ
አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር በ1980 ዓ.ም ወደ ሱዳን ሜሪላድ ተገናኝቶ ናፍቆቱን ተወጥቷል።
ተሰደደ። ታላቅ ወንድሙ (አዝመራ ሐድጉ) በአሜሪካ ይኖር ለዚሁ የመጀመሪያው የአብሮ አደጎች የመሰባሰቢያ ቀን
ስለነበር እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር በ1981 ዓ.ም ዝግጅት ጋንፉር በዋናነት መላውን የቤተሰብ አባላቱን አሰማርቶ፤
ወደ አሜሪካ መጥቶ አዲሱን ኑሮውን ተያያዘው። ገንዘብ ንብረቱን ሁሉ አፍስሶ የደመቀ ዕለት እንዲሆን አድርጓል።
ጋንፉር የአሜሪካ ህይወቱን የጀመረው ከታላቅ ወንድሙ ጋራ ዝግጅቱን በዋና አዘጋጅነት መራ፤ አስተባበረ። ራቅ ካሉ ሥፍራዎች
አብሮ በመኖር ሲሆን በወቅቱም በአንድ ክለብ ውስጥ ተቀጥሮ ለዝግጅቱ የመጡትን በቤቱ ተቀብሎ አስተናገደ። ያለፉት ሁለት
ይሰራ ነበር። ቀጥሎም እዛው በሚኖርበት ቦታ ከተዋወቀው ጓደኛው ተከታታይ ዓመታት ዝግጅቶችንም እንዲሁ የሞቁ፤ የደመቁና የተሳኩ
ጋራ በደባልነት (ሩም ሜት) ሆኖ ኖሯል። ስራውንም ቀይሮ ሆሊዴይ እንዲሆኑ አደረገ። ጋንፉር፤ የቀበና አብሮ አደጎች የመሰባሰብ
ኢን በሚባል ሆቴል ተቀጥሮ ሰርቷል። ሂደት ማዕከል ነበር፤ ድንኳናችን ነበር። በእያንዳንዳችን የግልም
የጋንፉር የምንጊዜም ታላቅ ሕልም ወደ ሀገሩ ኢትዮጵያ ሆነ ማህበራዊ ህይወት ውስጥ ልዩ ስፍራ ነው ያለው። ጥሎ ያለፈው
ተመልሶ ሕዝቡን ለማገልገል ስለነበረ ለዚያም የበለጠ ይረዳው የበጎ ሥራ አሻራም የዋዛ አይደለም። ሰለሞን (ጋንፉር) ከቤተሰብ፣
ዘንድ ወደ ት/ቤት ተመልሶ ትምህርቱን በመቀጠል የምህንድስና ከወዳጅ ዘመድ፣ ከጓደኞቹ እና ከትግል አጋሮቹ ጋር በመከባበር፣
ሙያ ለማጥናት ስለነበር፤ ስራውንም እየሰራ ትምሕርቱን በዩዲሲ በመቻቻልና በመግባባት መኖርን ያሳየ፣ ሰው አክባሪ፣ ለችግር
(UDC) ሲከታተል ቆይቷል። ደራሽ፣ በማህበራዊ ህይወቱ ጠንካራ፣ ጨዋታ ወዳድና አስተዋይ
እንደምናውቀው ጋንፉር በሄደበት ቦታ የሁሉም ወዳጅና ጓደኛ ሰው ነበረ።
እንደነበረ ሁሉ፤ በአሜሪካም ከተዋወቃቸው ጓደኞቹ ጋር በመሆን ጋንፉሬን እንግዲህ ተሰናብተነዋል። እሱ ወደ እውነተኛው ቦታ
ከ30 ዓመታት በፊት የመረዳጃ ማሕበር አቋቁመዋል። የመረዳጃ ሄዷል። በሃዘንና በለቅሶ ብዛት ቢሆን ኖሮ ዛሬ ጋንፉሬ ተመልሶ
ማሕበሩ እስካሁን ለአባላቶቹ ከፍተኛ አገልግሎቶችን እያበረከተ በመሃላችን በሆነ፣ የልጆቹን ምርቃት በተካፈለ፣ ኤልሲን ምን
ሲሆን፤ የመስራቹንም የጋንፉርን የቀብር ስነስርዓት በሚያኮራ ሁኔታ ልታዘዝ ባለ ነበር። ይሄ የኛ የሰው ልጆች ምኞት ነው። እውነታው
አስተናብረዋል። ግን ለየቅል ነው። ቀይ የትራፊክ መብራት ያቆማቸው በአራት
ጋንፉር የልጆቹን እናትና ውድ ባለቤቱን ኤልሳቤጥን መንታ መንገድ ላይ በየወገኑ በየአቅጣጫው የሚጠባበቁ መኪኖች
ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወቀው በዋሽንግቶን ዲሲ 18ኛው መንገድ ደቂቃውንና ተራቸውን እየጠበቁ አረንጓዴው ሲበራ እንደሚሄዱት፣
ላይ ይገኝ በነበረው የፋሲካ ሬስቶራንት ውስጥ ነበር። ከተዋወቁም እንደሚሮጡት አይነት ነው የኛ ነገር። አረንጕዴው ሲበራ። ሰንጠራ፤
ከአንድ ዓመት በኃላ ትዳር መስርተው እየሩሳሌምን፣ ቤተልሔምንና መሄድ ብቻ ነው። ቁም ነገሩ ግን፣ ከዚያ በፊት ምን አድርገናል ነው።
ነብዩን አፍርተዋል። ጋንፉር ትዳሩንና ልጆቹን በጣም ከመውደዱ እንደ ጋንፉሬ ሰው መውደድና ለሰው መሞትን ባህላችን አድርገናል
የተነሳ፤ ይጓጓለት የነበረውን የምሕንድስና ትምሕርቱንና ስራውን ለወገን እንድረስ ብለናል እህት ወንድሞቻችንን ፈልገናል ላሳደገን
አቋርጦ ትኩረቱን ለልጆቹ ለመስጠት እንዲያስችለው የታክሲ ለባለውለታችን ደርሰናል ልጆቻችንን ለወግ ለማዕረግ አብቅተናል
ስራ ጀምረ። ልጆቹንም በጥሩ እንክብካቤና ስነምግባር አሳድጎ ቤተሰባችንን ትዳራችንን ተንከባክበናል ወላጆቻችንን አክብረናል
ለቁም ነገር በማብቃቱ ምክንያት 1ኛ እየሩሳሌም ሰለሞን እንደ ይህ ነው እንግዲህ ጥያቄው። ይህ ነው የጋንፉሬም አደራ። ይህ
አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር በሜይ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ነው እሱንና መሰል አጠገባችን የሌሉ እህት ወንድሞቻችንን፣
ከሉዚያና ስቴት ዩንቨርሲቲ በማስተርስ ዲግሪ፣ 2ኛ ቤተልሔም እናት አባቶቻችንን የሚያስደስተው። የጋንፉሬን ሃዘን በልባችን
ሰለሞን በሜይ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ከቨርጂኒያ ኮመንዌልዝ እንደያዝን ሁሉ የሱንም በጎነት፣ ለሃገር ለወገን ሟችነት መውረስ
ዩኒቨርሲቲ በቢኤ ዲግሪ፣ 3ኛ ነብዩ ሰለሞን በጁን 20 ቀን 2016 ይጠበቅብናል።
ዓ.ም ከአናንዴል ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተመርቀዋል። እግዚአብሔር ነፍሱን በአብርሃም፣ በይስሐቅና በያዕቆብ
ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ሀገሩን የማየት ሕልሙ ምንጊዜም አጠገብ ያሳርፍልን፤ ገነት መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን፤ አሜን።
በልቡ ተቀብሮ ያስጨንቀው የነበረው ጋንፉር፤ ሀሳቡ ተሳክቶለት
በአሜሪካ ከተዋወቀው የመጀመሪያ ጓደኛው ጋር በመሆን እአዘአ ለዚህ አጭር የሕይወት ታሪክ አስተዋጽዖ ያደረጉት
በ2004 ዓ.ም የሚወዳትን የእምዬ ኢትዮጵያን መሬት እንደገና ከተማሽ ንጉሴ፣ ደመቀ ጀምበሬ፣ ግርማ ታደሰ፣ ሰለሞን አስፋው፣
ረገጠ። እንደ ልጅነቱ ሁሉ፣ በቀበና ኮሪያ ሰፈር በየመንደሩ በመዞር ወርቁ ዳመና፣ ዲናው መንግስቱ እና ገዛኽኝ ታደሰ ናቸው።
እያንዳንዱን ቤት እያንኳኳ ሰላምታ አቀረበ። በትግል ያጣቸው

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 15


እስቲ እናስታውሳቸው
ከጃንሜዳ አንስቶ በሚሽን ሠፈር
በቃዲደጅ አልፎ በአባ አብደላ በር
ጋንፉሬን ለማሰር ይታሰስ ነበር፡፡
በስደት በበረሃ በችግር ያልሞተው
አብሮ አደጉ ጓዴን ዛሬ ምን አገኘው፡፡
በልጅነታችን በቀበና ውሃ የተረጫጨነው
ሜዳ ላይ ጢብ ጢብ ቆርኪ የተጫወትነው
የሃዘን መግለጫዎች ገመድና አባሮሽ ጠጠር የመታነው
ምኒሊክ ሆስፒታል ዘለን የምንገባው
የኮርያ ሠፈር አብሮ አደጎችን በመወከል ሠርግና ጭፈራ ገብተን ምንዘፍነው
የወጣ የሐዘን መግለጫ ቡሄና እንቁጣጣሽ አብረን የጨፈርነው
የጊዮርጊስን ፅዋ አብረን የጠጣነው
የባላምባራስ ኀድጎ ደግሞም የብዙነሽ ሊረሳኝ አልቻለም ዛሬም ፊቴ ላይ ነው፡፡
የአዝመራና የአበራ አስታዋሽ ከሁሉም ከሁሉም ከፊቴ የማይጠፋው
የከቴና የአልማዝ ታናሽ ጋንፉሬ ለእንቁጣጣሽ አብሮን ጨፋሪ ነው፡፡
ሰለሞን ጋንፉሬ የቀበና አስታዋሽ ሁለገብ ጋንፉር ለሁሉ እሚደርሰው
በዛ በሰቆቃ በዛ ውጅንብር በድንገት የወጣው ሰው ተራበ ብሎ አደባባይ ቆሞ እንባውን የሚያፈሰው
ከወጡት ስደተኞች አንዱ ጋንፉሬ ነው፡፡ ከራስ ምቾት ይልቅ ለሕዝብ አብልጦ ነበር የሚቆመው፣
የቃኘው በኮርያን መድረክ የሚያሞቀው የሚቆረቆረው፡፡
ኮከበ ፅባህ ሲማር የልጅ እስካውት ነው፡፡ የእናት የአባቱን ቤት ጥሎ የኮበለለው
ትንሹም ትልቁም ሁሉም የሚወደው ወንዱ ጀግናው ጓዴ ሲፈለግ የጠፋው
ሁለገብ ጋንፉሬ የቀበና ልጅ ነው፡፡ በመላው ኢትዮጵያ ስሙ የተናኘው
ውብ ዓለም ታምሩ፣ ብርቱካን መኮንን በዛ ክፉ ጊዜ ሮጦ ያመለጠው
ገነት ተረፈና እቴነሽ ሰይፉ ሆነን በሰላሙ ጊዜ ሞት እንዴት አገኘው?
ጩኑና ቡጡቃ ቀበናን አንስተን አብሮ አደጉ ሁሉ ከቴን አላቀሳት
የጠፋና የሞተ የተሰደደውን እንደው በሰው ሀገር አልማዝን ምን ዋጣት?
የስማቸውን ተራ ስንኝ አስገብተን ይብላኝ ለእታብዬ ለምትሳሳው
የቀበና ምንጩ ወንዙ እንዳይደፈርስ ይብላኝ ለከተማሽ ለናፈቀችው
የተሰደደና የወጣው ይመለስ ይመጣል እያለች ለምትጠብቀው
እያልን እንዘፍን ነበረ እንባችን እስኪፈስ፡፡ እሱማ ተክቷል ማስታወሻ አለው፡፡
የቀበና ውሃ አረንጓዴ አትልበስ ከሆነ እንግዲህ ጥሪው ከፈጣሪ
ምን ይጠጣል ጋንፉሬ በድንገት ቢመለስ፡፡ ልጆችና ሚስቱን ያፅናቸው ፈጣሪ፡፡
ተብሎ ቀበና የተዘፈነለት እንግዲህ ምን ይሁን ሞትም ህግ ነው
ሽማግሌ አሮጊት ወጣት ያዘነለት፡፡ መላቤተሰቡን እግዚአብሔር ያስበው፡፡
ቀበና ሚኒሊክ ሸክላ ሜዳ ሁሉ ለቀበና ማህደር መፅሔት ያወጣችሁ
ከሐኪም ሜዳ ተነስቶ ጀርመን ድልድይ ያሉ በገንዘብ በጉልበት የተሳተፋችሁ
ከሾላው ጥላ ስር እስከ ወንዝ አካሎ የቀበና ልጆች በዚህ አጋጣሚ እግዚዘብሔር ይስጣችሁ፡፡
በድፍን ቀበና ኮርያ ሠፈር ሁሉ
ከተወዳጆቹ በተለይ ነባሩ ፀሐፊ፡ ሲ/ር የመንዝወርቅ ተፈራ (ጩኒ)
ሲያዝኑ ከረሙ ጋንፉር ሞተ እያሉ፡፡ አቀናባሪ፡ ደመቀ ጀምበሬ
የጋንፉር መዋኛ የዱቤ ባህር
ሚስጥርህን አውጣ፣ እስቲ ተናገር

