Vous êtes sur la page 1sur 43

ማውጫ

አብይ አጀንዳ
ገጽ 3

ወቅታዊ ከኢህአዴግ አምባ ቃለ ምልልስ


ገጽ 15 ገጽ 37 ገጽ 22

ቅምሻ
ገጽ 36 እና 43

አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት


በየሁለት ወሩ የሚታተምና አዲስ ራዕይን በማይደግም ሁኔታ
የሚዘጋጅ የኢህአዴግ ልሳን

አዘጋጅ፡- የኢህአዴግ ም/ቤት ጽ/ቤት ህዝብ ግንኙነት መምሪያ


አሳታሚ፡- ኢህአዴግ
ስልክ፡- 0111234303
የመ.ሳ.ቁ፡- 80007
ፋክስ፡- 0111221234/1243472
ድረ ገፅ፡- www.eprdf.org.et/publictaions
Email፡ publicrelationeprdf@gmail.com
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 1
የዝግጅት ክፍሉ መልዕክት
ድርጅታችን ኢህአዴግ የኢትዮጵያን ብሔሮች ብሔረቦችና ህዝቦች ከጎኑ በማሰለፍ ውድ
መስዋዕትነት ከፍሎ አምባገነኑን የደርግ ስርዓት በማስወገድ በኢትዮጵያ የብርሃን ጮራ
ከፈነጠቀ እነሆ 26 ዓመታት ተቆጠሩ፡፡ ከደርግ ውድቀት ማግስት ጀምሮ በኢህአዴግ መሪነት
ሀገራችን በሁሉም መስኮች አንጸባራቂ ድሎችን እያስመዘገበች በመምጣቷ በዓለም አቀፍ
ደረጃ የመልካም ነገሮች አብነት ተደርጋ የምትጠራ ሀገር ለመሆን በቅታለች፡፡ የዝግጅት
ክፍላችንም እንኳን ለ26ኛው ዓመት የግንቦት ሃያ የድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ ሲል
መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡

ላለፉት 26 ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን ከነተግዳሮቶቻቸውና ቀጣይ የምንከተላቸውን


አቅጣጫዎች በሚያመላክትና በሚተነትን መልኩ አዲስ ራዕይን በማይደግም ሁኔታ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ በሚል ስያሜ በየሁለት ወሩ የሚታተም የኢህአዴግ ልሳን በማዘጋጅት
ከዚህ እትም በኋላ በተከታታይነት ይዘን የምንቀርብ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ በዚህ መጽሄት
የኢህአዴግ የንድፈ ሓሳብ መጽሄት በሆነችው አዲስ ራዕይ መዳሰስ ያልቻሉ የተለያዩ
ድርጅታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ይዳሰሳሉ፡፡ ጽሁፎቹ መረጃ ከመስጠት ባሻገር አቅም ለመገንባታ
ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ይታመናል፡፡

በዚህ ዕትም በግንቦት ሃያ ድል ማግስት ባስመዘገብነው ፈጣን፣ ተከታታይና ዘላቂ ልማት


እንዴት ድርቅን በራስ አቅም መቋቋም እንዳስቻለን፣ የኢህአዴግ የሃሳብ ልዩነት ካላቸው
ኃይሎች የሚያካሂዳቸውን ክርክሮች የሚያስቃኝ ሲሆን የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ አባልና
የኢህአዴግ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጓድ ሽፈራው ሽጉጤ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ
የሰጡት ማብራርያ ተካቶ ቀርቧል፡፡ ሌሎች ተጨማሪ ጽሁፎችም ተካትቷል፡፡

ውድ አንባብያን በመጽሄቱ ይዘቶች ላይ ያላችሁን አስተያየት እንዲሁም በቀጣዩ ዕትሞች


እንዲወጣ የምትፈልጉት ጽሁፍ እንድትልኩልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡ መልካም ንባብ፡፡

አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 2


አብይ አጀንዳ

ሀገር በቀል ፖሊሲያችን ድርቅን በውስጥ


አቅም ለመቋቋም አስችሎናል
መግቢያ ቢስ በሆኑበት ዘመን ያጋጠሙ ድርቆች በዜጎች ህይወትና በእንስሳት ኃብታችን
በዜጎች ህይወት ላይ ያስከተሉት መዘዝ ላይ ምን ዓይነት የከፋ እልቂት
ሀገራችን ኢትዮጵያና ህዝቦቿ የኢኮኖ አስፈሪም ዘገናኝም እንደነበረ ብዙ ሊያስከትል ይችል እንደነበር ለማሰብ
ሚያቸው ዋነኛ የጀርባ አጥንት ግብርና ወደኋላ መሄድ ሳያስፈልግ በ1965/66 እንኳን ይከብዳል፡፡ በርሃብና በውሃ
ያውም በዝናብ ላይ ጥገኛ የሆነው የአርሶ እና በ1977ዓ.ም የተከሰቱት ድርቆች እጥረት ብቻ ሳይሆን አነዚህን ችግሮች
አደሩ አነስተኛ ግብርና እንደመሆኑ እና ያስከተሉትን አበሳ ማስታወስ ብቻ ተከትለው ሊከሰቱ የሚችሉ የጤና እና
የዝናብ መጠን ስርጭት አገባብና በቂ ነው፡፡ የማሕበራዊ ቀውሶች እጅግ አስቸጋሪና
አወጣጥ ላይ መዛባት በታየባቸው ውስብስብ ይሆኑና ለመቆጣጠር
ጊዜያቶች ለበርካታ ችግሮች ሲዳረጉ አሁንም የሀገራችን ግብርና ከዝናብ አስቸጋሪ የሆነ አሳዛኝ ሁኔታ
ኖሯል፡፡ የዝናብ ስር ጭት መዛባቱ ጥገኝነት ያልተላቀቀና በዋናነት በአርሶ ማስተናገዳችን አይቀርልንም ነበር፡፡
ከአንድ ወቅት የዘለለ እንደሆነ ደግሞ አደሩ አነስተኛ ማሳ ላይ የተመሰረተ እናም ድርጅታችን ኢህአዴግ እና በሱ
ችግሩ የባሰ ይሆንና በሰውና በእንስሳት በመሆኑ ባሳለፍነው የ2008 ዓም የሚመራው ልማታዊ መንግስታችን
ላይ የሚደርሰው ጉዳትና እልቂት ባጋጠመን የዝናብ መዛባት ምክንያት የድርቁን ሁኔታ በሚገባ ገምግመው
ከፍተኛ ይሆናል፡፡ በተለይ ሀገሪቱን ባለፉት 30 ዓመታት ውስጥ ታይቶ አደጋውን ለመቋቋም የሚያስችል በቂ
የሚያስተዳድሩ ስርዓ ታት ፈላጭ የማይታውቅ ከፍተኛ ድርቅ ገጥሞናል፡፡ ዝግጅት አድርገው ከመላው ህዝባችን
ቆራጭ፤ ለዜጎቻቸው ችግር ጆሮ ዳባ ይህ ሁኔታ ባለፉት 25 ዓመታት ሁለን ጋር በመሆን በከፍተኛ የኃላፊነት
ልበስ በሆኑበትና ከራሳቸው ስልጣንና ተናዊ ተከታታይ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት መንፈስ ባይረባረቡ ኖሮ የ2008ዓ.ም
ድሎት ውጭ ለዜጎች ህይወት ደንታ ማረጋገጥ ባንችል ኖሮ በሀገራችን ድርቅ እስከአሁን በታሪካችን አይተነው
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 3
የማናውቀው አስፈሪ እልቂት ማስከተሉ ያህል ጥቅል በሆነ እይታ በመዳሰስ ነው፡፡ ሁሉንም ነገር ከመለኮታዊ ኃይል
የማይቀር ነበር፡፡ የ2008ዓ.ም ድርቅ እና ድርቁን እንዴት ጋር በማያያዝም መንግስት ድርቅ ብቻ
መቋቋም እንደቻልን እንዲሁም በቀሪው ሳይሆን ርሃብንም ጭምር ከሰዎች
ይህ አጭር ፅሑፍ በ2008ዓ.ም በዓለም ጊዜ በምን ጉዳዮች ላይ አተኩረን ቁጥጥር ውጭ እንደሆነ በማሰብና
አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት መረባረብ እንዳለብን በሚያመላክት ህዝቡንም ይህንን የተዛባ አስተሳሰብ
በተፈጠረው የሀገራችን የዝናብ መልኩ ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ ክፉ እንዲሸከም በማድረግ መንግስት
መጠን፣ አገባብ፣ አወጣጥና ስርጭት ቀን በመባል የሚታወቀው 1880- ኃላፊነቱንና ግዴታውን የሚሸሽበት
መዛባት ያስከተለው ድርቅና ችግሩን 1884ዓ.ም ድርቅንም በመጠኑ ለማየት ህዝቡ ደግሞ እንዳይጠይቅ እጁና
ለመቋቋም ያደረግነውን ርብርብ እና ተሞክሯል፡፡ እግሩን አጣምሮ የሚቀመጥበት ሁኔታ
ያሰገኘውን ውጤት በመተንተን ላይ በመፍጠር ድርቅና ርሃብም የአንድ
ያተኮረ ሲሆን በአዲስ ራዕይ ቅፅ 5 2. በባለፉት ስርዓታት ያጋጠሙ እውነታ ሁለት ገፅታዎች እየሆኑ
ቁጥር 3 (በህዳር-ታህሳስ 2008ዓ.ም) ድርቆችና ያስከተሉት አደጋ በርሃብ ምክንያት ለሚቀጠፈው የሰው
እትማችን ‹‹የአለም የአየር ንብረት ህይወት ተጠያቂ አካል አልነበረም፡፡
ለውጥ መንስኤዎችና መዘዙ›› በሚል ለዘመናት በዋናነት በግብርና ላይ በመሆኑም ድርቅ ተከሰተ ማለት እ
ርእስ ይዘነው የወጣነውን ሐሳብ የተመሰረተ ኢኮኖሚ ያላት ሀገራችን ዛው ሳለ ርሃብና ቸነፈር ተንሰራፋ ማ
በማይደግም መልኩ የተጠናቀረ ኢትዮጵያ በተለያዩ ወቅቶች የተለያዩ ለት በመሆኑ ድርቅና እልቂት የአን ድ
ነው፡፡ ድርቁ በአንዳንድ የሀገራችን ድርቆች እያጋጠሟት የመጡ ሲሆን ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ሆነው እን
አካባቢዎች በመቀጠሉ ምክንያት አሁ መቼም ቢሆን የማይረሳ ጠባሳ ትተው ዲታዩ የግድ ይል ነበር፡፡
ንም የሽፋን መጠኑ ከባለፈው ዓመት ያለፉቱ በሀገራችን ህዝቦች ‹‹ክፉ
ማነሱ እንጂ በመሰረቱ ከላያችን ቀን›› በመባል የሚታወቁት የ1880- ሚሊዮኖች ያለቁበት እና መቶ ሺዎችን
ያልወረደ በመሆኑ በያዝነው ዓመትም 1884ዓ.ም፣ የ1965/66ዓ.ም እና ያፈናቀለው የ1965/66ዓ.ም ድርቅም
ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የ1977ዓ.ም ድርቆችን ግን ከቃላት በተለይ በትግራይና በወሎ አካባቢዎች
ድርቁ ወደ ርሃብ እንዳይሸጋገር ባላይ ዘግናኞች እንደነበሩ የታሪክ ያደረሰው ጉዳት እጅግ ዘግናኝ ነበር፡፡
በኢህአዴግ የሚመራው የኢፌዴሪ ድርሳናት ያስረዳሉ፡፡ የክፉ ቀን ድርቅ እንደ የክፉ ቀን ድርቅ ሁሉ በዚህ ጊ
መንግስት ከፍተኛ ርብርብ በማድረግ ከአፄ ዮሐንስ ሞት ጋር በመገጣጠሙ ዜም አገሪቱን ሲያስተዳድር የነበረው
ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የዚህ ፅሑ እንዲሁም ንጉሱ ከመሞታችው ቀደም የአፄ ኃይለስላሴ አገዛዝ በድርቁ
ፍ መሰረታዊ ዓላማ የ2008ዓ.ም ብሎ በነበረው ዓመት የከብት በሽታና የተጎዱ ዜጎችን መታደግ ይቅርና
ድርቅ በባለፉት ስርዓታት በሀገራችን የአንበጣ መንጋ ወረራ አጋጥሞ ድርቅ መከሰቱንና በዚያም ሰዎች
ካጋጠሙ ድርቆች ጋር በማነፃፀር ክብደ ስለነበር የችግሩ መንስኤ ከላይ የሚላስ የሚቀመስ አጥተው ለአሰቃቂ
ቱንና ድርቁ በሰው እና በእንሳሳት የወረደ የእግዚአብሔር ቁጣ ተደረጎ ሞት እየተዳረጉ ስለመሆናቸው
ላይ የከፋ አደጋ ከማድረሱ በፊት ይወሰድ እንደነበር ይነገራል፡፡ የችግሩ እንኳን ሽምጥጥ አድርጎ መካድን ነበር