16 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


እስቲ እናስታውሳቸው
በጋንፉሬ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ለጋንፉሬ የሰማንያ ቀን መታሰብያ የቀረቡ
ለሐዘን መግለጫ የቀረቡ
እሮሮ
ቆይ ባክህ ጋንፉር ለወገኖቹ ሟች ላገር ተቆርቋሪ፣
ቆይ ባክህ ጋንፉር ለሃቅ የቆመ እውነት ተናጋሪ፣
ሰብሳቢያችን አባት ነገር እንግዳ ተቀባይ ቀበናን አክባሪ፣
ባክህ አንዴ እንነጋገር። ነበረ ጋንፉሬ እግዚአብሔርን ፈሪ።
በረሃብ፤ በጥም በቁር ለቀበና ልጆች የነበረው ፍቅር፣
በጥይት፤ በቦምብ በሃሩር ተዘርዝሮ አያልቅም በደፈናው ይቅር።፣
በገደሎች ዝቅታ ጨዋታና ሣቁ ቀልዱና ፈገግታው፣
በተራሮች ከፍታ እንደማር ወለላ የማይጠገብ ነው።
ያልተናጋ ያልተረታ ማቆሚያ የለውም የጋንፉሬ ታሪክ፣
እንዴት ተስፋህ፤ በሞቀ ከተማ ተፈታ? በምንም ሁኔታ አያገኝም ምትክ፣
ይህ ግለኝነት፤ ከየት መጣ ከወደኋላ? አለማንሳቱ ነው መንፈስን ከሚያውክ።
ለሃገር፤ ለህዝብ መሞት አልነበረም የአንተ ትውልድ መሃላ? ያ ሁሉ ጨዋታ ያ ሁሉ መሯሯጥ፣
አንተ ከሞትህማ እንደዳልጋ አንበሳ ስትቦርቅ ስትሮጥ፣
ያፍሩሱት ያን ከተማ ብሉልን ጠጡልን እያልክ ስትራወጥ፣
ቀበና ኮሪያ ሰፈር፤ እትብትህ ያረፈበትን አውድማ። ለካስ ለዚህ ኖሯል ያ ሁሉ መሽቆጥቆጥ።
ሰብሳቢያችን፤ እባክህ ቆይ ኧረ ለመሆኑ ምንድን ነው ነገሩ፣
አንድ ቀን እንኳን እንጫወት ቀበና ላይ። መሠረቱ የት ነው የመነሻው ሥሩ፣
ምነው ብንረዳው ታሪኩን ባጭሩ፣
ደገኛው (ከቀበና) መፍትሄ ያላገኘ በረቂቅ ምስጢሩ፣
ያቀዳቸው ይቅሩ እንዲህ በጅምሩ?
ሃሳቡና ቀልዱ ጨዋታው ማማሩ፣
ያጫወተን ሁሉ መና ሆነው ይቅሩ?
እሪ በይ ቀበና ኧረ ለመሆኑ ኤልሳቤጥ እንዴት ነች?
እሪ በይ ቀበና፤ እሪ በይ ሰፈሬ፤ ዛሬም እንደገና ከቤቱ ስትጠፋ ምንስ ትልሃለች?
ሌላውን ብርቅዬ ፤ ሌላውን ተሟጋች ሸኝተሻልና ጆሮዋ እየሰማ ድርጊቱን እያየች፣
ካንድም ሁለት ሦስቴ የተፈተነልሽ መልሱን ካልነገርካት ትፋረድሃለች።
ሁሉንም ድል አርጎ አፋፍ ብቅ ያለልሽ ኧረ ለመሆኑ ምን ይላሉ ሰዎች?
ያ ደፋሩ ልጅሽ፣ ጋንፉሬ ወዳጅሽ፣ ጋንፉሬ አክባሪሽ ሁሉን ለመዘርዘር ለወሬም አይመች፣
የሆዱን በሆዱ፣ የልቡን በልቡ፣ እንደቋጠረልሽ ለመስጠት አልቻልንም በቂ ምክንያቶች።
ቻው እንኳን ሳይልሽ፤ ሳይሰናበትሽ ለጊዜው ተታለህ መስሎ የሚጠቅምህ፣
ቀድመው የሄዱትን ፤ ጥንት የተሸኙትን እንግዲህ ደህና ሁን ያንን ከመረጥህ፣
ካንቺ የራቁትን፤ እናቱን፣ አባቱን፣ ወንድሙን፣ ጓዶቹን ነፍስህን በሰማይ እግዜር ይማርልህ።
ሊጠይቅ ሊጎበኝ ናፍቆቱን ሊናገር
ከማንም ሳይመክር፤ ለማንም ሳይነግር ጌታቸው በላይነህ (ዶ/ር)
ሄደልሽ፤ ራቀልሽ፤ ምሎ ተገዝቶ ድጋሚ ላያይሽ አትላንታ ጆርጂያ
ጸጥ እረጭ አለልሽ፤ ያ ደፋሩ ልጅሽ
እሪ በይ ቀበና ፤ አልቅሺ ቀበና ፤ ዛሬም እንደገና
ድል አድራጊው ጀግና፣
ድል አድራጊው ልጅሽ፣ እጁን ሰጥቷልና።
ምንድነው ሚስጥሩ?
ጋንፉር ወንድማችን አብሮ አደጋችን
ከቆለኛው (December, 2015) አትመለስም ወይ በቃ ጨከንክብን
ማንም አልገመተም እንዲህ መሆንህን

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 17


እስቲ እናስታውሳቸው
አብረኸን አድገህ ሰፈሩን አድምቀህ ልጆችህ በጉጉት ሲጠብቁ
ያ የልጅነት ጊዜ ተጫዋችነትህ ቀበኖች ሊያዩህ ሲናፍቁ
ያ የልጅነት ጊዜ ደስተኛነትህ የበዓሉ መሪ፣ አቀነባባሪ
አሞኝቶን ነበር ስለማንነትህ የዝግጅቱ ሰሪ፣ ፈጣሪ
ሰርግ እንኩዋን ሲደገስ በሰፈራችን ዋናው ሹፌር ሆነህ ሳለህ
ዘፈኑም አይደምቅም አንተ ከቀረህ የማያምርብህን መርጠህ
በእስፖርት ጨዋታው በእስካውትነቱ ቀጠሮ አክብሩ ባዩ ቀጠሮ አፍርሰህ
የሚያስደንቅ ነበር ተሳትፎህ በእውነቱ ያለቦታህ፣ ያለሰፈርህ ተገኘህ
ጊዜው ሲጠይቅም ያንተን ቆራጥነት ጥንትማ ሳለን ቀበና
ታግለህለት ነበር ለዛ ለደሀ ህዝብ ቀን እንዲወጣለት የዛሬን አያርገውና
ለዛች ኢትዮጵያችን ለሁላችን ሀገር ቀጠሮ አክብሩ እያልክ
ለርሃብ ለጥማት ጭራሽ ሳትበገር ተቆጪው አንተ ነበርክ
ከሰፈርም ለቀህ ከሀገር ተሰደህ ያ ቀርቶ ቃልህን አፍርሰህ
ቆስለህላት ነበር በጣም ተሰቃይተህ ከሌላው ከበለጠው አባትህ
ህይወት ቀጠልክና በዚች ባሜሪካ ከዋነኛው ፈጣሪህ
አግብተህ ወላልደህ ቤትህ ተሟሙቆ ተላብሰህ በረካ የነበረህን ቀጠሮ ሚስጥር አድርገህ
አሸንፈህ ሁሉን፣ ያንን ሉኪሚያ ሸሽገህ፣ ከሁሉም ደብቀህ
ምንድነው ሚስጥሩ ፈልቅቆ ያወጣህ ከቤተሰብ ጉያ አቅጣጫ ቀየርህ፣ ተሸኘህ
እኛ ቀበኖችን ቀጠሮ አስይዘህ ለስብሰባችን ከአይናችን ተሰውረህ
ሚስጥርህን ይዘህ ሳታወያየን መመለሻ በሌለው በር ገባህ
ምነው ጋንፉራችን እንዲህ አይነት ስራ የሰራህብን እኛም በበኩላችን
ከሁሉም በላይ የነበረው ፍቅርህ ሰው ወዳድነትህ ትልቁ ቀጠሮ መፍረሱን
አስደንጋጭ ሆነብን ድንገት መለየትህ ስናውቀው ቁርጣችንን
ምንኛ ጨክነህ ተለያየሀቸው እሪ ብለን ጮኽን
እነኝህ ልጆችህ ሦስቱም ባንድ ጊዜ በመመረቂያቸው ምርር አርገን አልቅሰን
እንግዲያው ጨክነህ ከሄድክብንማ ምን እናደርጋለን ከዚያም ፀጥ፣ እርጭ ብለን
እግዚአብሔር ነፍስህን በከበረ ቦታ እንዲያኖራት እንለምናለን። በየቤታችን፣ በየጓዳችን ተከተን
ብናስበው፣ ብናወጣ ብናወርደው
ከግርማ ታደሰ እንዴት ነው የሚሆነው?
ያላንተ ምርቃቱ
ቀጠሮ ያላንተ ግንኙነቱ
ብለን ጠየቅን
ክረምት ሲገባ ሰማዩ ግም ሲል ከራሳችን ጋር ተሟገትን
ሃገር ቤት ዝናብ ሲጥል እንዴት ነው የሚሆነው ጋንፉሬ?
ሌላው ዓለም በሙቀት ሲቃጠል እስቲ ተጠየቅ ዛሬ
በነዚያ ውብ ቀናት መልሱ መቼም ቀላል ነው
የእረፍት ወራት ቃለ አባይ መባሉን ካልፈራኽው
እንገናኝ ብለህ ቀጠሮ አፈረስክ አይደል?
አገሩን ሁሉ ቀጥረህ እመን እንጂ፣ ተቀበል
ልጆችህን በመመረቂያቸው የሁሉንም ልብ መስበርህን
ቀበኖችን በመገናኛቸው አንጀት ማሳረርህን
ላዋቂ ለልጁ እመን እንጂ፣ ጋንፉሬ እመን።
ቀጠሮ ሰጥተህ በየፈርጁ
እንገናኛለን፣ እንደሰታለን ብለህ ከቆለኛው (February, 2016)
የሁሉንም ልብ አንጠልጥለህ፣ አማለህ

18 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


ከዚህም ከዚያም
የኔታ ጥሩነህ ፊደልና አቡነ ፔጥሮስ ስለሚሰጥ እዚህ ላይ የደረሰ ተማሪ የማንበብ
ችሎታው የላቀ ይሆናል። ተማሪው ጎበዝ ከሆነ ደግሞ በቀጥታ ዳዊት
ሳይማር ወደ አንደኛ ደረጃ ተመላላሽ ት/ቤት በየኔታ አማካኝነት
ስመ ጥሩው አባት የኔታ ጥሩነህ እንግዳ በመላው ቀበና የታወቁ ይገባል። ዳዊት መማር የሚሻ ደግሞ ከሁለቱ (ትምህርቶች)
ዝነኛ አስተማሪ ነበሩ። የኔታ ጥሩነህ የሚያስተምሩበት ሰፈር ቤላ ንባቦች በኃላ ወደ ዳዊት ይዛወራል።
ኃይለሥላሴ ወይም የቀድሞው የክብር ዘበኛ ካዴት ት/ቤት (ወደ በመሠረቱ ብዙዎቹ የኮከበ ጽባሕ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ት/
ሐረር ክፍለ ሃገር ከመዛዋወሩ በፊት) ወይም ከምድር ጦር ሆስፒታል ቤት ተማሪዎች በየኔታ ጥሩነህ አማካኝነት የገቡ ናቸው። ሌላው
በታች የምትገኝ ኖራ የተቃባች ባለ ሁለት ክፍል ቤት ነበረች። ደግሞ፣ የክብረ በዓል ዕለት ወይም የአንድ ሃገር መሪ ለጉብኝት
ቤቷም እስከ ዛሬ ድረስ ቆማ ትገኛለች። ሁሌም ሲያልቅ አያምርም በሚመጣበት ጊዜ (ለምሳሌ ማርሻል ቲቶ የይጎዝላቭያ መሪና
ነውና ቤቷ በአሁኑ ሰዓት ከት/ቤት ወደ ወፍጮ ቤትነት ተለውጣ ሌሎችም) ትንንሽ ባንዲራዎች አስይዘውን “አበባ ይዘን ተሸልመን
ግልጋሎቷን ለሰፈርተኛው ታበረክታለች። (ፎቶውን ይመልከቱ) ሠላምታ እንስጠው ለአዲስ ዘመን” የሚለውን መዝሙር እየዘመርን
ስድስት ኪሎ ድረስ ተሰልፈን በመሄድ እንግዳውን በከበረና በደመቀ
ሁኔታ እንቀበል ነበር።
ይህ ሁሉ ሥርዓት ለወደፊቱ በትምህርታችን እንድንቀጥል
የሚያነቃቃን ነበር። በተለይም የቀ/ኃ/ሥ ት/ቤት ተማሪዎች
ለምሳና ለዕራት ት/ቤት ውለው በየኔታ በር ላይ ትልልቅ መጻሕፍት
ተሸክመው ሲመላለሱ ስናይ እኛም አንድ ቀን እነሱ የያዙትን
መጻሕፍት ይዘን እንመላለሳለን የሚል ምኞትና ሃሳብ ነበረን።
የኔታ(አለቃ) ጥሩነህ ለትምህርት ያደረጉት አስተዋፅዖ ይህ
ነው አይባልም። ከዚህም በላይ ወንድማቸውም አቶ አገኘሁ እንግዳ
የመጀመሪያውንና የጥንቱን ሰፊ ወረቀት ላይ የተሳለውን የኢትዮዽያ
መንግስት ብር በፊቱ የአፄ ኃይለ ሥላሴን ምስል ከጀርባው ደግሞ
ባንዲራውን በመስቀል ላይ ተሸክሞ ያለውን የአንበሳ ምስል ስለው
ያበረከቱ አባት ናቸው። አቶ አገኘሁ እንግዳ ታሪክና ምሳሌ ሦስተኛ
መጽሐፍ ላይ እንደ “ሁለት አፍ ያሉት ወፍ”፣ “የሸክላ ድስት”
የጥንት የጥዋቷ የየኔታ ጥሩነህ ትምህርት ቤት እና ሌሎችንም በሥዕል የተደገፉ ጽሁፎችን አበርክተዋል።
በአጠቃላይ የኔታ ጥሩነህ እንግዳ ብዙ ሊቃውንቶችንና
የኔታ (አለቃ) ጥሩነህ በጊዜው ለነበረው ትውልድ ትልቅ መኳንንቶችን አፍርተው ሄደዋል። እስካሁን ታሪካቸው ተጽፎ
አስተዋፅዖ ያደረጉ አባት (መምህር) ነበሩ። በዚች ጎጆ ት/ቤት ለንባብ ባይበቃም፤ ተማሪዎቻቸው ምስክርነታችንን እንሰጣለን።
ውስጥ ያልተማረ በአካባቢው ካለ ዕድሉ አምልጦታል ማለት ነው። ዶ/ር ጌታቸዉ በላይነህ
ይህች ት/ቤት ከተራ ወታደር እስከ ጄኔራል፣ ከተራ ሲቪል እስከ አቶ ሙሉነህ ለገሠ
ሚኒስቴር ደረጃ አፍርታለች። የኔታ ጥሩነህ ት/ቤት ለመግባት
ከፍተኛ ፉክክር ይደረግ ነበር። ትምህርት ሚኒስቴር የኔታ ጥሩነህን
በደሞዝ ቀጥሮ ያስተዳድራቸውም ስለነበር ትምህርቱ ከሌሎቸ የቄስ የአቡነ ገበረ መንፈስ ቅዱስ
ት/ቤቶች የተለየና የወር ክፍያም አልነበረውም። ድሮ ቄስ ት/ቤት
ለመግባት በወር አንድ ብር ይከፈል ነበር።
መረዳጃ እድር
ትምህርት ቤቱን ከሌላው የሚለየው በመጀመሪያ ፊደል ሠፈራችን ኮርያ ሠፈር የተባለው፣ አባቶቻችን በተባበሩት
ከተቆጠረ በኋላ በቅደም ተከተል ግዕዝ፣ አቦጊዳ፣ መልዕክተ መንግስታት ስር የኢትዮጵያን መንግስትና ሕዝብ ወክለው ወደ
ዮሐንስ፣ ከንባብ አስከ ዋና ንባብ ከዚያም በኋላ አውደ ፊደልና ደቡብ ኮርያ እየዘመቱ ከተመለሱ በኋላ ነበር፡፡ የዘመቱትም በንጉሠ
አውደ ንባብ ይጠናቀቅና ወደ ወንጌል ይገባል። ከዚያም ከወንጌል ነገሥቱ የክብር ዘበኛ ጦር ስር ነበር፡፡ ለዚህም ዘማች ጦር ቃኘው
ቁጥር እስከ ዋና ንባብ ይገባል። ዳዊት ከመገባቱ በፊትም መዝሙረ በኮሪያ የሚል የዘመቻ ስም ተሰጥቶት ነበር፡፡ በሠፈራችን ቅድመ

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 19


ከዚህም ከዚያም
እንደምትገነዘቡት ውሃ በጣም ችግር
ስለነበር ከየቤቱ የምትገኘው ከማዕድ ቤት
ሥራ የተረፈ ካለ ነበር፡፡ እናቶቻችን ውሃ
የሚቀዱት ከቀበና ወንዝ አጠገብ ካለ ምንጭ
ነበር፡፡ ወደ እየቤታቸውም የሚያጓጉዙት
በእንስራ ሞልተው በጀርባቸው አዝለው
የቀበናን ዳገት አቃስተው ነበር፡፡ እናቶቻችን
እኛን በዚህ ውሃ ምግብ አብስለው፤
ልብሶቻችንንና እኛን አጥበው እንዴት
እንዳሳደጉን ስንቶቻችን እናስበው ይሆን?
በኋላ በኋላ ግን መንግስት ቦኖ የሚባል
በየሠፈሩ ማእከል የውሃ መስመር ዘረጋ፡፡
ደረሰኝ የሚቆርጥ ሠራተኛ ቀጥሮ
ያሰተዳድረው ነበር፡፡ ክፍያውም ለአምስት
የደቡብ ኮርያ ከፍተኛ የጀግና ሊሻን ተሸላሚዎቹ አባቶቻችን ከደቡብ ኮርያ ባለስልጣናት ጋር እንስራ ውሃ አምስት ሣንቲም ነበር፡፡ አሁን
አሁን ሁሉም በየደጁ ተጠቃሚ ሆኗል፡፡
ኮርያ ዘመቻ ብዙ ሰፋሪም አልነበረበትም ይባላል፡፡ ጭሰኝነትም የተጀመረው ይኸው ከኮርያ ስለ ቀበናዬ የልጅነት ትውስታዬን ይህን
ዘመቻ እየተመለሰ በሠፈራችን የሚሰፍረው ዘማች ቁጥር አየጨመረ በመምጣቱ ነበር፡፡ ያህል ከነገርኳችሁ ደግሞ እስቲ ስለ እድሩ
እንደውም ሦሰተኛ ቃኘው ሲመለሱ እንደሆነ ያረጋግጣሉ፡፡ በነገራችን ላይ የደቡብ ኮርያ ላውራላችሁ፡፡ ነገር ግን ይህን ካነበባችሁልኝ
መንግስት በአዲስ አበባ ትልቅ ሆስፒታል አሰርቶ አባቶቻችንን ከእነ ባለቤቶቻቸው ሙሉ በሌላ ርዕስ እንደምመለስ ቃል እገባለሁ፡፡
ነጻ ህክምና እንዲያአገኙ እያደረገ ነው፡፡ ለዘማች ቤተሰብም ልጆቻቸውን ነጻ ትምህርት ሰለ ቀበናዬ!
ሰጥተው በዚህም ብዙዎች ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ ለልጅ ልጆቻቸውም ደቡብ ኮርያን ለአንድ ዘመኑ 1947 ዓ.ም ጥር ሰባት ቀን
ሳምንት እንዲጎበኙ ባዘጋጁት መሰረት በአያቶቻቸው ተጋድሎ ተዝናንተው ከተመለሱት አንድ ነገር ይከሰታል፡፡ ትዳርም ሆነ
መሃል የኔ ልጅ ይገኝበታል፡፡ ስለ ኮርያ አንድ ነገር ልጨምርላችሁና ወደ ሠፈራችን አጋዥ ያልነበራቸው አቅመ ደካማ የነበሩ
እድር ታሪክ እወስዳችኋለሁ፡፡ የደቡብ ኮርያ መንግስት ፶ኛ የነጻነት በዓላቸውን በከፍተኛ ወይዘሮ ያይኔ ሊቅ የሚባሉ እናት
ስነ ሥርዓት ሲያከብሩ ከቃኘው ዘማቾች 20 ሰዎችን ጋብዘው በዚያን ጊዜ በተባበሩት በጠናባቸው ህመም ከዚህ ዓለም በሞት
መንግስታት ስር ከዘመቱት የዓለም ሰራዊት ጋር አቀላቅለዋቸዋል፡፡ የአገሩን ከፈተኛ ያርፋሉ፡፡ ለዚህም ጉዳይ የአካባቢው
የጀግና ሊሻን ተሸልመው በክብር ተመልሰዋል፡፡ ይህን እድል ካገኙት መሃልም አባታችን ሠፈረተኛ አስር አስር ብር ከየቤቱ
የ፻ አለቃ ጀምበሬ ደለለኝ ይገኙበታል፡፡ አዋጥተው ማስቀበሪያ ሳጥን ገዝተው፣
ስለ ሠፈራችን ትንሽ ላውራችሁ ብዬ እንጂ ስለ ኮርያ ዘመቻ መነጋገር ዛሬ ርእሴ ለቀብር ሥረዓቱ የሚያስፈልገውን ነገር
አይደለም፡፡ እንግዲህ አባቶቻችን በጭሰኝነት መሬት እየተመሩ ሲሠፍሩ አብዛኛውን ሁሉ አድርገው መልካም አሸኛኘት
መሬት በጊዜው ይዘው በባላባትነት የሚያስተዳድሩት ልጅ አርጋው ጳውሎስና ወ/ሮ አምሳለ ያደርጉላችዋል፡፡ ከዚህም ቀብር ተመልሰው
ነበሩ፡፡ በዘመኑ ይደረግ ነበር እንደሚባለው በታሪክም እንደምንሰማው ከነበሩት ባላባቶች መወያየት ይጀምራሉ፡፡ ለምን እድር
በሰፋሪው ላይ የነበረ ግፍና ጭቆና አልነበረም፡፡ ተደርጎ ቢሆን አንኳ እኔ የማላውቀው ነው፡፡ አንመሠርትም ብለው፡፡ በዛው ሰዎች
ልጆቻቸውም ከኛ ጋር በመንግስት ት/ቤት ይማሩ ነበር፡፡ እናም እንደገና ወደ ሰፈራው ይመርጡና ሕዝቡን ለስብሰባ እንዲጠሩ
ልመልሳችሁና እስከ አራተኛ ቃኘው መልስ ድረስ ቦታው በሰፋሪ መጣበብ ብቻ ሳይሆን ይደረጋል፡፡ በእዛው ስብሰባ ዳኛ፣ ፀሐፊ፣
ተጨናንቋል፡፡ ይልቁንም በአካባቢው የሚሰሩ የመንግስት መስሪያ ቤት ሠራተኞች፤ ለምሳሌም ገነዘብ ያዥ፣ ገንዘብ ሰብሳቢ እንዲሁም
ከሚኒሊክ፣ ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፤ ከክብር ዘበኛ ሆስፒታሎች ፤ እንዲሁም ከትምህርት፣ አባላትን ይመርጣሉ፡፡ ሥብሰባቸው
ከጡረታ፣ ከገንዘብ ሚንስትሮችና በአካባቢው ከነበሩ ተቋሞች ውስጥ ተቀጥረው ይሰሩ በየወሩ እንዲሆንና መዋጮውም በየወሩ
የነበሩ ብዙ ሰዎች ይህንኑ ሰፈራ ተቀላቅለው በጭሰኝነት ሰፍረዋል፡፡ በነበረው ንቃተ ህሊና ሃያ አምስት ሳንቲም እንዲሆን ይወስናሉ፡፡
በወጉ ለመንገድና ሌሎች ጉዳዮች ተገቢው ትኩረት ከጭሰኛውም ሆነ ከባላባቱ ወገን ነገር ግን በየወሩ አከታታይ ስብሰባዎችን
ባለመደረጉ ትውልድን አልፎ ዛሬም በአስቸጋሪ ሁኔታ ኑሮውን እየገፋ ይገኛል፡፡ በዛ አድርገው ለእድሩ መተዳደሪያ ደንብና
ዘመን ቤቶች የሚሰሩት እንደ ገጠር ቤቶች ሁሉ ጣሪያቸው በሳር ነበር የሚከደነው፡፡ ብዙ ሥርአት አርቀው፣ እያንዳንዱንም አባል
ጊዜም በእሳት አደጋ ምክንያት ኡኡታውና እሪታው ይቀልጥ ነበር፡፡ ሕዝቡም የዛፍ አስፈርመው ከጨረሱ በኋላ በ1948
ቅርንጫፍ እየቆረጠ እሳቱን በመደብደብ ያጠፋ ነበር፡ ዓ.ም አዲስ መሪዎችን መረጡ፡፡
፡ የሰውን ፍቅርና ሕብረት ለመግለጽ የኔ ብዕር አቅም የለውም፡፡ መቸም እድሩንም በህጉ መሠረት ማስተዳደር