ለመቆጣጠር የተከናወኑ ተግባራትና መንስኤ “የእግዚአብሔር ቁጣ ነው” የመረጠው፡፡
ያስገኙት ውጤት ላይ ያብራራል እንጂ የሚል ድምዳሜ ላይ ከተደረሰ ደግሞ
የድርቁን መንስኤዎች ወደመ ተንተን መፍትሔው የፈጣሪ ምህረት እንጂ የንጉሱ ስርዓት የራሱን የአገዛዝ ዘመን
አይገባም ማለት ነው፡፡ ከዚህ ጋር የመንግስት ስራ አይደለም እንደማለት ከማራዘም እና ህዝቡም ከእግዚአብሔር
በማያያዝም በ2009ዓ.ም የተከሰተው በመሆኑ በድርቁ ምክንያት ለተቀጠፈው የተበረከተለትን ገዥ የሚፈልገውን
ድርቅና ድርጅታችን እና መንግስታችን የሰው ሕይወትና ለረገፈው እንስሳ ሁሉ እያደረገ ሰጥ ለጥ ብሎ እንዲገዛ
ከመላው ህዝባችን ጋር በመሆን ድርቁን መንግስት ተጠያቂ አይደለም ማለት ከመወትወት ውጭ ስለ ህዝቡ ርሃብና
ለመቋቋም እያደረጉት ያለውን ርብርብ ይሆናል፡፡ ሰቆቃ ጉዳዩ አልነበረምና የውጭ
እና ያሰገኘውን ውጤት ለማመላከት ለጋሽ ድርጅቶችና መንግስታት ድጋፍ
ጥረት ይደረጋል፡፡ ይህም የወቅቱ ነገስታት በችግሩ እንዳያደርጉለት እንኳን በሀገሪቱ
መንስኤና መፍትሔው ላይ የተዛባ ምንም ዓይነት ድርቅ እንደሌለና
በሌላም በኩል ፅሑፉ ባለፉት ዘመናት እይታ ነበራቸው ማለት ብቻም በዚህም የተራበ አካባቢም ሆነ ህዝብ
በሀገራችን ያጋጠሙ ድርቆችን አንድ ሳይሆን ድርቅን ማስወገድ ስለማይቻል እንደማያውቅ በማደናገር በህዝቡ ላይ
በአንድ በመዘርዘር በየወቅቱ የነበሩ በማንኛውም ወቅት የዝናብ መዛባት የሞት ፍርድ ነበር ያስተላለፈው፡፡
ችግሮችን ለቅሞ የሚያብራራ ሳይሆን አጋጥሞ አዝመራ ቢበላሽ እንኳን የወቅቱን አስከፊ ርሃብ በተመለከተ
የቅርቦቹን ማለትም የ1965/66ዓ.ም ድርቁ ወደርሃብ እንዳይቀየር የሚረዳ በአዲስ አበባ በሰፊው ሲወራም ንጉሱም
እና የ1977ዓ.ም ድርቆችን ለማነፃፀር ዕቅድ እንዳይኖራቸው ይሆናል ማለት ሆነ ስርዓቱን የሚያገለግሉ ከፍተኛ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 4
የመንግስት ባለስልጣናት ጭምር ማሕበረሰብ በስርዓቱ ላይ ቀጥተኛና ምንም ዓይነት የርሃብ ወሬ እንዳይሰማ
በጉዳዩ ላይ ምንም ዓይነት መረጃ ቀጥተኛ ያልሆኑ ግፊቶች በማድረጉ ሆን ተብሎ በሚስጥር እንዲያዝና
አንደሌላቸው ከመናገር በተጨማሪ ግን ቢያንስ የተወሰኑ ሰዎች ከሞት በዚህም ከሀገሪቱ አጠቃላይ ህዝብ
የረሃብ ወሬው የሀገሪቱን ምስል እንዲተርፉ ሆኗል፡፡ ይሁንና አሁንም ውስጥ 19 በመቶ በላይ የሚሆን
ለማጉደፍ የተቀነባበረ የምቀኞች ሴራ ከተለያዩ አካላት የተገኘውን እርዳታ አስቸኳይ እርዳታ የሚፈልግ ህዝብ
እንደሆነ ለማስመሰል ያልፈነቀሉት ለተጠቃሚዎች ለማድረስ የሚያስችል በርሃብ እንዲረግፍ ፖለቲካዊ ውሳኔ
ድንጋይ አልነበረም፡፡ መሰረተ ልማት ባለመኖሩ፤ ሰውና የተላለፈበት የክህደት ወቅት ነበር፡፡
እህል ሳይገናኙ አሊያም በርሃብ እናም አምባገነኑን የደርግ ስርዓት ከህ
በእርግጥ ወትሮም ቢሆን በንጉሱ አለንጋ የተለበለበው ሰው እህል ዝብ መፈናቀል፣ መራብና ሞት ይልቅ
አገዛዝ የተማረረው የኢትዮጵያ ህዝብ ወደሚታደልበት አከባቢ በመሄድ ላይ ለፖለቲካ በዓል ቅድሚያ በመስጠቱ
በዚህኛው ክፉ ጊዜ ከስርዓቱ የተሰጠው እያለ በየመንገዱ የሚንጠባጠብበት ምክንያት ሚሊዮኖች ለአሰቃቂ ህልፈት
ምላሽ ውስጡን ክፉኛ ስለጎዳው ሁኔታ ነበር የተፈጠረው፡፡ የተዳረጉበት ድቅድቅ ጨለማ ነበር
የስርዓቱ ዕድሜ የሚያጥርበትን ሁኔታ 1977ዓ.ም፡፡
ወደማፈላለግ እንዲሸጋገር ይህ ድርቅ የ1977ቱም ድርቅ ያስከተለው ርሃብም
የራሱ የሆነ አስተዋፅኦ እንዳበረከተለት እንዲሁ አጅግ አስከፊና ዘግናኝ ነበር፡፡ እናም የ1977 ዓመት ምህረቱ ድርቅም
መገመት ይቻላል፡፡ እናም ስርዓቱ በዚህ ድርቅም ስምንት ሚሊዮን (ከ19 እንደከዚህ ቀደሞቹ ድርቆች ሁሉ
የድርቁን ሁኔታ በመደበቅ በህዝቦች ላይ በመቶ የሀገሪቱ ህዝብ በላይ) የሚሆኑ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ርሃብ ያስከተለ
የፈፀመው በደል ታሪክ ይቅር የማየለው ዜጎች ለአስቸኳይ እርዳታ የተዳረጉበት፣ ሲሆን በዚህም ሚሊዮኖችን ለሞት
ክህደት በመሆኑ ህዝቡ መሰረታዊ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ያለቁበት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት
የሆነ የስርዓት ለውጥ በማረጋገጥ እንዲሁም ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ደግሞ ለስደት የተዳረጉበት የታሪካችን
ሕዝባዊ መንግስት ከመመስረት ውጭ የሚሆኑት የተፈናቀሉበት የጨለማ ጠባሳ ሆኖ ነበር ያለፈው፡፡ የደርግ
ሌላ ዘላቂ መፍትሔ ሊኖር እንደ ጊዜ ነበር፡፡ በጣም የሚገርመው ነገር አገዛዝም የችግሩን መንስኤ በትክክል
ማይችል እና ይህም ስርዓቱን ከስረ በድርቁ ምክንያት ሰዎች በየቦታው ገምግሞ መፍትሔ ከማፈላለግ ይልቅ
መሰረቱ ከመመንገል የተሻለ እርምጃ እንደ ቅጠል እየረገፉና ቀያቸውን እንደ ንጉሱ ሁሉ ችግሩን በመካድ
እንደሌለው የደመደመበት ሁኔታ ለቀው እግራቸው ወደመራቸው እየተ ህዝቡ ድርቁን ተከትሎ በተፈጠረው
ተፈጥሮ አልፏል፡፡ ሰደዱ ባሉበት አስቸጋሪ ወቅት የደርግ ርሃብ እንዲለበለብ ነበር ያደረገው፡፡
መሪዎች ምንም ነገር እንዳ ልተፈጠረ
የየካቲት 1966ዓ.ም አብዮት ለማቀ በማለባበስ ሁኔታውን ጆሮ ዳባ ልበስ ስርዓቱ ይባስ ብሎም በርሃብ የተሰቃዩ
ጣጠል በእርሾነት ካገለገሉ አበይት ብለው ለማለፍ ነበር የተሯሯጡት፡፡ ዜጎች የዕለት እንጀራ ለመሸመት
ምክንያቶች አንዱም ይህ አስከፊ የወቅቱ ፕሬዝዳንት ሊቀመንበር መንግ አሊያም ከቤተ ዘመድ የሚቀመስ ነገር
የዜጎች ልቂት በወቅታዊነቱ ግንባር ስቱ ኃይለማርያምም በአንድ ወቅት ለማግኘት ሲንቀሳቀሱ በወታደሮች
ቀደም ተጠቃሽ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ድርቁን በተመለከተ በሰጡት አስተያየት እያፈሱ ወደሰፈራ ጣቢያ ማፈሱን
በአጠቃላይ ሲታይ የ1965/66 ድርቅ ‹‹አሉባልተኞች የመንግስትን ስም ለማ ተያያዘው፡፡ ባልና ሚስትም እንዲሁ
እንደ የክፉ ቀን ድርቅ ሁሉ በሚሊዮኖች ጥፋት የፈጠሩት የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ለየብቻ እየታፈኑ በግዳጅ ወደሰፈራ
የሚቆጠሩ ዜጎችን የቀጠፈና የንጉሱ ነው›› በማለት ነበር የመንግስታቸውን እንዲሄዱ እየተደረገ በርካታ ቤቶች