20 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


ከዚህም ከዚያም
ተሰየመ፡፡ ከጊዜ በኋላ መንግስት ማህበራትን ማደራጃ ብሎ ባወጣው
አዲሰ መግለጫ መሰረት ለተወሰኑ ዓመታት “የነገድረስ ጳውሎስ
ሠፈር እድር” ተብሎም ነበር፡፡ ነገር ግን ደግሞ በሌላ የመንግስት
መግለጫ ወደ መጀመሪያ ስሙ እንዲመለስ ተደረገ፡፡
እድሩ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ የገጠመው ከፍተኛ ችግር የራሱ
የሆነ ለአባላቱ መሰብሰቢያና ንብረቶቹን ማስቀመጫ ቦታ አለማግኘቱ
ነው፡፡ አሁንም ችግሩ እንደቀጠለ ነው፡፡ እኛም በደስታም ሆነ በሐዘን
ወንበርና ጠረጴዛ በየቤቱ በማጓጓዝ ስንረዳ ነው ያደግነው፡፡
ከዚህ ጽሑፍ ጋር ካያያዝኩት አንዱ ፎቶግራፍ አባቶቻችን
እድሩን አቋቁመው ከጨረሱ በኋላ ለመታሰቢያነት የተነሱት ፎቶ
ነው፡፡ የገረመኝና ቀልቤን የወሰደው ግን በፎቶው ጀርባ ላይ ተጽፎ
ያነበብኩት ነው፡፡ “የእድሩን መቋቋም ምክንያት በማድረግ ለልጅ
አርጋው ጳውሎስ በመታሰቢየነት ተሰጠ” ይላል፡፡
ጀመሩ፡፡ እነርሱም የሥራ ድርሻቸው ከዚህ እንደሚከተለው ነው፡፡ በፎቶው ላይ ሳርያን ቅድ ለብሰው መጋዝ ወይም መሳሪያ የያዙትን
1ኛ. ዳኛ 2ኛ. ፀሐፊ 3ኛ ገንዘብ ያዥ 4ኛ. ሂሣብ ተቆጣጣሪ የሚያውቃቸው ሰው አላገኘሁም፡፡ ስለዚህም ካስፈለገ ለአፋልጉኝ
እንዲሁም አምስት አባላት እንዲኖሩት ህጉ ስለሚደነግግ በዚሁ እናመለክታለን፡፡ መሃል የሚታዩት ለብዙ ጊዜ ከመጀመረያ ምርጫ
መሠረት ነበር ተመርጠው ወደ ሥራ የገቡት፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጀምሮ በዳኝነት፣ በጣም በተወዳጅነት ሕዝቡን ሲያገለግሉ ነበሩ፡፡
በየጊዜው የእድሩ ዳኞች ከነበሩት መሃከል እኔ የማስታውሳቸው ፶ የሁሉንም ማእረግ ያደረግሁት ሥራቸውን ሲያቆሙ በነበረበት ነው፡፡
አለቃ ብርሃኑ አደላ፣ ባላንበራስ ጥላሁን ወልደማርም፣ ፻ አለቃ
1) ስማቸው አልታወቀም
ጀምበሬ ደለለኝ፣ ፻ አለቃ ፍስሃ፣ ኮሎኔል አሰፋ ወልደየስ፣ አቶ
2) የ ፶ አለቃ ድረሴ ወ/ዮሐንስ (አባል)
ታምሩ፣ አሁን ደግሞ ኮሎኔል አበራ ኪቲላ ይገኙባቸዋል፡፡ ከጊዜ
3) የ ፻ አለቃ የማነ ተመስገን (ገንዘብ ሰብሳቢ)
ብዛት ስማቸውን የዘነጋኋቸው ብዙ ናቸው፡፡
4) የ ፲ አለቃ እሸቴ ወ/ማርያም(አብዬ፣ አባል)
ከህጐቻቸውም መሃከል ማንኛውም ሰው ከስድስት ወራት
5) አለቃ ብርሃኑ አደላ (ዳኛ)
ያህል በሠፈሩ ውስጥ ነዋሪ ከሆነ፥ ወደ እድር አባልነት እንዲገባ
6) የ ፶ አለቃ ወርቁ ተሰማ (አባል)
በአባላቱና በኮሚቴው በተደጋጋሚ ይጋብዙታል፡፡ ነገር ግን በእድሩ
7) የ ፻ አለቃ ጀምበሬ ደለለኝ (ፀሐፊ)
ውስጥ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ካልሆነ፥ በሃዘኑ ወይም በደስታው
8) ባላንበራስ ጥላሁን ወ/ማርያም (አባል)
ከጎኑ የሚቆም ማንም አይኖርም፡፡ በድንገተኛ አደጋውም
9) አለቃ ገብሬ
የሚደርስለት የለም፡፡
10)የ ፲ አለቃ ወንድሙ አረዶ (ንብረት ያዥ)
በጉርብትናም ሆነ በሌላ ግንኙነት ሲረዳው የተገኘ እድርተኛ
ከተገኘ እድሩ በሕጉ መሰረት የቅጣት እርምጃ ይወስዳል፡፡ ከዚህም በኋላ ብዙዎች አባቶቻችን በየጊዜው በተደረጉ
ስለዚህም ሁሉም የህብረተሰቡ ክፍል እድረተኛ ወይም የእድር አባል ምርጫዎች እየገቡ አገልግለዋል፡፡ ከነዚህም መሃከል የ፶ አለቃ
ይሆናል፡፡ በችግረኛነቱ የሚታወቅ ማንም ሰው በራሱም ሆነ በቤተሰቡ ተፈራ ኃይሌ፣ አለቃ አየለ እንየው፣ ሻንበል ባሻ ደስታ ዴንሳ፣
ላይ የሞት አደጋ ቢደርስበት ለቀብር ሥርአት የሚያስፈልገውንና ፶ አለቃ ኃይለ ማርያም ክፍሌ፣ ፶ አለቃ ተፈራ እርገጤ፣ አቶ
ሳጥን ገዝተው ይሸኙታል፡፡ ምንም እንኳን ሰፈራችን ወታደር መለሰ ባዬ፣ ፲ አለቃ ተክሉ ውድነህ፣ ፲ አለቃ ተክለማርያም
ቢበዛውም ዘመቻን ወይም ሹመትን ወይም ምርቃትንና የመሳሰሉትን ከማስታውሳቸው ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ እድሩም ባለፈው ዓመት 60ኛ
ሁሉ በተመለከተ የተዘጋጀ ህግ የለም፡፡ በችግረኝነትም በጤና ችግር ዓመቱን በታላቅ ስነሥርአት አክብሯል፡፡ በበዓሉ ላይ ተወካይ
ምክንያት ለህክምና የረዱት ሰው የለም፡፡ ህጉም ድጋፍ አያደርግም፡፡ እንድትልኩ ስላልተጋበዛችሁ፣ እኔም ስላላሳሰብሁ በእድሩ ሰም
አይ የኔ ነገር! መጀመሪያ መነገር የሚገባውን ታሪክ ወደመጨረሻ ይቅርታ መጠየቅ ይገባኛል፡፡ የአሁኑ አመራር በየዓመቱ በሚከበሩት
ወሰድኩባችሁ፡፡ እድሩ ሲቋቋም አንዱ አጨቃጫቂ የነበርው መንፈሳዊ በዓላትም በሰፈሩ የታወቁ አቅመ ደካሞችን፣ ችግረኞችን
ጉዳይ ስሙ ማን ተብሎ ይጠራ የሚለው ነበረ፡፡ ግማሹ “ኮርያ በፋሲካ፣ በገናና እንዲሁም ለአዲስ ዓመት በዓሉን ተደስተው
ሠፈር መረዳጃ” ሲል ገሚሱ ደግሞ በባላባቱ “ነጋድራስ ጳውሎስ እነዲያሳልፉ ያደርጋሉ፡፡ይኸም ግለሰቦችን በማስተባበር ነው፡፡
መረዳጃ”፣ ሌላውም ሌላ እያለ ተሟገቱ፡፡ ነገር ግን እኛ ወታደሮች ረጅዎችንም፣ አሰረጅዎችንም በአካባቢው ስም እንዳመሰግን
ሆነን እድራችንን ወታደር አናደርገውም ደግሞም እኛ ጭሰኞች ይፈቀድልኝ፡፡ እናንተም ሰላም ሁኑልኝ!
ሆነን እድሩንም በጭሰኝነት አናስመራውም ብለው ኃይለኛ
ሙግት የገጠሙት አሸነፉና በአጥቢያው ቤተ ክርስቲያን ስም ደመቀ ጀምበሬ
እንዲጠራ ተወስኖ “የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መረዳጃ” ተብሎ

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 21


የቀበና ትዝታ

ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014

የዛሬው የህብረት ፍሬ ትምህርት ቤት

እነማን ነበሩ የቀድሞ ስሟ ፊንፊኔ በኋላም ደግሞ በእቴጌ ጣይቱ ሰሟ


ተቀይሮ አዲስ አበባ በመባል የምትጠራው የመናገሻ ከተማችን
የተቆረቆረችው በዝነኛው ንጉሥና የአድዋው ጀግና በአፄ ምኒሊክ
ውድ አንባቢያን ሆይ ይህን ርዕስ ለመጠቀም የጓጓሁት አበው ጊዜ ነበር። በዘመኑ በአገዛዙ ሥር የነበሩት ባለሙያዎች ከሰሜን
ሲተርቱ “ነገርን ከስሩ ውሀን ከጥሩ” ይሉ ነበር። አባባላቸው እስከ ደቡብ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ከተማዋን በንጉሡ ፈቃድ
ቁልጭ ያለ ትርጉም ያለው ነው። እኛም ስለ ቀበና አመሠራረት ለማስፋፋት እንዴት ገጠሩን እየመነጠሩ ከተማ ለመከተም
ማወቅ ስላለብን ከየት እንደ ተነሳና ካለንበት ዘመን እንዴት እንደ ተከፋፍለው እንደሰፈሩ ለመግለጽ እሞክራለሁ። በቅድሚያ ወደ
ደረሰ በቅደም ተከተል ከአባቶቻችን የሰማሁትን በጽሑፍ ማቅረብ እኛ አካባቢ ልመለስና የሰማሁትንና ያየሁትን ወይም የማውቀውን
ስላለብኝ ይህን ርዕስ ተጠቅሜበታለሁ። ምንም እንኳን ቀበና አቀርባለሁ። የላይ ሠፈር፣ የታች ሠፈር፤ የማዶ ሠፈር በማለት
ስትቆረቆር እኔ ባልወለድም፣ በሰበሰብኩት መረጃ መሠረት ያለኝን በቅደም ተከተል ባስቀምጠው ለጽሑፌ መልክ ይሰጠዋል ብዬ
ላቋድሳችሁ ወሰንኩኝ። ባለማወቅ የተዘለለ ወይም የተረሳም አምናለሁ።
ካለ የተሻለ ሃሳብና እውቀት ያላችሁ አንባቢያን ብታብራሩና የላይኛው ሠፈር ማለት የክብር ዘበኛ ቲያትር ያሳዩበት ከነበረው
ብትጨምሩበት ደስ ይለኛል። ቦታ አንስቶ እስከ ወታደሮች ካምፕ ድረስ የደጃዝማች መሸሻ ግቢ