አገዛዝም ድርቁን እንደ እውነታ አቋም ያብራሩት፡፡ ህፃናት ለብቻቸው የሚያለቅሱባቸው
ተቀብሎ መፍትሔ ከማፈላለግ ይልቅ የሰቆቃ ማዕከሎች ሆኑ፡፡ ህፃናትና ወላ
በተፈጥሮ የዝናብ መዛባት ምክንያት ይህንኑ የሊቀ መንበሩን ሐሳብ ጆችን ለየብቻ በማፈስ እሰከመጨረሻ
የመጣውን ድርቅ በመደበቅና በመካድ በማጠናከርም አንድ ከፍተኛ የመንግስት የተለያዩበት አጋጣሚም ቀላል አል
10 በመቶ በሚሆነው የሀገሪቱ ህዝብ ባለስልጣን ርሃብ አለመኖሩን ገልፀው ነበረም፡፡ በዚህም የችግሩ ክብደት ከጊዜ
ላይ ግልፅ የሆነ እልቂት እንዲደርስ ቢኖር እንኳን ህዝቡ ለመንግስት ወደ ጊዜ ከድጡ ወደማጡ እየሆነ ሄደ፡
ማድረጉን ነበር የመረጠው፡፡ ችግሩን ስላላሳወቀ ጥፋቱ የህዝቡ እንጂ ፡ በሌላም በኩል ደርግ በወቅቱ የምግብ
የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች አጋጣሚ የመንግስታቸው እንዳ ልሆነ በመገናኛ እ ጥረቱን ለመቋቋም የተጠየቀውና
ገብተው ባያጋልጡትና ከረፈደ በኋላም ብዙሃን (በቴሌቪዥን) መግለጫ የተገ ኘውን የምግብና የገንዘብ
ቢሆን የዓለም ማህበረሰብ እንዲ ሰጥተው እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ እርዳታ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው
ያውቀው ባይደረግ ኖሮ ምን ያህል ይህም በተለይ ደርግ የተመሰረተበትን ተረጂዎች ከማድረስ ይልቅ አስገዳጅ
አሰቃቂ ሁኔታ ይከሰት እንደነበር 10ኛ ዓመት የአብዮት በዓል በታላቅ የሰፍራ ፕሮግራሙን ለማስፈፀም ነበር
መገመት ይቻላል፡፡ የዓለም አቀፉ ክብርና በድምቀት እስኪ ከበር ድረስ የተጠቀመው፡፡
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 5
የሰፈራ ፕሮግራሙም ምንም ዓይነት 3. የ2008ዓ.ም ድርቅ ለመከላከል ላለግ የጊዜ ሽርፍራፊ እንኳን ማባከን
ቅድመ ዝግጅት ያልተ ደረገበት የተደረጉ እንቅስቃሴዎችና የተገኙ አልፈለጉም ነበር፡፡ ስለሆነም የችግሩ
ከመሆኑም በላይ የሰፋ ሪው በጎ ስኬቶች ስፋትና ጥልቀት እንዲሁም መንስኤ
ፍቃድ ሳይታከልበት እና ለማህበራዊ በትክክል በመለየት እና ትክክለኛ የመፍ
ኑሮ አስፈላጊ ሁኔታዎች ሳይሟሉ ባሳለፍነው ዓመት በሀገራችን ያጋ ትሔ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ይህ
ኃላፊነት በጎደለው መልኩ በጥድፊያ ጠመው ድርቅ በ30 ዓመታት ውስጥ ንንም ለመላው ህዝባችንና ለዓለም
የተከናወነ በመሆኑ በግዴታ ወደሰፈራ ታይቶ የማይታወቅና 10 ነጥብ 2 አቀፍ ማሕበረሰብ ጭምር በማስረዳት
የተላከው ህዝብም ለተጨማሪ ቀውሶች ሚሊዮን ሰዎች (ከአጠቃላይ ህዝባችን ድርቁ ወደ ርሃብ ተቀይሮ በህዝብና
እንዲዳረግ ተደርጓል፡፡ 11 በመቶ ገደማ መሆኑ ነው) ለአስቸኳይ በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ
እርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉ ያስገደደ በከፍተኛ ዲሲፕሊንና የኃላፊነት
በዚያ ላይ ወጣቶች ከየወጡበት ነበር፡ የድርቁ ምክንያት ተደጋግሞ መንፈስ ተረባረበዋል፡፡
እየታደኑ ለብሔራዊ ውትድርና እንተደተገለፀው እና በህዳር-ታህሳስ
የሚማገዱበት ሁኔታ ነበር፡፡ እናም 2008ዓ.ም (ቅፅ 5 ቁጥር 3) እትማችን የድርቁን አደጋ በሚገባ በመከላከል
ችግሩ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ በግልፅ እንዳስቀመጥነው የዓለም በሰውና በእንስሳት ላይ የሚደርሰውን
እየሆነ ሚሊዮኖችን መቅጠፉን ቀጠለ፡ አቀፍ የከባቢ አየር ንብረት መዛባት ጉዳት ማስቀረት የሚቻለው ከሁሉም
፡ ደርግ በዚህ አስቸጋሪ ወቅትም ያስከተለው ኤልኒኖ የተባለው ክስተት በፊት ችግሩን በሚገባ መመከት
ከውጭ ሃይሎች ያገኘውን ገንዘብ ነው፡፡ በኤልኒኖ ምክንያት በሀገራችን የሚያስችል ዕቅድ ማዘጋጀትና
ጭምር የዜጎችን ህይወት ለመታደግ የተፈጠረው ድርቅ በመደበኛ ዝናብ ለተፋፃሚነቱም በቁርጠኝነት መስ
እህል ከመሸመት ይልቅ አማፂያንን አገባብ፣ መጠን፣ ስርጭትና አወጣጥ ራት የሚያስችል አደረጃጀት ፈጥሮ
ለመዋጋት በሚል ጦረኛ ፖሊሲው ላይ ከፍተኛ የሆነ መዛባት በማሰከተሉ አደረጃጀቱንም በተሟላ የሰው ኃይል
አማካይነት የጦር መሳሪያ ግዢ ነበር በርካታ የሀገራችን አካባቢዎች በማጠናከር ነው፡፡ በመሆኑም ድርጅታ
ያጧጡፍ ነበር፡፡ በ1977ዓ.ም ድርቅ ለችግር የተጋለጡት፡በዚህም በተለይ ችንና መንግስታችን የድርቁን አደጋ
የተፈጠረው ሌላው ክህደት የደርግ የአርብቶ አደሮች እና የመኸር አብቃይ ለመመከት የወሰዱት ቀዳሚ እርምጃ
መንግሰትና የሻዕቢያ ተዋጊዎች ህይ አካባቢዎች ምርትና ምርታማነት በየወቅቱ ያለው የተረጂዎች ቁጥር
ወቱን ለማትረፍ ወደ ሱዳን በሚጓዘው በእጅጉ በመጎዳቱ እና በእንስሳት ላይ የተመለከተ ዝርዝር መረጃ በማሳበሰብ
ህዝብ ላይ የፈፀሙት እኩይ ተግባር ከባድ ኪሳራ በማድረሱ የተረጂዎች በእውቀት ላይ የተመሰረተ መፍትሔ
ነው፡፡ ቁጥር ነሐሴ ወር 2007ዓ.ም ከነበረው ለመስጠት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ
4 ነጥብ 5 ሚሊዮን በጥር ወር 2008 መፍጠር ነበር፡፡ በእርግጥ የተረጂዎችን
ደርግ በርሃብ የማሰነና የተ ጎሳቆለ ዓ.ም ወደ 10 ነጥብ 2 ሚሊዮን ከፍ መረጃ በዝርዝር ከማሰባሰብ በተጓዳኝ
ሰውነት ይዞ ወደ ሱዳን በሚ ጓዘው እንዲል አድርጓል፡፡ ይህ የተረጂዎች አስቸኳይ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው
ህዝብ ላይ በእህልና ውሃ ፈንታ ቁጥር እንደ ቤኒን እና ብሩንዲ ዜጎች የዕለት ደራሽ ምግብ የመስጠቱ
በምድርም በሰማይም የጥይት ናዳ የመሳሰሉ መካከለኛ የህዝብ ብዛት ጉዳይ በይደር እንዲቆይ አልተደረገም፡፡
እያዘነበ አላንቀሳቅስ በማለቱ ጉዞ ያላቸው የአፍሪካ ሀገራት አጠቃላይ በተለይ በመጀመሪያው ምዕራፉ ሁለቱን
ው በኢህአዴግ ኃይሎች እየተመራ ህዝብ ማለት እንደሆነ መገንዘቡም ስራዎች አቀናጅቶ ከመሄድ ውጭ ሌላ
በጨለማ እንዲሆን የግድ ብሎ ነበር፡፡ ባለፈው ዓመት ያጋጠመን ችግር የተሻለ አማራጭ ስላልነበረን በአንድ
የሻዕቢያ ተዋጊዎችም በተመሳሳይ ሁኔ ምን ያህል ከባድ እንደነበር ለመረዳት በኩል ዝርዝር መረጃ የማሰባሰቡ
ታ ከደርግ ወታደሮች አምልጦ ከዛሬ ያግዛል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አስቸኳይ እርዳታ
ነገ ሱዳን ገብቼ ህይወቴን አተርፋለሁ የሚያስፈለጋቸው ዜጎች በቂ እርዳታ
ብሎ ተስፋ በሰነቀው ህዝብ ላይ ሌላ ድርጅታችን ኢህአዴግና በሱ የሚመ እንዲያገኙ ለማድረግ ቀን ተሌሊት
እኩይ ተግባር በመፈፀማቸው የህዝቡ ራው ልማታዊ መንግስታችን ድር በመረባረብ የከፋ ችግር እንዳይፈጠር
ችግር ይበልጥ እንዲወሳሰብ አደረጉት፡፡ ቁ መከሰቱን ካረጋገጡ በኋላ እንደ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል፡፡
ሻዕቢያ በሚቆጣጠራቸው አካባቢዎች ከዚህ ቀደም አገዛዞች ችግሩን በመ
ወደ ሱዳን ማለፍ እንደማይቻል ደበቅ እና አደገኛነቱን በመካድ በህ መረጃ የማሰባሰቡም ሆነ አስፈላጊውን
በመከልከል ህዝቡ በርሃብ እንዲረግፍ ዝብ ላይ የሞትና የጥፋት ፍርድ እርዳታ ለሚመለከታቸው አካባቢዎችና
የወሰነበት ታሪካዊ ስህተት ሆኖም በማስተላለፍ ከኃላፊነት ለመሸሽ ሳይ ሰዎች የማድረሱ ጉዳይ ከጠንካራ
እነሆ በታሪክ አተላነቱ ትውልዶች ሆን ኃላፊነታቸውንና ግዴታቸውን አደረጃጀት ውጭ የማይታሰብ በመሆኑ
እየተቀባበሉት ይኖራል፡፡ በሚገባ በመውሰድ ከእውነታው ጋር በሀገር አቀፍ ደረጃ የድርቁን ሁኔታ
የሚመጣጠን ሁነኛ መፍትሔ ለማፈ የሚከታተል በምክትል ጠቅላይ ሚን
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 6
ስትር የሚመራ ብሔራዊ ኮሚቴ በማዋ የሚሆኑት ደግሞ ከቀያቸው እንዲፈ
ቀር ክልሎችም ይህንን አደረጃጀት ናቀሉ የተገደዱባት ሀገራችን ኢትዮጵያ
ተከትለው የየራሳቸውን አደረጃጀቶች ባሳለፍነው ዓመት ያጋጠመው ድርቅ
ፈጥረው ሁኔታው በቀጣይነት በመ በመጠኑም ሆነ በስፋቱ ከያኔው ድርቅ
ከታተል በድርቁ ምክንያት በሰው እጅግ የከፋ ቢሆንም ባለፉት ዓመታት
ህይወትና በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት በተሳለጡ የልማት ስራዎች አማካይነት
እንዳይደርስ የሚያስችል ቁመና ግን አንድም ዜጋ በርሃብ እንዳይሞት
መገንባት ተችሏል፡፡ እነዚህ አደረጃ ማድረግ ችላለች፡፡ አንድም ዜጋ በርሃብ
ጀቶች በየአካባቢው የተፈጠሩ ድንገተኛ እንዳይሞታ መስራትና ለዚህም
ሁኔታዎችንና ሌሎች ከድርቁ ጋር በከፍተኛ ዲሲፕሊንና የኃላፊነት
የተያያዙ መረጃዎችን ወጥነት ባለው መንፈስ በጥንቃቄ መንቀሳቀስ ብቻም
መልኩ እየተቀባበሉ በየትኛውም ሳይሆን መንግስት የእንስሳት ጤና
አካባቢ የተፈጠረን አዲስ ክስተት ከላይ እንዳይታወክና በዚያም የከፋ ሞት
እስከታች በፍጥነት የሚታወቅበት እንዳያጋጥም ለማደረግም ያለሰለሰ
እና አስቸኳይ መፍትሔ የሚያገኝበት ጥረት አድርጓል፡፡
የኮሙዩኒኬሽን መስመር በመርጋት
ችግሩ ከቁጥጥር ውጭ እንዳይሆን እናም ድርቅና ርሃብ የአንድ ሳንቲም
በማድረግ በኩል የተጫወቱት ሚና ሁለት ገፅታዎች በመሆን ድርቅ
እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ በተከሰት ቁጥር የበር ካታ የዜጎቿ
ቢመድብ እንኳን በትራንስፖርት
ህይወት ሲቀጠፍባት የነበረ ችው
ችግር ምክንያት የህዝባችንን ህይወት
ድርጅታችን ኢህአዴግና መንግስታችን ሀገራችን አሁን ደግሞ ድርቅ ቢከ
የመታደጋችን ሁኔታ እጅግ አስቸጋሪ
የድርቁን ስፋትና ደረጃ በዝርዝር ሰት እንኳን ወደ ርሃብ እንዳይቀየር
ይሆን ነበር፡፡
በመገምገም ከችግሩ ጋር ተመጣጣኝ ከማድረግ በተጨማሪ በሰው ህይወት
የሆነ መፍትሔ በመስጠት ድርቁ ላይ ብቻ ሳይሆን በእንስሳት ላይም
ባለፉት ዓመታት የፈጠርነው ኢኮኖ
ወደርሃብ እንዳይቀየርና በዚህም በሰ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ወደማድረግ
ሚያዊና አስተዳደራዊ ዓቅም በሶስት
ውና በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት እንዳ ተሸጋግራለች፡፡ ይህም በአንድ በኩል
አስርት ዓመታት ውስጥ እጅግ ከፍተኛ
ያደርስና ችግሩም ከቁጥጥር ውጭ ባለፉት 25 ዓመታት በተደረጉ
የተባለለት ድርቅ ወደ ርሃብ ተቀይሮ
እንዳይሆን ለማድረግ በራሱ ዓቅም ርብርቦች በተለይ ደግሞ ከተሃድሶ
በዜጎቻችን ላይ ከፍተኛ የሆነ እልቅት
የሚሸፍነውን እየሸፈነ ነገር ግን ጉዳዩ በኋላ ባሉ 13 ዓመታት በተከናወኑ
እንዳይደርስ መከላከል ከማስቻሉም
እየተባባሰ ከሄደ አስቸጋሪ መሆኑ ዘርፈ ብዙ የልማት እንቅስቃሴዎች
በላይ የአርሶና አርብቶ አደሩ ኢኮኖ
ስለማይቀር ዓለም አቀፍ ማሕበረሰብም ባስመዘገብነው ስኬት ምክንያት
ሚያዊና ስነ-ልቦናዊ አልኝታው
አስፈላጊ ድጋፍ የሚያደርግበት ሁኔታ የራሳችንን ችግሮች በራሳችን የውስጥ
የሆኑት እንስሳት ጭምር በተሻለ
አመቻቸ፡፡ ዓቅም መቋቋም የሚያስችለን ቁመና
ሁኔታ ለመታደግም አስችሎናል፡፡
እየገነባን በመምጣታችን ነው፡፡ እናም
ድርጅታችንና መንግሰታችን የአርሶና
የድርቁን አደጋ በውስጥ ዓቅም ትላንት በድርቅ ምክንያት ዜጎቿ
አርብቶ አደሩን እንስሳት ለመታደግ
ለመቋቋም ባደረግነው ርብርብም እያለቁባት የነበረች ሀገር አሁን ደግሞ
በወሰዱት ቁርጠኛ አቋም ለእንስሳቱ
መንግስት 16 ቢልዮን ብር መድቦ ድርቅ በሰዎች ላይ ብቻ ሳይሆን
መኖና ህክምና ቁሳቁሶች ለመግዛት
ዓለም አቀፍ ጨረታዎችን ጭምር በእንስሳት ህይወት ጭምር የጤና
ወደ አንድ ቢልዮን የሚጠጋ ገንዘብ
በማውጣት ለተረጂዎች የሚሆን እህል መታወክና ሞት እንዳያደርስ በከፍተኛ
በመመደብ ከ8.5 ሚሊዮን በላይ
በመግዛት የዜጎቻችን ህይወት መታደግ ቁርጠኝነትና የኃላፊነት መንፈስ
ለሚሆኑ እንስሳት አስፈላጊውን ድጋፍና
ተችሏል፡፡ በነገራችን ላይ ከተለያዩ የሚሰራ ህዝባዊ ድርጅትና ልማታዊ
እንክበካቤ በማድረግ ህይወታቸውን
የዓለም ገበያዎች የተገዛውንና የጅቡቲን መንግስት ባለቤት፤ ብሩህ ተስፋ ያላት
ማትረፍ ተችሏል፡፡
ወደብ ያጨናነቀው እህል አዲሱ ሀገር ወደመሆን ተሸጋግራለች፡፡
የአዲሰ አበባ-ጅቡቲ ባቡራችን በወቅቱ
የዛሬ 30 ዓመት (በ1977ዓ.ም)
ባይደርስልንና በነባር የትራንሰፖርት በድርጅታችን ኢህአዴግ የሚመራው
የተከሰተው ድርቅ በቀጥታ ወደ
ስርዓታችን ለማጓጓዝ ቢንሞከር ኖሮ የኢፌዴሪ መንግስት በ2008ዓ.ም
ርሃብ በመቀየሩ ምክንያት ሚሊዮኖች
መንግስታችን ምን ያህል ቁርጠኛ ድርቅን ለመቋቋም ባደረገው ርብርብ
ያለቁባትና ከግማሽ ሚሊዮን በላይ