22 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


የቀበና ትዝታ
ሲባል፤ በኋላ ክብር ዘበኛ አጠቃሎ ወስዶታል። በምትኩም ለልጃቸው የአባባ ዳኜን ግቢ ሳይጋበዝ ያልጎበኘ የለም። ግቢው በቁልቋልና
ለደጃዝማች ዳምጠው የሚኖሩበትንና የጋራ ኋላ እንዲሁም ሸከላ በሰንሰል የታጠረ ቢሆንም ለመግባት አስቸጋሪ አልነበረም።
ሜዳን ጨምሮ በስራቸው ተቆጣጥረዋል። በነዚህም ሠፈሮች ብዙ የተቻለው ኮኩን ሌላው ደግሞ ወይኑን ሲያወርድ አባ ሰበረ
ጭሠኞችን መርተዋል። የሚከላከሉት በወንጭፍ ብቻ ነበር። በጎም ቢሆን መጥፎ የልጅነት
በመካከለኛው ሠፈር ደግሞ የሊቀ መኳስ አጥናፍ ሰገድ ሠፈር ሥራ አይዘነጋም።
ሲባል አፄ ምኒልክ ለእኚሀ ታላቅ አባት ይህን ቦታ ሰጥተዋቸዋል። በእዚሁ አካባቢ ከዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል በስተጀርባ ሌላ
እኚህ አባት በአፄ ምኒልክ በጣም የተወደዱ እንደነበሩ አበው ግለሰብ ይኖሩ ነበር። ስማቸውም አቶ ሣላ ይባሉ ነበር። ለአቶ ሣላ
ይናገራሉ። እንዲያውም ንጉሱ እስከ ቤታቸው ድረስ ይመጡ ነበር አፄ ሚኒልክ ከሆስፒታሉ በስተጀርባ ቦታ ሰጥተዋቸው ቤት ሰርተው
ይባላል። እኚህ አባት ከማንም የበለጠ ብዙ ልጆች አፍርተዋል። ልጆች አፍርተው እንደነበሩ እኔም አውቃለሁ። ከአቶ ሣለ ቤት
በኋላም ልጆቻቸው የሀገሪቱ ዋና ዋና ባለስልጣኖች ሆነው ነበር። ወረድ ብሎ ሌላ የታወቁ አባት ነበሩ። ስማቸውም ነጋድራስ ዻውሎስ
እኔም ደርሼ ከልጆቻቸው መካከል ጥቂቶቹን ለማየት በቅቻለሁ። ይባላል። የሠፈሩም ስም “ነጋድራስ ዻውሎስ ሠፈር” በመባል ይጠራ
ለአብነት ያህልም ፊትአውራሪ ሀይሌ፣ አቶ አለማየሁና ወ/ሮ ነበር። ከነጋድረስ ዻውሎስ በታች ከዱቤ ባሕር አጠገብ ቀኝአዝማች
ጥሩወርቅ ሲሆኑ፤ ያላየኋቸው ደግሞ ፊትአውራሪ አበበ፣ ፊትአውራሪ ፈረደ የሚባሉ ነበሩ። ከቀበና ማዶ ወይም ከዕድር (ሣህለ ሥላሴ)
ደስታ፣ ፊትአውራሪ ዘውዴ ሲሆኑ ስማቸውንም ያልጠቀስኩት ት/ቤት ባሻገር መነፅር ከምትባለው መዋኛ ባሕር አንስቶ እስከ
ይኖራሉ። የልጅ ልጆቻቸውም ጄኔራሎች፣ እንደራሴዎች፣ የዘውድ ቤላ ድረስ የደጃዝማች ክፈተው ሠፈር ሲባል ልክ እንደ ደጃዝማች
አማካሪዎች በመሆን እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ድረስ ነበሩ። ገድሌ ምንጭ (የሾላ ውሃ) በስማቸው “የደጃዝማች ክፈተው
ሊቀ መኳስ አጥናፍ ሰገድ ለቀበና እድገት ያደረጉትን ምንጭ” የምትባል ከጀርመን ኤምባሲ አጥር ሥር እንደነበረች
እስተዋጽዖና ውለታ ለማስታወስ በቀበና የመጀመርያውና አንጋፋው አስታውሳለሁ።
የመረዳጃ ዕድር ሲቋቋም የዕድሩ መጠርያ ስም “ሊቀ መኳስ ቀበና ብዙ ጀግኖች አባቶችና እናቶችን ያፈራች ሠፈር ነች።
አጥናፍ ሰገድ” እንዲሆን አባላቶቹ ወሰኑ። ይህ የመረዳጃ ዕድር እነ ብላታ አፈንጉሥ፣ በኋላም ደጃዝማች ኃይሌን፣ ቀኝአዝማች
ሲቋቋም መንደርተኛውን ያሰባሰቡት፣ ድንኳኑን ያሰፉትና የዕድሩን ደህኔን የመሳሰሉ አባቶች ያበረከተች ነች። ሌላው ደግሞ ከዕድር
የመጠሪያ ስም ሃሳብም ያቀረቡት የኔ አባት ነበሩ። በጊዜው ልጆችም ት/ቤት አንስቶ እስከ ደረቁ ድልድይ በላይ ድረስ ያለው የደጃዝማች
ቢሆኑ እነ አባባ ተበጀ፣ ወ/ማሪያም ሰይፉና መኮንን አክሌ ገ/ሥላሴ ጫካ ተብሎ ሲጠራ የደጃዝማቹ ማረፊያ ቤት
ያገለግሉ እንደነበር ሰምቻለሁ። የዕድርተኛውም ቁጥር አነስተኛ በዘመናዊ መልክ የተሰራ ቪላ ነበር። እስካሁንም ቆሞ ይገኛል።
ነበረ ከ 25 እስከ 30 ይደርስ ነበረ)። ዕድሩ ሲቋቋምም የወር ከእዚህም ከፍ ብሎ የአማቻቸው የልዑል ራስ ሥዩም ቤት ሲሆን
ክፍያው ሃምሳ ሳንቲም ብቻ ነበረ። በኋላ ግን የአባላት ቁጥር ቀጥሎም እስከ ፈረንሳይ ሌጋሲዮን ድረስ ያለው የአፈ ንጉሥ
እየጨመረ ሲመጣ የወር ክፍያው ወደ አንድ ብር ከፍ ብሎ ነበር። ጥላሁን ሠፈር እየተባለ ይጠራ ነበር።
ከጥቂት ዓመታትም በኋላ የመረዳጃ ዕድር ጠቀሜታው እየታወቀ እንግዲህ በተቻለ መጠን አቅሜ የፈቀደውን ያህል የታሪኩን
ሲመጣ፤ ከባቡር መንገድ፣ ከቆርቆሮ ሠፈርና ከአቶ ዳኜ ግቢ አንኳር በመዘርዘር በሕይወት ከነበሩት አባቶች የሰማሁትንና
መጥተው ቤት የሰሩ ሰዎች በመሰባሰብ የነጋድራስ ጳውሎስን ዕድር በልጅነቴም ያየሁትን የሰፈሩ ቆርቋሪዎች ስላደረጉት አስተዋፅዎ
አቋቋሙ። ከዚያም በኋላ የህዝቡ ቁጥር በየአቅጣጫው እየጨመረ ለእኛና ከእኛ በኋላ ለመጡት እንዲሁም ለሚመጡት ትውልዶች
ሲመጣ ዕድርም እንዲሁ በየአካባቢው እየተስፋፋ መጣ። ያስተላለፉትን ታሪክ ማወቁ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት ብዙ ሐተታ
ሌላው ደግሞ ከቀድሞው ቆርቆሮ ሰፈር በታች ከሬሳ ቤት በመለስ ውስጥ ሳልገባ በመጠኑ ቋጭቼዋለሁ። ከዚህ የተለየ ያልተጠቀሰ
እስከ ሾላው ድረስ የደጃዝማች ገድሌ ሰፈር ተብሎ ሲጠራ ውሃ ከተገኘ በቀጣዩ መጽሔት ላይ እናወጣዋለን። በመጨረሻም
አየጠጣን ያደግንባት “የሾላ ውሃ” የምንላት የደጃዝማች ገድሌ ለማሳሰብ ያህል ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከውዲቷ ባለቤታቸው ከቴጌ
ምንጭ ትባል ነበር። ደጃዝማች ገድሌ ብዙ አርበኞችና ሀገር ወዳድ ጣይቱ ጋር አዲስ አበባን (ፊንፊኔን) ሲቆረቁሩ እነኚህ አባቶችና
ልጆች አፍርተው ያለፉበት ሠፈር ነው። ከቅርብ አገልጋዮቻቸውም መኳንንቶች ከንጉሡ በተሰጣቸው ሓላፊነት ዱሩን በመመንጠርና
መካከል አቶ አረሩ ገድሌን ማስታወስ ይቻላል። እንዲሁም አባባ በማሳመን ጦር ሠፈሩን (ከተማውን) ከትመዋል።
(አቶ) ዳኜ ወይም የቅጽል ስማቸው “አባ ሰበር” የሚባሉ ቀበናን
የቆረቆሩና ነበሩ። አባባ ዳኜ ዕድሜአቸው በጊዜው 120 የነበረ
ሲሆን ግቢያቸው ከአቶ ለገሠ ወልደ ሰንበት ወይም ከአቶ ተካልኝ ዶ/ር ጌታቸው በላይነህ
ታዬ ባሻገር በአንድ በኩል ከክቡር ዘበኛ ካምፕ ጋር ወይም ትግሬ
ግቢ (የቀድሞ ቆርቆሮ ሠፈር) ተብሎ ከሚጠራው ጋር የሚዋሰን
ነበር። የአባባ ዳኜን ኮክና ወይን እንዲሁም የቀኝ አዝማች ማርቆስን
ወይን ያልቀመሰ ወጣት አልነበረም።
በተለይም በእኔ ዕድሜ ክልል የነበረን፤ የማንንም ስም ሳላነሳ፤

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 23


የቀበና ትዝታ
ቀበናዬ ዞሮ መግቢያዬ ጀምበሬ ደለለኝ ናቸው፡፡ ንግግር የሚያደርጉትም በዚሁ በወጣቶች
ቀን የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መረዳጃ እድርን ወክለው ነበር፡፡
እሰቲ እኔም እንደ ቀበናነቴ ወግ ይድረሰኝ ብዬ፣ ደግሞም ዝም ቦታውም እኛ በጊዜው የእድር ትምህርት ቤት ብለን የምንጠራው
ብዬ ላልፈው ያልቻልኩት አሳዛኝ አጋጣሚ በመምጣቱ ተደፋፈርኩ የትምህርት ክፍሎች ኮሪዶር ወይም በረንዳ ላይ ነበር፡፡ የሰፈራችንም
እንጂ የስነ ፅሑፍ ችሎታ እንኳን አሁን በወጣትነት ዘመኔም ወጣቶች አደግ ስንል በዚሁ የእድር ትምህርት ቤት ኳስ ጨዋታችንም
አልነበረኝም፡፡ ነገር ግን የምጽፈው ለቀበኖቹ በመሆኑ የቤተሰብ ውሎአችንም በዚያ ሆኖ ነበረ፡፡ አባቶቻችንም ይህን ት/ቤት በንጉሱ
ውይይት ስለሚሆን ተጽናንቻለሁ፡፡ ዘመን እንዴት ተደራጅተው እንደሰሩት የኛንም በቦታው ላይ
የነበረንን የልጅነት ትዝታዎች ወደፊት እጽፍላችኋለሁ፡፡ እንደገና
ወደተነሳሁበት ልመልሳችሁና በእድር ት/ቤት ወላጆቻችንን
መሰብሰብ ያስፈለገንም ማህበራችን እያደገ በመምጣቱ ለሕብረተ
ሰቡም የምንሰጠው አገልግሎት እየተወደደልን በመምጣቱ፤ አኛም
መድረክ አዘጋጅተን ብዙ እንግዶችን ስለምንጋብዝ የተሻለ አማራጭ
ሆኖ ስለተገኘ ነበር፡፡
በፎቶ ግራፉ ላይ ከአባታችን ቀጥሎ የሚታየው ወጣት ፍቃዱ
ሣህለድንግል፣ የሰፈር ቅጵል ስሙም (ቢሉ) ይባል ነበር፡፡ የእኛን
የወጣት ማሕበር ለማስተባበር ብዙ ይደክም ነበር፡፡ በእስፖርቱም
ዘርፍ እንደ ሌሎቻችን በሁሉም ዓይነት እስፖርት ሁለ ገብ ባይሆንም
ጊዜው እነ ሻምበል አበበ ቢቂላ ሮምና ቶኪዮ አገራችንን ወክለው
በኦሎምፒክ ማራቶን እሩጫ ያሸነፉበት ዘመን ሰለነበር፤ ፍቄም
በዚሁ የማራቶን እሩጫ ፍቅር ተነድፎ ለረጅም አመታት ሲሮጥ
ነበር፡፡ በሠፈራችንም በማራቶን እሩጫ ተወዳዳሪ አልነበረውም፡፡
የ፻ አለቃ ጀምበሬ ደለለኝ በወጣቶች ቀን ላይ ንግግር ሲያደርጉ እኛ ደግሞ በዛ ወጣትነት እድሜያችን ማራቶን ውድድር የምንለው
ከሐኪም ሜዳ ተነስቶ፣ በእድር ት/ቤት አድርጎ፣ ወደ ቤላ ጦር
ኃይሎች ሆስፒታል በመዞር በጀርመን ኤምባሲና ድልድይ በኩል
ይህን ፎቶግራፍ መነሻ አድርጌ የልጅነት ሕይወታችንን በጥቂቱ
አድርጎ፣ ወደ ቀበና ጉልት ዞሮ፣ የቀበናን የወንዝ ዳርቻ መንገድ
ልተርክላችሁ ተነስቻለሁ፡፡
ተከትሎ እዛው ሐኪም ሜዳ መግባት ነበር፡፡ አሸናፊው ፍቄንም
ከጊዜ በኃላ ቃኘው በኮርያ ተብሎ ይጠራ የነበረ በሠፈራችን
ወላጆቻችንና የተጋበዙት እንግዶች ቆመው በጭብጨባ ይቀበሉት
ወጣቶች የተቋቋመ ማህበር ነበር፡፡ ነገር ግን ለዚህ ማህበር መቋቋም
ነበር፡፡ እናም በእንደዚህ ባለ የወጣቶች ቀን የወጣቱ የኪነት ክፍልም
ምክንያት የነበረው አበሮ አደጎቹ ሐኪም ሜዳ እየተባለ ይጠራ
ትያትርና ዘፈኖችን አዘጋጅተን ለወላጆቻችንና እንግዶቻችን እናቀርብ
በነበረው ሰፊ ቦታ ላይ የእስፖርት እንቅስቃሴዎችን እናደርግ
ነበር፡፡ የዚህንም ፕሮግራም የሚመራው አስተዋዋቂው ይኸው
ስለነበረ ነው፡፡ በዚሁ ሐኪም ሜዳ ወደ ኋላ ላይ ተደራጅተን
ፍቃዱ ሣህለድንግል ነበር፡፡ ከዚያም ዘፈኑ የሚጀመረው በአስራት
የአቡዋሬ አካባቢ ወጣቶችን እንዲሁም እስከ ፈረንሳይ ለጋሲዮን
አለማየሁ የጃዝ ጋጋታና ኳኳታ ነበር፡፡ መደራጀት ስንጀምር ጃዙን
ድረስ ያሉ ወጣቶችን እየጋበዝን ዋንጫ ገዝተን የእግር ኳስ
ከጉርድ በርሜልና ከተመረጡ ቆርቆሮዎች ነበር የምናዘጋጀው፡፡
ጨዋታ ውድድር እናደርግ ነበር፡፡ በዚህም አላበቃን በየዓመቱ
በኋላ ግን በክራይም በልመናም ምርጥ ጃዝ ይዘን እንቀርብ
የወጣቶች ቀን ብለን ወላጆቻችንን በሙሉ በመጋበዝ የእግር
ነበር፡፡ ታዲያ የአስራት ችሎታ ከፍተኛ ነበር፡፡ አሁን አሁን ሳስበው
ኳስ ግጥሚያ ከሌላ ሰፈር ወጣቶች ጋር፣ የተለያዩ የእሩጫ
የአስራትን ክህሎት የሚደርስበት አልነበረም፡፡ እሱ ግን ያለጊዜው
ውድድሮች፣ የአክሮባት እንቅስቃሴዎችን እናደርግ ነበር፡፡
የተነሳ ጃዘኛ ነበር፡፡ አሁን ግን ሁሉንም እርግፍ አድርጎ ትቶታል፡፡
ጊዜውም ጥሩ ስለነበር ወላጆቻችንም በጣም በሞራል ያግዙን ነበር፡፡
ታዲያ አስራት ጃዙን ሲያንኳኳውና ሲያንኮሻኩሸው የቆነጃጅት
በተለይም በማስታወቂያ ሥራ ተሰማርቶ የነበረው አቶ ወንድሙና
አህቶቻችንን የዘፈን ድምጽ ከኋላው አስከትሎ እንደ እንዝርት
የ፶ አለቃ ገብረሥላሴ በገንዘብም ከሚረዱን ዋናዎቹ ነበሩ፡፡
አየተሸከረከረና እጅ እየነሳ ወደ መድረኩ የሚገባው በዘመኑ
መቸም አምስት ብር የሚሰጠን ካገኘን የሠፈሩ ንጉሥ አድርገን
በሰፈራችን በተግባቢነቱና በመልካም ባህርዩ የታወቀው ወጣት
ነበር የምንወስደው፡፡ የእሰፖርት ማሊያችንንም በዚሁ በወጣቶች
ሰለሞን ሐድጉ (ጋንፉሬ) ነበር፡፡ ጋንፉሬ ጨዋታን ማወቅና
ቀን በሰበሰብነው ገንዘብ እንገዛ ነበር፡፡ ለአስራ አንድ ተጫዋቾች
ፍቅር ስለነበረው በሱ እንቀስቃሴ ሁሉም ወጣት ተደፋፍሮ ይገባና
ከ12 እስከ 15 ብር በማዋጣት ሙሉ ትጥቅ ጫማና ገንባሌ
ይጨፍር ነበር፡፡ ጋንፉሬም የመድረኩ መሪ በመሆን ለጭፈራው
ሲቀረው ይገዛልን ነበር፡፡ አይ ጊዜ!
ድምቀት ትልቅ አስተዋጽኦ ነበረው፡፡ ወላጆቻችንም ግማሹ “...
ወይ ጉድ ልጽፍላችሁ የተነሳሁበትን ትቼ ልቤ ብክን ብሎ ሌላ
ከዐይን ያውጣችሁ...”ሲለን ሌሎቹ ደግሞ“...የት
ጨዋታ ውስጥ ይዣችሁ ልገባ ነበር፡፡ እስቲ ወደ ተነሳሁበት ጽሁፌ
ተማራችሁት?...” ይሉን ነበር፡፡ እኛም በነሱ ድጋፍ እየተበረታታን
ልመልሳችሁ፡፡ ከላይ በፎቶው የምታዩዋቸው አባታችን የ፻ አለቃ
የሕብረተሰቡን ችግር ለመፍታት እንተጋ ነበር፡፡ ስለ ጋንፉሬ