ቢሆንና የፈለገውን ያህል ገንዘብ የዜጎቻችን እና የእንስሳትን ህይወት
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 7
መታደግ የቻለው በድርቁ የተጎዳ እንደነበር ለመገመት ብዙ ምርምር
ህዝብ ከአካባቢው እየተጓዘ መሰረተ- ሳያስፈልገን ትንሽ ወደኋላ መለስ
ልማት ወደተሟላላቸው አካባቢዎች ብለን የ1965/66 ዓ.ም እና 1977ዓ.ም
በመንቀሳቀስ ዜጎቻችን ላይ አላስፈላጊ ድርቆችና ያስከተሉትን አበሳ መቃኘት
እንግልት ማድረስ ሳይሆን የአስቸኳይ በቂ ይሆናል፡፡ ኢትዮጵያና ርሃብም
ጊዜ እርዳታው ወዳሉበት አካባቢ እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ የአንድ ሳንቲም
እንዲደርስ በማድረግ ነው፡፡ እዚህ ላይ ሁለት ገፅታዎች ሆነው ሀገራችንም
በብዙ አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የነበረው የርሃብ ትርጉም/ፍቺ ለመስጠት
የመሰረተ-ልማት በተለይ ደግሞ የመንገ አስረጂ ምሳሌ ሆና ዳግም በመዝገበ
ድና የመጠጥ ውሃ አለመሟላት ሲሆን ቃላት መገለጿ የማይቀር ጉዳይ ይሆን
ድርጅታችንና መንግስታችን የወሰዱት ነበር፡፡
መፍትሔ ግን በእነዚህ አካባቢዎች ባለፉት ዓመታት
በአስቸኳይ መሰረተ-ልማት እንዲሟላ ሆኖም በኢህአዴግ መሪነት የተዘጋጁ
በማድረግ እርዳታው በጊዜው ለተጠቃ የፈጠርነው ኢኮኖሚያዊና ሀገር በቀል የልማት ፖሊሲዎችና
ሚዎች ማድረስ ነበር፡፡ በዚህም የዕለት አስተዳደራዊ ዓቅም ስትራቴጂዎች በከፍተኛ የኃላፊነት
ደራሽ ምግብ በማቅረብ በርሃብ ምክ መንፈስና ቁርጠኝነት በመፈፀም
ንያት አንድም ሰው እንዳይሞት በሶስት አስርት ዓመታት የሀገራችንን ህዳሴ እውን ለማድረግ
ሌት ተቀን ከመረባረብ በተጨማሪ ውስጥ እጅግ ከፍተኛ በተቀመጠው አጠቃላይ ሀገራዊ
በእነዚያ አካባቢዎች ቋሚ የሆነ አቅጣጫ መሰረት መንግስታችንና
ልማት ማረጋገጥ የቻልንበት ሁኔታ የተባለለትን ድርቅ ወደ መላው የሀገራችን ህዝቦች ባደረጉት
ተፈጥሯል ማለት ይቻላል፡፡ በመሆ ርሃብ ተቀይሮ በዜጎቻችን ያላሰለሰ ጥረት አማካይነት በድርቅ
ኑም በአንድ በኩል የእለት ምግብ ምክንያት በሰውና በእን ስሳት
የማቅረብ ስራው በሌላ በኩል ደግሞ ላይ ከፍተኛ የሆነ ላይ ይደርስ የነበረውን የከፋ ጉዳት
የመሰረተ-ልማት ማለትም የመንገድ፣ እልቅት እንዳይደርስ ማስቀረት ችለናል፡፡ ይህ አገራችን
ውሃ እንዲሁም ኤሌክትሪክ ሃይል ቀጣይነት ያለው ኢኮ ኖሚያዊ ዕድገት
የማቅረብ ተግባራትን አንዱን ከሌላው መከላከል ከማስቻሉም ማስመዝገብ በመቻሏ አሊያም ችግሩን
ሳንነጣጥል አጃምለን በመስራታችን በላይ የአርሶና አርብቶ በትክክል መቋቋም የሚያስችል
የእነዚያ አካባቢዎች የአስቸኳይ ምግብ መንግስታዊ አደረጃጀት በመገንባቷ
ፍላጎት ከማሟላት ጎን ለጎን ዘላቂ አደሩ ኢኮኖሚያዊና ብቻ ሳይሆን በኢህአዴግ የሚመራው
ልማት በማረጋገጥ ረገድም በርካታ ስነ-ልቦናዊ አልኝታው የኢፌዴሪ መንግስት የህልውናው
ስኬቶች ያስመዘገብንበት ሁኔታ መፍ አልፋና ኦሜጋ የህዝቡ ተጠቃሚነት
ጠር ችለናል፡፡ ይህም በመሰረቱ ባለፉት የሆኑትን እንስሳት ማረጋገጥ በመሆኑ የተገኘ ስኬት ነው፡
ዓመታት ያረጋገጥነው ኢኮኖ ሚያዊ ጭምር በታሻለ ሁኔታ ፡
ዕድገት ድምር ውጤት እንደሆነ ድርጅታችንና መንግስታችን በአንድ
የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ለመታደግም አስችሎናል፡፡ በኩል የድርቁን አደጋ በመከላከል
በዜጎቻችን ላይ የከፋ ችግር እንዳይ
ሀገራችን ከደርግ ውድቀት ማ ግስት ፈጠር እየተረባረቡ በሌላ በኩል ደግሞ
ጀምራ በተለይ ደግሞ ከድ ርጅታችን ሀገራችን የተያያዘችውን የህዳሴ ጉዞ ዳር
የተሃድሶ እንቅስቃሴ በኋላ ከራሷ ማድረስ ይቻል ዘንድ ፈጣኑ ልማታችን
ተጨባጭ እውነ ታዎች የመነጩ ሀገር እንዳይደናቀፍ ለማድረግ በከፍተኛ
በቀል ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን የኃላፊነት መንፈስ ተረባርበዋል፡፡ በድ
ቀ ርፃ ለተግባራዊነታቸውም ጥር ርቁ በተጎዱ አካባቢዎች የተከናወኑ
ሷን ነክሳ ባትረባረብ እና በዚ ህም ዘላቂ ፋይዳ ያላቸው የመሰረተ-
ቀጣይነት ያለው ዕድገት ማስመዝገብ ልማት ግንባታዎችን ጨምሮ በሁሉም
ባትችል ኖሮ በ30 ዓመታት ውስጥ ዘርፎች የተያዙ የልማት ግቦችን
ያጋጠመንን ከፍተኛው ድርቅ ተከትሎ በተሻለ ሁኔታ ለመፈፀም በርካታ
ሊከሰት ይችል የነበረው ርሃብና እልቅት ስራዎች ማከናወን ችለናል፡፡ በዚህም
ከመቼውም ጊዜ በላይ ዘግናኝ ይሆን ምንም እንኳን የግብርና ምርት እድገት
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 8
ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የመኸር በአጠቃላይ የ2008 በጀት ዓመት
ምርት በ1 ነጥብ 3 በመቶ የቀነሰ የኤልኒኖ ክስተት፣ የአለም የሸቀጦች
ቢሆንም የበልግ፣ የኮመርሻል ግብርና ዋጋ መዋዠቅ እንዲሁም የዓለም
እና የመስኖ ምርት በዓመቱ የተሻለ ኢኮኖሚ መቀዛቀዝ በመሳሰሉ ዓበይት
ጭማሪ በማሳየቱ ምክንያት ግብርና ተግዳሮቶች የታጀበ ዓመት ቢሆንም
በአጠቃላይ ካለፈው ዓመት በ2 ነጥብ በተከተልነው ትክክለኛ ፖሊሲና
9 በመቶ እድገት አሳይቷል፡፡ ስትራቴጂ ምክንያት አሁንም ሀገራችን
ከጀመረችው የዕድገት ምህዋር ፍንክች
ለዚህ እድገት በተለይ ድርቁ አላለችም፡፡ ይህም በተለይ ድርቁን
ባልተከሰተባቸው አካባቢዎች ለመቋቋም ከሚደረገው ዘርፈ ብዙ
በአብዛኛው የምርት ጭማሪ ርብርብ ጐን ለጐን እድገቱን በሚያ
መመዝገቡ በድርጅታችን የሚመራው ስቀጥሉ ተግባራት በተለይ ደግሞ በአ
መንግስት በአንድ በኩል የድርቁን ምራች ዘርፉ ላይ የተለየ ትኩረት ተሰ
ጉዳት በሚገባ ለመከላከል በሌላ በኩል ጥቶ በመሰራቱ የተገኘ ውጤት ነው፡፡
ደግሞ ሀገራዊ ዕድገታችን እንዳይገታ የግብርና ምርት መቀነስን የሚያካክሱ
ልማታችንን ለማፋጠን የሚያስችል የመስኖና የውሃ ማሰባሰብ ሥራዎች፣
አቅጣጫ በመከተላችን የተገኘ ስኬት የበልግ ግብርና እንዲያድግ፣ ድርቁ
እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡ በእንዱስትሪ ባልተከሰተባቸው አካባቢዎች የምርት
ልማትና በአገልግሎት ዘርፍም ቢሆን ጭማሪ እንዲመዘገብ ከፍተኛ
የተደቀነብንን የድርቅ አደጋ በመቋቋም ርብርብ በመደረጉ፣ ኢንቨስትመንት
ትርጉም ያለው ዕድገት ማስመዝገብ በቀጣይነት እንዲስፋፋ የተደረገው
ችለናል፡፡ ጥረት እንዲሁም ለገቢ ንግድ እቃዎች
ከወጣው የውጭ ምንዛሬ ከፍተኛው
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 9
መጠን ለኢንዱስትሪ ካፒታል ብጥብጥ ከመፍጠር በተጨማሪ
እቃዎች እንዲውል መደረጉ መንግስት በወቅቱ ያጋጠመውን ችግር
ዕድገታችን በያዝነው አቅጣጫ በማጋነን፣ በማስጮህ፣ በማደናገርና
መሰረት እንዲቀጥል አስችሎናል፡፡ በማወገርገር ችግሩ እንዳይፈታ
በማድረግ አጣብቅኝ ውስጥ መክተት
ይሁንና ድርጅታችን እና ነበር፡፡ በመሆኑም በአንድ በኩል
መንግስታችን ከመላው ህዝባችን በተለያዩ አካባቢዎች ሁከትና ብጥብጥ
ጋር በመሆን ድርቁንና የድርቁን በማስነሳትና ችግሩ እንዳይረግብም
ጉዳት ለመከላከልና ድርቁ ወደ ቀጣይነት ያለው የማ ቀጣጠል
ርሃብ ተቀይሮ በሰውና በእንስሳት ስራ በማከናወን ህዝብና መንግስት
በድርጅታችን ኢህአዴግ
ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ሌት የጀመሩት የህይወት ማዳን ስራ
ተቀን በሚረባረቡበት ጊዜ አን የሚመራው የኢፌዴሪ በማደናቀፍ የህዝቡን ህይወት አደጋ
ዳንድ የሀገራችን ተቃዋሚዎችና ላይ እንዲወድቅ፤ ህዝብና መንግስት
መንግስት በ2008ዓ.ም
ፅን ፈኛ ፀረ-ሰላም ሃይሎች ለማነጣጠል በርካታ ያልተሳኩ ሙከ
የድርቁን ትክ ክለኛ መንስኤ ዓለም ድርቅን ለመቋቋም ራዎችን አድርገዋል፡፡ በአንዳንድ
አቀፍ የአየር ንብረት መዛባት የኦሮሚያ አካባቢዎች እንዲሁም
ባደረገው ርብርብ
የወለደው ኤልኒኖ መሆኑ ፀሃይ በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን
የሞቀው እውነታ ሆኖ እያለ ድርቁ የዜጎቻችን እና የተፈተጠሩ ችግሮችና አለመረጋጋቶቹ
የተከሰተው ኢህአዴግ በተከ ተለው ያስከተሉት ጉዳትም በዋናነት የራሳችን
የእንስሳትን ህይወት
የተሳሳተ ፖሊሲ ምክንያት ነው የመልካም አስተዳደር ችግር ያፋፋቸው
በማለት አጋጣሚውን ተጠቅመው መታደግ የቻለው በድርቁ ቢሆኑም የእነዚህ አፍራሽ አካላት
በተለመደው የማደናገርና የማው እኩይ አስተሳሰብና ተግባር ሚና ግን
የተጎዳ ህዝብ ከአካባቢው
ገርገር ስልታቸው ድርጅታችንንና በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ በዚህኛው
መንግስታችንን ለማጥቃትና እየተጓዘ መሰረተ- አማራጭ ለመሄድ የመረጡበት መሰ
ጥላሸት ለመቀባት ተረባርበዋል፡፡ ረታዊ ምክንያትም የዜጎች ህይወት
ልማት ወደተሟላላቸው
ለማትረፍ የሚጣደፈው ኃላፊነት
የእነዚህ አካ ላት እንቅስቃሴ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ የሚሰማው ልማታዊ መንግስታችን
በመንግስት ላይ የበሬ ወለደ ትኩረት ለማሳት አሊያም ለማዳከም
ዜጎቻችን ላይ አላስፈላጊ
ዓይነት ክሶችና ውንጀላዎችን እንደሆነ የአደባባይ ምስጢር ነበር፡፡
እያቀረቡ የዜጎችን ህይወት እንግልት ማድረስ ይህም እነዚህ ፅነፈኛ ተቃዋሚዎችና
ለማትረፍ የሚያደርገውን ነውጠኛ አካላት የመንግስትን ስራ
ሳይሆን የአስቸኳይ ጊዜ
ጥረት ከማጠልሸት በተጨማሪ ከማወሳሰብና የህይወት አድን ስራው
መንግስትና ህዝቡ የሚ ያደርጉትን እርዳታው ወዳሉበት እንዲደናቀፍ ከማድረግ በላይ በህዝቡ
የህይወት አድን ስራ ለማደናቀፍም ህይወት ላይ በመፍረድ ርካሽ
አካባቢ እንዲደርስ
ብዙ ለፍተዋል፡፡ እዚህም እዚያም ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት ምን ያህል
ህዝቡ የሚያነሳቸው የመ ልካም በማድረግ ነው፡፡ እንደሚሯሯጡ በተግባር ያየንበት
አስተዳደር ጥያቄዎች አላግባብ ሁኔታ ሆኖ አልፏል፡፡
በመጠቀምና የህዝቡን እውነተኛ
ጥያቄ ነጥቀው ለራሳቸው እኩይ በሌላም በኩል በድርጅታችን የሚ
ዓላማ ማስፈፀሚያ በማድረግም መራው መንግስታችን የዜጎቹን ህይ
በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች ወት ለማትረፍ የህዝቡን አጠቃላይ
ቀላል የማይባል ጥፋት አቅም እያሰተባበረ ችግሩ በውስጥ
እስከማድረስ የቻሉበት መጥፎ ዓቅም ለመቋቋም እየተረባረበ ነገር
አጋጣሚ ተፈጥሮ ነበር፡፡ ግን የዝናብ ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ
አደጋው የከፋ መሆኑ የማይቀር
የእነዚህ አፍራሽ አካላት እንቅስቃሴ በመሆኑ ወዳጆቻችንና ዓለም አቀፍ
ሁለት ገፅታ የነበረው ሆኖ ሁለቱም ለጋሾች ሀገራችን በምታከናውነው
መልኮች ግን ተደምረው ሁከትና ያለሰለሰ ጥረት ድርሻቸውን እንዲወጡ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 10
ግልፅ የሆነ ጥሪ ሲያርብ እነዚያ ምክንያት እንዳይሞት ማድረግ የቻልን
አካላት ደግሞ ለጋሽ ድርጅቶችም ሆኑ ሲሆን ይህም የሀገራችን መፃኢ ዕጣ
መንግስታት ለኢትዮጵያ መንግስት ፈንታ ከምን ጊዜ በላይ ብሩህ ሆኖ
እርዳታ እንዳይሰጡ ለማድረግ ሌት እንዲታይ ያስመሰከረ ስኬታማ ተግባር
ተቀን ተረባርበዋል፡፡ ሆኖ አልፏል፡፡ ድርቁን ለመቋቋም
በወሰድናቸው ትክክለኛ እርምጃዎችና
ይህ ደግሞ ጠባቡና ትምክህተኛው
መንግስት በተከተለው በተከተልነው ትክክለኛ ስትራቴጂ
በአንድ ግን ባር ተሰልፈውና ያለአቻ ትክክለኛ ፖሊሲና ባለፉት ምክንያትም ሀገራችን በዓለም አቀፍ
ጋብቻ ፈፅ መው የተራወጡበት ብቻ መድረኮች ያላት ተቀባይነት ይበልጥ
ሳይሆን ከአክራሪ የኒዮ-ሊበራል ተቋሞች
ዓመታት ባስመዘገበው እየዳበረ መጥቷል፡፡ ለዚህም ነው
ጋርም ተዋህደውና ያልተቀደሰ ሽርክና ፈጣንና ተከታታይ ሀገራችን በ30 ዓመታት ውስጥ
ፈጥረው የዘመቱበት ሁኔታ ነበር፡፡ እጅግ ከፍተኛ ድርቅ ባጋጠማት
ሁኔታውን ይበልጥ ግልፅ ለማድረግ
ልማት ምክንያት ዓመት አፍሪካን በመወከል ለተባበሩት
እነ ሂዩማን ራይትስ ዎችና አመንስቲ ድርቁ ወደ ርሃብ መንግስታት ደርጅት የጸታው
ኢንተርናሽናልን የመሳሰሉ የምዕራቡ ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና
ዓለም ተቋሞች በየጊዜው ያሰራጯቸው
እንዳይቀየር በማድረግ በአፍሪካውያን ወንድሞቻችን በሙሉ
የነበሩ የቅጥፈት ሪፖርቶችን መለስ በዚህም አንድም ሰው ድምፅ የተመረጠችው፡፡ በተመሳሳይ
ብሎ መቃኘት ይቻላል፡፡ ሁኔታ ባሳለፍነው ዓመት ሀገራችን
በርሃብ ምክንያት ኢትዮጵያ ለዓለም ጤና ድርጅት