24 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


የቀበና ትዝታ
ሌሎች ብዙ ጽሁፎች ይኖራሉ ብዬ በማሰብ ብዙ ከመጻፍ ጥሩ ምርጫ አለመሆኑን ተነጋግረን (በቀበሌው ይሰለል ስለነበር)
ተቆጥቤአለሁ፡፡ ነገር ግን ከጀመርኩት አይቀር በማለት ሌላም ስለ ወደ ፊት ሊያደርግ ስለሚገባው ተመካክረን በኪሴ የነበረውን
ጋንፉሬ ልንገራችሁ፡፡ መቼም ጋንፉሬን ሳይስምና ሳይመርቅ የሚያልፍ ሰጥቸው ሲነጋጋ በገባበት መስኮት ወጥቶ ሄደ፡፡ አሱ ከወጣ በኋላ
እናት በሰፈራችን አልነበረም፡፡ እናቶቻችንም ከገበያ ሲመለሱ ግን ፊቴ በለቅሶ ብዛት አብጦ ነበር፡፡ ሁለተኛም እንገናኛለን
እቃቸውን ተሸክመን ከምናደርስላቸው ወጣቶች ቀዳሚው ጋንፉሬ የሚል ግምት አልነበረኝም፡፡ ከጊዜ በኋላ አሲምባ መግባቱ
ነበር ፡፡ ከሠፈራችንም ውጭ በኮከበ ፅባህ ት/ቤት በእሰካውትነት ተሰማ፡፡ የትጥቅ ትግሉም ሲከሽፍ ሱዳን ካርቱም እንደ ደረሰ
እሰከ ፓትሮል ሊደር (ኃላፊ) ሆኖ አገልግሎአል፡፡ እስካውቶች ተነገረ፡፡ እኔም ካርቱም በሚሰራ የሥራ ባልደረባዪ በኩል አስፈልጌ
በጊዜው ከሚሰሩት ሥራ ዋናው ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡም ላገኘው ሞክሬ ሳይሳካልኝ ቀረ፡፡ በዚህ ፍለጋ ሌላውን አብሮ
ሆነ ወደ ቤታቸው ሲሄዱ የመንገዱን የግራ መስመር እንዲጠቀሙ አደጋችንን ባንኬ ኃይሌን አግኝተውት ነበር፤ እሱም ግንኙነቱን
ማስተማርና የዚህንም ስርዓት ማስከበር ነበር፡፡ በዚህም የተዋጣለት ስላልፈለገው አልቀጠልንም፡፡
አስተዋጽኦ ነበረው፡፡ ተማሪውም ሆነ ሕብረተሰቡም ሰልጥኖ አንድ ስለ ጋንፉሬ ከዛ በኋላ የሰማሁት አሜሪካ ከገባ በኋላ ነበር፡፡
መስመር ይዞ ሲጓዝ የሞላ ወንዝ ይመስል ነበር፡፡ ዛሬ ዛሬ መኪናው፣ የተረፈው ሁሉንም ትቶ ወደየግል ሕይወቱ ገባ፡፡ እንደ አውሮፓውያን
ሰዉና እንስሳው አንድ ላይ ሲተራመሱና ሲላተሙ፤ ይልቁንም ዘመን አቆጣጠር በ1984 ዓ/ም እኔም ናይጀሪያ ሌጎስ ተመድቤ
ሀገራችን በትራፊክ አደጋ ከአለም አንደኛ ስትባል፣ የነጋንፉሬ ድካም ሄድኩኝ፡፡ ከዛም እየደወልኩለት አንገናኝ ነበር፡፡ አሜሪካን ድረስ
የትም ፈሶ መቅረቱ ያሳዝነኛል፡፡ በት/ቤት እስካውትነትም ሆነ በቀበና ሄጄ ላየው እንደምፈልግም ነገርኩት፡፡ እሱም ጋበዘኝ፡፡ ለጥቂት
አብሮ አደግነት ከጋንፉሬ ጋር ብዙ ቅርርብ ነበረን፡፡ እንደ ቤተሰብም ቀናት የወጣሁት ዛሬ ነገ ሲባል ሦሰት ወር ተቀመጥኩኝ፡፡ ኒዮርክን፤
ሆነን ኖረናል፡፡ እናቴም ከልጆቿ እሱን የምትለይበት አንጀት አትላንቲክ ሲቲንም አስጎብኝቶኛል፡፡ ዲሲና ዙረያውንም በባቡር
አልነበራትም፡፡ ወደ ጎልማሳነት እድሜ ስንደርስም እንደማንኛውም እየዞርሁ እጎበኝ ነበር፡፡ እንግዲህ ተመልከቱት እግዚአብሔር
ወጣት የጃንሆይን ከስልጣን መውረድ ስንደግፍ ተከትሎ የመጣውን ጋንፉሬን ከስንቱ መአት አውጥቶ እኔም ያላሰብኩትን አዲስ አለም
የወታደራዊ አገዛዝ ተቃውመናል፡፡ ምንም እንኳን አብዛኞቻችን አሳየኝ፡፡ ከዚያ በኋላ አሜሪካ የሄድኩት እንደ አውሮፓውያን
የወታደር ልጆች ብንሆንም የወታደራዊውን መንግስት ከሚቃወሙት ዘመን አቆጣጠር በ1988 ዓ.ም ለሦሰት ወር ትምህርት
ጋር ሆነን ታግለናል፡፡ ታዲያ ሰለሞን ኃድጎ (ጋንፉሬ) በተፈጥሮው ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ እኔም ባለቤቴን ለማስጋበዝ እድል አገኘሁና
ለጥሩ ነገር ሁሉ የሚደክም ስለ ነበረ ከአብሮ አደጎቹ ጋር በመሆን ወደ አሜሪካ መጣች፡፡ የመጀመሪያ ልጃችንን ሰባተኛ ወር እርጉዝ
በይፋም ሆነ በህቡእ በተነሳው የተቃውሞ ንቅናቄ ትልቅ ተሳትፎ ነበረች፡፡ እኔም እስዋ ከወለደች በኋላ ስድስት ወር ያህል ቆይቼ
ነበረው፡፡ በወጣቱ ክንፍ የራሱ የነበረ አሻራ ሊኖረው እንደሚችል ተመለስኩኝ፡፡ የተውኳት ካክስትዋ ጋራ ቢሆንም ጋንፉሬንም አደራ
እገምታለሁ፡፡ የተጀመረውም የተቃውሞ ትግል እየተጠናከረ ብየው ነበር፡፡ እሱም ከጎንዋ አልተለያትም ነበር፡፡ ከልጄ ክርስትና
በሄደም ጊዜ ሠፈራችን ልዩ ትኩረትና ክትትል ተደርጎበት በኋላ ግን በቤተክርሰትያን የክርስትና አባት መሆኑን ተረዳሁ፡፡
ነበር፡፡ ትግሉ ሰላማዊነቱን ለቆ ወደ ትጥቅ ትግልም ሲገባ ሁኔታዎች ለእኔም ከአብሮ አደግነት አልፎ አበልጃሞች ሆንን፡፡ ጋንፉሬ ለኔ
ለሠፈራችን ወጣቶች እጅግ አስቸጋሪ ሆነው ነበር፡፡ በዚሁ የመረረ ብዙ ነበር፡፡ ከርቀቱ የተነሳ ደግሞም ኑሮአችንን ለማሸነፍ በየፊናችን
ትግልም ብዙዎች አብሮ አደጎቻችን ተሰውተዋል፡፡ ይህ ወቅት ስንሮጥ ግንኙነታችን እየላላ ቢሄድም፤ ግን ስለ አሜሪካ ሳስብ
ሰው ከቤቱ ወጥቶ አስከሚመለስ በሃሳብ የሚናወጥበት ዘመን ጋንፈሬን ጨምሬ ነበር፡፡
ነበር፡፡ አንድ ቀን ከሥራ ወደ ቤቴ ገብቼ፣ እራቴን በልቼ ከማርክስ የዛሬ ዓመትም ወንድሜን ለማየት ስሄድ ሁለት ቀን ተገናኝተን
መጽሐፍት ስለ ሶሺያሊሰት ኢኮኖሚ ግንባታ የሚያስረዳው ክፍል ተጨዋውተን ነበር፡፡ ጋንፉሬን አለማወቅም መጎዳት ይመስለኛል፡፡
ለመረዳት አሰቸግሮኝ ትቸው ለመኝታ ጋደም እንዳልኩኝ የመኝታ የጋንፉሬን ፍቅር ያልተቋደሰ ሰው ምን ያህል ቀርቶበት ይሆን? ሐዘኑስ
ቤቴ መስኮት ተንኳኳ፡፡ እኔም ደንግጨ ስከፍተው ጋንፉሬ ቤተሰቡንና ወዳጆቹንስ ምን ያህል ጎድቶ ይሆን? የመጨረሻውን ቀን
ነበር፡፡ ላብ በላብ ሆኖ ክፉኛ ደንገጦም ነበር፡፡ እጁን ጎትቼ ሥረዓት ፎቶግራፍ አይቼ፣ የሸኝውን ሕዝብ ብዛት ተመልክቼ እርግጥ
በመስኮት አስገባሁትና የገጠመውን በሹክሹክታ አጫወተኝ፡፡ ጋንፉሬ ዘመናትም ያልቀየሩት ፍቅር እንደ ነበር ተረድቻለሁ፡፡
ጋንፉሬና የትግል ጓደኞቹ ሰው በተኛበት ሰአት የባነር ሰቀላና እግዚአብሔር ምንም ክፋት የማያውቀው ወንድማችንን ነፍሱን
በአስፋልት ላይ የመፈክር ሥራ ይፈጽሙ ነበር፡፡ ትግል ስለሆነ ደጋግ አባቶቻችን ወዳረፉበት እንዲጨምርልን እንለምነዋለን!
ቀበሌውም አድፍጦ ይጠብቅ ነበር፡፡ እናም ቀበሌዎች እና ለምትወደውና በደስታው፣ በሃዝኑና በህመሙ ለረጅም ዘመን ከጎኑ
እነ ጋንፉሬ ፊት ለፊት ተገናኙ፡፡ ጋንፉሬ በሰፈሩ የታወቀ ወጣት ላልተለየችው ባለቤቱ ኤልሲ፣ እንዲሁም በጣም ለሚጨነቁለት
ስለነበረ ወዲያው ነበር ያወቁት፡፡ ይልቁንም ከቀበሌዎቹ አንደኛው ልጀቹ፣ ሐዘኑ ከአዕምሮአቸው ለማይወጣው ቤተሰቦቹ፣ ለሚያውቁት
ሁላችንንም እንደ አባት ሆነው ያሳደጉን ነበሩ፡፡ ይኸውና ያዘው ጓደኞቹና አብሮ አደጎቹ ሁሉ ከሐዘኑ ይጽናኑ ዘንድ እመኛለሁ፡፡
የብዙነሽ ልጅ ነው እያሉ ያሳድዱት ጀመር፡፡ እሱም የኮሎኔል
ሣህለማርያምን ግቢ ዘሎና አቋርጦ ጫካውን ሰንጥቆ፣ በቀን ደመቀ ጀምበሬ
ብርሃን እንኳ አስቸጋሪውን የሠፈራችንን መንገድ በጨለማ በሩጫ
አምልጦ ነበር እኔ መስኮት ላይ የደረሰው፡፡ እኛም ልንሰዋለት
ለቆምንለት አላማ መጠንከር እንዳለብን ተነጋግረን፤ የእኛ ቤትም

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 25


የጭውውት ጊዜ

26 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 27
እነ ማንን ያውቃሉ?

28 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 29
ቤት ለምቦሳ
የቀበና ጠጠር በሜሪላንድ

ቀቤዎች በፀአዳ አስመራ

30 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


የቀበና ጠጠር በሜሪላንድ የፎቶ አምድ

ያስታውሱኛል?
የቀበና ፍሬ ቲም

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 31


ትዊስት ወደ ግራ ትዊስት ወደ ቀኝ
እራቴን ስበላ ፍቅርሽ አነቀኝ

32 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


ከግጥም አምባ
ቀበናን በትዝታ እይታ (ወጣገባ) የግጥም ሥንኝ
አንቺ ሾላ፤ አንቺ ሾላ የቀበና፤ እስቲ አሁን ንገሪና ጀግና የኮንጎው አንበሣ!! ይህ ሁሉ በደል ሲደርስ
የዚያን ክፉ ጊዜ፤ የዚያን የክፉ ቀን፤ ታሪክሽ ነውና የልጆቻችሁ፤ የወገናችሁ ደም በከንቱ፤ አያስችልህም ነበር እንደጎርፍ ሲፈስ!!!
አላየሁም፤ አልሠማሁም፤ ብለሽ እንዳትይኝ ይህን ግፍ ፤ ይህን በደል ብታዩ ኖሮ!! ኖ ሮ !! በቁማችሁ
እኔ፤ እኔው ብቻ ላንቺ፤ በቂ፤ ምስክር ነኝ። አይደርስም ነበረ!! ይህ ሁሉ ፍጅት የልጆቻችሁ የወገናችሁ!!
አዎን፤ አይቻለሁ፤ አንቺም፤ በጥይት እግርሽን ተጎድተሽ ተነሱ፤ ተነሱ ጀግኖች!! ጀግኖች ተነሱ!! የምን እንቅልፍ ፤ የምን መኝታ ነው!!!
ዝምታው፤ ዝምታው ምንድነው ? አይተሽ የለም ባይንሽ? ቀበና ቀበኔ! ቀበና ቀበኔ!! ቀበና ተንዶ!! እየፈረሠ ነው!!!
ሰምተሽ የለም እንዴ ! መትረየሱ፤ ኡዚው ሲንጣጣብሽ ቀበና፤ ቀበና፤ አዎን ቀበና ፤ የቀበና ሾላ
አትክጅም፤ መቼም አትክጅም፤ ካልሆነ በቀር አሁንም ፈርተሽ። እባክህ ጠብቀን፤ ሁንልን ጠለላ፤ ሁንልን ከለላ።
አንቺ ሾላ፤ አንቺ ሾላ የቀበና፤ ሰው አምጥተው ሲረሽኑ አጠገብሽ ቀበናችን፤ ዞሮ መግቢያችን፤ መንደራችን፤ መዳሪያችን፤ መኳያችን
በለሊቱ፤ በለሊቱ፤ በድቅድቅ ጭለማ በአመሻሽ አለኝታችን፤ ቅርሣችን፤ ማደሪያችን፤ ማኩረፊያችን ፤
በዚያን ወቅት በዚያን ጊዜ፤ ኡ! ኡ! አለማለትሽ ቀበና፤ የጀግኖች ሠፈር፤ የነዚያ፤ አይበገሬዎች
ንገሪና ምን አስፈራሽ፤ ምንነበረ ጭንቀትሽ፤ ጉሮሮሽን የዘጋሽ??!!። ጀግኖች፤ አምራች፤ የአገር ድንበር አስከባርዎች፤
አትፍሪ፤ አትፍሪ ዛሬ አትፍሪ፤ እውነት ተናገሪ ቀበና ተወልጄ፤ ቀበና አድጌ፤ ሁሉ በጄ፤ ሁሉ በደጄ ነበረ ተረቱ
የሰው ደም፤ አዎን የሰው፤ ደም አጠገብሽ ሠርቶ ኩሪ ያ ሁሉ ቀረና ተረቱ፤ በረታብን በሰው አገር መንከራተቱ።
አንቺ ሾላ፤ አንቺ ሾላ የቀበና፤ ለታሪክ የጎለተሽ የገተረሽ እንደዚያ እንደጥንቱ እንደነበርን አሠባስበን
ተናገሪ፤ ተናገሪያ ! ምንድነው ዝምታሽ?? አይደለም መሰደዳችን አንተን ንቀን አንተን ጠልተን
ዝምታሽ፤ ዝምታሽ ምንድነው? ዛሬ፤ ንገሪና ? ቀበና ቀበኔ፤ ቀበና ቀበኔ ፤ ይቅር በለን ታረቀን
ተመርመሪ ተጠየቂ፤ የምትነግሪን ብዙ አለና!!። አንቀርም ከቶ፤ ተመልሠን እንመጣለን።
አንቺ ሾላ፤ አንቺ ሾላ፤ የቀበና፤ ዛሬ፤ ዛሬስ ወዮልሽ ፈርዶብሻል አይ ቀበና ስምህ ትልቅ ሥራህ ብዙ አይደክምህ
ምስጢር አውጭ፤ ምስጢር፤ አውሪ ይሻልሻል !! ከእንጦጦ ተራራ ጀምረህ፤ ምናምን ተሽክመህ
ማናቸው እነሱ ? ማናቸው? እነማን ነበሩ ? ለኛ ጤንነት ብለህ ፤ ቆሻሻ አግተልትለህ
በጥይት፤ በጥይት ሰው የሚቆሉ፤ እሚዘርሩ !! ማዘጋጃ የጠላውን፤ የናቀውን፤ አንተ፤ የነሱን ሥራ ትሠራለህ፤
አላየሁም፤ አልሠማሁም ብለሽ፤ ኋላ እንዳትይ ወይ ቀበና፤ ወይ ቀበና የአንተ ውለታ፤ አንተ ባትኖር
እግዚአብሄር አለ፤ ከላይ፤ እንዳትሆኚ ቃለ አባይ። በኮሌራ፤ በወረርሽኝ አልቀን ነበር።
ወገኑን !፤ ወንድሙን!፤ እህቱን !፤ ጎረቤቱን ቀበኔ ድንቅ ነው ፤ ያንተ ሥራ ተወርቶ አያልቅም
ሠይጣኖች!፤ አውሬዎች!፤ ምን እንበላቸዉ እነዚህን!!! ካልነኩህ አትነካም ፤ ከነኩህ አትለቅም
የሰው ደም ጠጭዎች! ፤ የሰው ደም ላሾች ዱቤ ይመስክራ ፤ ስንቱን ሰው በልተኸው የለም።
የሰው ፍጡር ሣይሆኑ፤ ያበዱ፤ ልክስክስ ውሾች!!! ቀበና ቀበኔ፤ ቀበና ቀበኔ፤ እኛ ላንተ፤ አንተ ለኛ
ወይኔ፤ ወይኔ ወይኔ፤ ቅጥል ነው እርር ነው ወይኔ!! የልጆቻችን፤ የድፍን ፍጥረት፤ መዋኛ፤ መዝናኛ።
ምነው፤ ምነው!! ዛሬ፤ ዛሬ!! በሆነ ያኔ!! እባክህ መርቀን ደግመህ ደጋግመህ
ምን ነክቶን ነበር ጎበዝ? ምን ነበር የሆንነው ወንድሞች እህቶች? ባንድነት በፍቅር ኑሩልኝ ብለህ።
ለዚያውም! ለዚያውም በጀግኖች ሠፈር፤ ባይበገሬዎች!! እኛም ደግሞ ላንተ፤ ላለብን ውለታ
የምን አዚም ነው? የምን ጥንቆላ? የምን መተት ? በቃህ እንዲልህ እግዜር፤ ጠዋትና ማታ።
ልጁን፤ አዎን ልጁን፤ አምሣያ ልጁን ወስዶ ፤ አጠገቡ ሲደፋው በጥይት!! በፆምና ፀሎት እየተንበረከክን
በያለበት! በየጥሻው፤ በየግቢው፤ ከቤቱ ውስጥ ያለመሠልቸት ሁሌ፤ ሁሌ ፤ ምንጊዜም እንፀልይልሃያለን።
በሥርቤቱ ፤ በሶስተኛ፤ በዓለም በቃኝ ሲነርተው በፍልጥ!! ለኛ እንዳሰብክልን አስከዛሬ ድረስ እንደተንከባከብከን
ወንድሞቼ ? እህቶቼ? ምን ነበረ፤ ምክንያቱ? አቀበት ቁልቁለት መውጣት መውረዱን።
ዝም ብሎ፤ አዎን! ዝምብሎ ! ከመሬት ተነስቶ በዱላ፤ በጥይት መምታቱ!! ይገበሃል ማረፍ በዝቶብሃል ሥራ
ደርግ ይውደም! አዎን ይውደም!! መጥፋቱ ሲያንሰው ነው የምትጦርበት ቤት የምታርፍበት ሥፍራ
የእሱ ሥራ ነው! የሱ ጅማሮ፤ ይኸን ሁሉ ጥፋት ያመጣው!! እግዜር እንዲሰጥህ ብለነዋል አደራ!!!
ይቆጫል! ይቆጫል ያንገበግባል ! ምን ያደርጋል የፈሠሠ ውሃ አይታፈስ!
ባትኖር!፤ አዎን፤ አንተ ባ ት ኖ ር!!! አንተ ባትኖር! የኮሪያውስ ለገሠ ዘውዴ (ከቨርጂኒያ፤ አሜሪካ)

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 33


ከግጥም አምባ
ስለቀበና ቃርሞሽ የግጥም ስንኝ አደራ የምለው፤ የምማፀናችሁ
ይህ ማህበራችን፤ ይህ ማበራችሁ
ዱሮ ነው ፤ጥንት ነው፤ አገር ቤት እያለሁ ይህ ያንድነት መንፈስ፤ ይህ ህብረታችን
አጎቴ ነው፤ ማሲንቆ እየመታ ቀበና ሲል ሰማሁ ዘላለም እንዲኖር፤ መተሣሠባችን መነፋፈቃችን
ምን ይሆን ቀበና ማለት፤ ማሰላሰል ጀመርሁ አደራ እላለሁኝ፤ ቃል በሠማይ በምድር
ቀስ አልኩና ኋላ፤ መምታቱን ሲጨርስ እግዜር ያፅናልን፤ ይህን ያንድነት ፍ ቅ ር ር!!!!!!
ምን ማለት ነው ብዬ፤ ቀበናን ጠየቁት እንዲሠጠኝ መልስ። ለገሠ ዘውዴ (ከቨርጂኒያ፤ አሜሪካ)
በስሜት ተውጦ መምታቱን ቀጠለ
ድምፁን ከፍ አድርጎ እንደዚህ እያለ፤
ቀበና ቀበኔ ቀበና ቀበኔ፤ የቆንጆዎች አገር፤ የቀበና አብሮ አደጎች
የጉብሎች መንደር እንደምነሺልኝ ወንዙና ፏፏቴው ሜዳው ሸንተረሩ
እኔ በአንቺ ፍቅር አይመሽ አይነጋልኝ በጣም ያስደስታል ቀበና ሲኖሩ፣
የሸማ ማጠቢያው ቀበና ነው ወንዙ የቀበና፣ የአራት ኪሎ፣ ስድስት ኪሎ፣ የምኒልክ
አልማዝ ትመጣለች ለማጠማዘዙ። በኛ ጊዜ የኛ ፍቅር የለውም ልክ
የቀበና ነገር በልጅነት መንፈስ ሥሜቴ ተነክቶ፤ ተሳልኩለት ስለት ወደ ኋላ መለስ ብለን ስናየው
እባክህ አምላኬ፤ ይህ ቀበና እሚሉትን አሳየኝ ብዬ አልኩት ት/ቤት ያሳለፍነው፣ ኩኩሉ ብለን አብረን ያደግነው
ስለቴ ተሳክቶ ከለታት አንድ ቀን ከዚያ መጣሁና በየኔታ ጉሮሮ ጠጅ ይንቆርቆር ብለን በቄስ ት/ቤት
አመሻሽ ላይ ገባሁ ከሰሜን ቀበና በተምሮ ማስተማር በየቀበሌያችን የተሳተፍንበት
በጣም የሚገርመው ያረፍኩበት ቤት ዘመቻ የሄድንበት በእድገት በህብረት
ከወንዙ ዳርቻ የቅርብ እርቀት በቤተመቅደስ ያደግንበት በልጅነታችን
በጠዋት ተነስቼ ወረድኩኝ ለማየት ቀበና አብሮ አደጎች አለ ትዝታችን
ከዚያም ስመለከት የውሃውን ጥራት ብዙ ነው ትዝታው ወደኋላ ስናይ
በጣም !! ደስ ስላለኝ፤ ሣይጠማኝ ጠጣሁት። በፖለቲካውም ተሳትፈናል በሀገር ጉዳይ
እውነቴን ነው እምለው ፤ በ 1949’ኝ፤ ዓመተምረት ወላጆቻችን በስርአት ማሳደጋቸው
የቀበና ውሃ፤ ውበትና ጥራት ፍቅር ሰጥተው አውርሰውን ማለፋቸው
አይጠገብም ነበር ቢጠጡት ቢጠጡት። እኛም ዛሬ ልጆቻችንን አስተዋውቀን
ዛሬ እንዲህ ቆሽሾ ለማየት ቢያስጠላም የነሱ ቅርስ እንደነበርን አገናኝተን ፣
ሥመ ገናና ነው ቀበና ምንጊዜም ትዝታ አለ በሁላችን ቀበና ነው ሰፈራችን
ለኛ መጠሪያችን ይኑር ለዘላለም። በፍቅር ነው እድገታችን፣
እኔም ከዚያ አገር ቤት ከመጣሁ ጀምሬ ዘናጮች ነን የታወቅን በዘመኑ
አብሬው ኖራለሁ በደም ተሳስሬ፤ በቀበኖች ፍሬ። ቅብጠት የለ ሁሉ ነገር በመጠኑ፤
ያ’ አጎቴ ፤የዘፈናት ዘፈን፤ የቀበና ጉዳይ በሀይማኖት የታነፅን የነበረን የሀገር ፍቅር
ምርቃት ሆነልኝ፤ ልጆች ወልጄ እንዳይ። ተሰብስበን እያወጋን በየቤቱ አብረን ማደር
የቀበና መንገድ ቀጭን ጉራንጉሩ በፖለቲካው ተሳትፈናል በዘመኑ
ዳገት ቁልቁለቱ ከዚያም ሸንተረሩ አሉን ወንድሞች አሉን እህቶች አሉን ጓደኞች
የአጣናው ውግርግር የሰንሰል አጥሩ ተሰውተው መና የሆኑ
ይናፍቃል እሱም ሰው አገር ሲኖሩ። ቢለዩንም ዛሬ በሞት ብናጣቸው
ቀበናን ያቀኑ ቤተሰቦቻችን፤ ጎረቤቶቻችን፤ በህይወት ቢኖሩ አሁን በትዝታ ለምንጊዜም የማንረሳቸው፤
የብረት በሩን፤ የብረት አጥሩን፤ ያዩት ነበር፤ ልዩ ውበቱን። ቀበና ሰፈሩ ጎረቤቱ ይመሰክራል
ግንባታው አምሮበት ፤ ከእንጨት ይልቅ፤ በሸክላ ብሎኬት እንደ አንድ ቤት አሰባስቦ አሳድጎናል
ለቀቤ ሆኖታል፤ ታላቅ፤ የውበት ድምቀት። ሠፈሩ ይደምቃል ስንወጣ ወደሜዳ
ይህ ያሁኑ ነገር፤ ደግሞ ይቀርና ጥምቀቱ ሲከበር ስንታይ በጃልሜዳ
በግዙፍ ህንፃ፤ መተካቱ ፤ አይቀሬ ነውና። የፈረንሳይ የቀበና የአቦ ልጆች
እኔ ለቀበና፤ ለ-06፤ ተወላጅ በሙሉ በፊትም አሁንም ቤተክርስትያን አፍቃሪዎች
በውስጥም፤ በውጭም፤ ነዋሪ፤ ለሆናችሁ ሁሉ በማዕረግ ያደግንበት ልጅ ወልደን ያሳደግንበት
እኛ ተድረን ልጅ የዳርንበት፤

34 ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም.


ከግጥም አምባ
ወላጆቻችን ልጅ ሲድሩ አንዱ በጆንያ
ሰርግ ቢኖር በሰፈሩ ሌላው በማዳበርያ
የታዘዝነውን ስንሰራ ወላጆቻችን በኛ ሲኮሩ በጨርቅ በአንሶላ
የከፋ ሀዘን ቢኖር የመረረ በተገኘው ሁሉ መላ
ሁላችንም እንደ አንድ ቤት ሆነን እናዝን ነበረ ቁና ቁና እየተነፈስን
ማህበራዊ ህይወታችን በፍቅር የሰፋ ከጥቂት ጉርሻ ለማያልፈው ሆዳችን
በደስታ በሀዘን እርስ በርስ አንጠፋፋ ያገር ምግብ ተሸክመን
ስድስት ኪሎ አራት ኪሎ ዩኒቨርስቲ ገብተን ከካምፕ ብቅ እንላለን
አንዳንዶቻችንም ጥሩ ስራ ይዘን ከዚያም አረፍ ብለን
አብዛኛውን ጊዜያችንን በጥናት ስናጠፋ የምንችለውን ያህል አጎድጉደን
እየተጋገዝን ነበር በትምህርት እንድንገፋ ለጓደኛ ለቤተሰብ አካፍለን
ትዝታው በጣም በጣም በጣም ብዙ ነው የቀበና የቀረውን ቸብ እናደርገዋለን
መቼ እንዲህ ተፅፎ ተወርቶስ ያልቅና ሳንቲሙን እንፈልገዋለን
እግዚአብሔር ይመስገን ዛሬ ቢገፋም ዕድሜያችን ሌላ ሱስ ደግሞ ስላለን
የማይረሳ ትዝታ አለ በህይወታችን ዋ! የደያስ ውለታ
እስከዛሬ ድረስ እየተደዋወልን እየተጠያየቅን ዋ! የደያስ ጨዋታ
ችግር ቢኖር በደስታ እየተነጋገርን ለሚያውቁት ብቻ ለቀመሱት
የድሮን ነገር በትዝታ እየተጨዋወትን ሚስጥሩ የሚገባ፣ ለኖሩበት
ከልብ እየተረዳዳን እስከዛሬ እየተጠያየቅን ደያስ
ይሄው ለዚህ ቀን ፈጣሪ አድርሶናል የምግብ ንጉሥ
ከልጆቻችን ከልጅ ልጆቻችን ጋር አንደገና አገናኝቶናል አንጀት አርስ።
እግዚአብሔር ይመስገን ለዚህ ቀን አብቅቶናል
በዚህ ፅሁፋችን ትዝታችንን ገልፀናል ቆለኛው (June, 2016)
ለቀሪው ህይወታችን እግዚአብሔር ይጠብቀናል
ለእሱ አደራ ሰጥተናል።
እናመሰግነዋለን ።
እግዚአብሔር ይመስገን። ትናንት እና ዛሬ
ከቀበና አብሮ አደጎች ። ትናንት እና ዛሬ መንትዮቹ
ወንድማማች፣ እህትአማቾቹ
ሀያሉ እግዚአብሔር ቀሪ ዘመናችንን ባርኮ ለሚቀጥለው ዓመት አንድ ሆኖ ፍጥረታቸው፣ ዘራቸው
በሰላምና በጤና ከነቤተሰቦቻችን ያድርሰን ። አሜን ለየ ቅል ነው ጠባይ፣ ስራቸው
መሠረት በቀለ አንዱ ንፉግ
ሌላው ደግ
አንዱ ጨካኝ
ደያስ ሌላው አዛኝ
ወይ የጊዜ ሚስጥር
ደያስ ጥዑሙ የምግቦች ንጉሥ የናት ሆድ ዥንጉርጉር
ድብልቅልቅ ያልክ አንጀት አርሥ ትናንት ጨካኙ፣ ሚስጥረኛው
የደጉ ቀን ጥሪት የዛሬን ታሪክ እያወቀው
የጥጋብ ምልክት ትንፍሽ ሳይል ሳይናገር
የጥሩ ጊዜ ማስታወሻው የዛሬን ጉዳይ ሳይዘረዝር
የካምፕ የቀበና መለያው የዛሬን ታሪክ ደብቆ
ስንቱ ቀን ገፋብህ ሚስጢር አርጎ ሸምቆ
ችግሩን ተወጣብህ ሳይተነፍስ፣ ሳይወጣው ቃል
ቤሳ ቤስቲን ሳናወጣብህ ለዛሬ አሳልፎ ይሰጣል
ምንም ሳንከፍልብህ

ከቀበና ማህደር • ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም. 35


ከግጥም አምባ
ትናንት ቸር ቢሆን ኖሮ እነጉድ ነበር፣ እጓዝ ነበር
ዛሬን ቢያሳየኝ መንጥሮ ትናንት ባይጨክን ኖሮ ባያመር
ዛሬ ላይ የሚገጥመኝን እስቲ እየው ዛሬን
ከፊቴ የተደቀነውን አባ ለጋስ ቦረቦሩን
ደግና መጥፎ ሰዉን አንድም ሳይደብቅ የሆዱን
ጠላትና ወዳጄን ያሳየኛል አሁን ያለሁበትን
የቱ እንደሚጠቅም፣ የቱ እንደሚጎዳ ዛሬ የደረስኩበትን
ማን እንደሚታመን፣ ማን እንደሚከዳ ሚስጥር አያውቅ መሸሸግ
ሆይ ሆይ ያለው፣ የሞቀው ከቶ ምን ሲታሰብ፣ ምን ሲደረግ
እዩኝ እዩኝ ያለው መውደቄን ወይ መነሳቴን
እንደሚከስም እድሜ እንደሌለው መሸነፍ ወይ ማሸነፌን
በዝምታ የተያዘው በለሆሳስ አባ ደፋር ይነግረኛል
መሆኑንም ዳር የሚደርስ ማንን ፈርቶ ዛሬ እርጭ ይላል
ይህን ሁሉ ቢነግረኝ ዝርግፍ አድርጎ ያሳየኛል
በወቅቱ ቢያሳውቀኝ አረረም መረረም ደጉ ዛሬ ይሻለኛል
ትላንት ላይ ሆኜ የዛሬን ቢያሳየኝ
ሁሉን አንጠርጥሬ፣ አበጥሬ ቆለኛው (June, 2016)
መንገዴን፣ ጉዞዬን አሳምሬ

ቀበናን ያላችሁ
እስቲ እንያችሁ

36 ከቀበና
ከቀበናማህደር 2 -- ሐምሌ
ማህደር •• ቁጥር 3 ሰኔ 2007
2008ዓ.ም.
ዓ.ም.
ከአገር ውጪ የሚኖሩ የቀበና አብሮ አደጎች ዓመታዊ መሰባሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ መጽሔት
ቁጥር 3 - ሐምሌ 2008 ዓ.ም ሲልቨር ስፕሪንግ ፣ ሜሪላንድ ፣ አሜሪካ www.yekebenasefer.com
ይህ ዕትም
ለውድ ወንድማችን
ለሰለሞን ሐድጉ ንጉሴ
(ጋንፉር)
መታሰቢያነት ይሆን
ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014 ዘንድ ተበርክቷል

ፎቶ ገዛኽኝ ታደሰ July, 2014

Vous aimerez peut-être aussi