በድምር በሚታይበት ጊዜ እነዚህ እንዳይሞት ማድረግ ዋና ዳይሬክተርነት እንድትወዳደር
አፍራሽ አካላት በዜጎቻችን ላይ የሞት በአፍሪካውያን መንግስታት ጭምር
ፍርድ በማስተላለፍ በባለፉት ስርዓታት
የቻልን ሲሆን ይህም ሙሉ ይሁንታ ያገኘችበት ምክንያትም
የተፈፀሙ ዘግናኝ ድርጊቶች መድገም የሀገራችን መፃኢ ዕጣ የስኬታማ ፖሊሲዎቻችን ውጤቶችና
እንደሚፈልጉ በተግባር ያስመሰከሩበት ማሳያዎች ተደርገው የሚወሰዱ
አሳፋሪም አሳዛኝም ክስተት ሆኖ
ፈንታ ከምን ጊዜ በላይ የአዲሲቱ ኢትዮጵያ አዳዲስ ገፅታዎች
አልፏል፡፡ ስለሆነም የ2008ዓ.ም ድር ብሩህ ሆኖ እንዲታይ ናቸው፡፡
ቅ ወደ ርሃብ እንዳይቀየር እና በድ
ርቁ ምክንያት ለእርዳታ የተዳረጉ
ያስመሰከረ ስኬታማ እስካሁን በተከተልነው ትክክለኛ
ዜጎቻችን የሚያስፈልጋቸው ምግብ ተግባር ሆኖ አልፏል፡ ፖሊሲና ስትራቴጂ አማካይነት
በወቅቱ እንዲያገኙ የተደረገው ርብርብ ባስመዘገብነው ፈጣንና ተከታታይ
ሁለት መልክ እንደነበረው ያሳያል፡፡
፡ ድርቁን ለመቋቋም ልማት ዜጎቻችን ከአሰከፊ እልቅት
በአንድ በኩል በድርቁ የተጎዱ ዜጎች በወሰድናቸው ትክክለኛ መታደግ ችለናል፡፡ እስካሁን በፈ
አስፈላጊውን እርዳታ በጊዜ እንዲያገኙ ጠርነው የመምራትና ህዝብን
በማድረግ ድርቁ በወለደው ርሃብ
እርምጃዎችና በተከተልነው የማንቀሳቀስ ሁለንተናዊ ብቃትም
ምክንያት አንድም ሰው እንዳይሞት ትክክለኛ ስትራቴጂ ከላይ እስከ ታች ፈጣን ምላሽ መስጠት
ለማድረግ እልህ አስጨራሽ ርብርብ የሚያስችል አደረጃጀት በመፍጠር
ማድረግ፤ በሌላ በኩል ደግሞ እርዳታ
ምክንያትም ሀገራችን የዜጎቻችን ህይወት በአስተማማኝ
የማዳራስ ስራው ለማደናቀፍ በማለም በዓለም አቀፍ መድረኮች ሁኔታ ከማትረፋችን በተጨማሪ
እዚህም አዚያም ሁከትና ብጥብጥ በቀጣይ ሊያጋጥሙን የሚችሉ
የሚፈጥሩ አፍራሽ አካላት በሚገባ
ያላት ተቀባይነት ይበልጥ መሰል ችግሮች በአግባቡ መቋቋም
በማክሸፍ ሰላማችንን አስተማማኝ እየዳበረ መጥቷል፡፡ የሚያስችል ልምድም አግኝተናል፡፡
የማድረግ ተግባር፡፡ እናም ድርቁን ለመቋቋም የሚያስችል
ሀገራዊ ዓቅም በመገንባታችን ነው
በአጠቃላይ መንግስት በተከተለው በ30 ዓመታት ውስጥ አይተነው
ትክክለኛ ፖሊሲና ባለፉት ዓመታት የማናውቀውን ድርቅ ወደ ርሃብ ተቀ
ባስመዘገበው ፈጣንና ተከታታይ ልማት ይሮ በሰዎችና በእንስሳት ላይ የከፋ
ምክንያት ድርቁ ወደ ርሃብ እንዳይቀየር ጉዳት ከማድረሱ በፊት በቁጥጥር ስር
በማድረግ በዚህም አንድም ሰው በርሃብ ያዋልነው ስንልም ሀገራችን ባለፉት
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 11
25 ዓመታት የገነባቸው ኢኮኖሚያዊ የሚገባው ቢሆንም ስኬቱ የተገኘው
ዓቅም ብቻ ሳይሆን በቀጣይነት እየዳበረ በራስ ዓቅም መሆኑ ሲታይ ደግሞ
የመጣውን የማስተዳደር ዓቅም ሀገራችን እየተከተለች ያለችው ሕዝብን
ጭምር ማለታችን ነው፡፡ አሁንም ማዕከል ያደረገ የልማት ፖሊሲ ምን
ፈጣኑ ልማታችን ይበልጥ በማፍጠንና ኢህአዴግ በተከተለው ያህል ኃያልና ትክክለኛ እንደሆነ
በማስፋት ሀገራችን የተያያዘችው የሚያስገነዝብ ነው፡፡
ትክክለኛ ግብርና መር
የህዳሴ ጉዞ እውን ለማድረግ መላው ይህንን ያህል ሚልዮኖች ለአደጋ
አባላችን የግንባር ቀደምትነት ሚናውን
የኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲ የተጋለጡበት ድርቅ ተከስቶ ይቅርና
አጠናክሮ በመቀጠል የሚጠበቅበትን አማካይነት ባለፉት 15 መጠነኛ የሆነ የዝናብ መዛባት
ህዝባዊ ኃላፊነትና የተጣለበትን ዓመታት በተመዘገበው ባጋጠመበት ጊዜም ቢሆን ሀገራችን
ድርጅታዊ አደራ በከፍተኛ ቁርጠኝነት ስኬት ግን ከምንም ለልመናና ለእርዳታ እጆቿን
ለመወጣት ከመቼውም ጊዜ በላይ ነገር በላይ ድርቁን የሚትዘረጋ እና አንገቷን አቀርቅራ
ራሱን ዝግጁ ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡ በራስ ዓቅም በመቋቋም አደባባይ ላይ የምትወጣበት ሁኔታ
በሰው ህይወት ሞት ነበር፡፡ ዓለም አቀፍ እርዳታ እስኪገኝ
4. የ2009 ድርቅ ለመከላከል እየተደረጉ ድረስም በርካታ ዜጎቻችን በርሃብ
እንዳይፈጠርና በእንስሳት
ያሉ እንቅስቃሴዎችና የተገኙ ስኬቶች አለንጋ እየተገረፉ ለህልፈት ይዳረጉ
ላይ ደግም የከፋ ጉዳት ነበር፤ ይህም በተረት የሚነገር ሳይሆን
በያዘነው በጀት ዓመትም በደቡብና እንዳይከሰት ከፍተኛ የኢትዮጵያውያን የቅርብ ጊዜ ትዝታ
ደቡብ ምስራቅ የሀገራችን አካባቢዎች ርብርብ በመደረግ ነው፡፡
በተፈጠረው የዝናብ አገባብ፣ መጠንና ላይ ነው፡፡ የሀገራችን
ስርጭት መዛባት ምክንያት ሌላ ድርቅ የመጀመሪያው ኢህአዴግ በተከተለው ትክክለኛ
ተከስቷል፡፡ ድርቁ ባለፈው ዓመት እርምጃም በአንድ በኩል ግብርና መር የኢኮኖሚ ልማት ፖሊሲ
ከነበረው ሁኔታ ሲነፃፀር በስፋትም ሆነ በሀገሪቱ የክምችት አማካይነት ባለፉት 15 ዓመታት
በተረጂዎች ቁጥር ከፍተኛ የሆነ ቅናሽ በተመዘገበው ስኬት ግን ከምንም ነገር
ማዕከላት ያለው
ያለው ቢሆንም ድርቁ በተከሰተባቸው በላይ ድርቁን በራስ ዓቅም በመቋቋም
የኢትዮጵያ ሶማሌ፣ የኦሮሚያና
የምግብ እህል ድርቁ በሰው ህይወት ሞት እንዳይፈጠርና
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ወደተከሰተባቸው አካባቢ በእንስሳት ላይ ደግም የከፋ ጉዳት
ህዝቦች ክልሎች የተፈጠረው ስጋትና ዎች በማንቀሳቀስ ህዝቡ እንዳይከሰት ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ
ያስከትል የነበረው ጉዳት ግን እጅግ የምግብ እህሉ በጊዜ ላይ ነው፡፡ የሀገራችን የመጀመሪያው
ከፍተኛ ነበር፡፡ በዚህ ድርቅ ምክንያት እንዲደርሰው በሌላ እርምጃም በአንድ በኩል በሀገሪቱ
7 ነጥብ 8 ሚልዮን ዜጎች ለአስቸኳይ በኩል ደግሞ ድርቁን የክምችት ማዕከላት ያለው የምግብ
የዕለት ደራሽ እርዳታ ተጋለጡ ሲሆን ለመከላከል የሚያስችሉ እህል ድርቁ ወደተከሰተባቸው አካባቢ
በእንስሳት ላይም ቀላል የማይባል ዎች በማንቀሳቀስ ህዝቡ የምግብ
የምግብና መሰል
ጉዳት አስከትሏል፡፡ እህሉ በጊዜ እንዲደርሰው በሌላ በኩል
ምርቶች ለመሸመት ደግሞ ድርቁን ለመከላከል የሚያስችሉ
ኢህአዴግ እና በኢህአዴግ የሚመራው ዓለም አቀፍ ጨረታ የምግብና መሰል ምርቶች ለመሸመት
የኢፌዴሪ መንግስት ለጉዳዩ በሰጡት በማውጣት ዜጎቿን ዓለም አቀፍ ጨረታ በማውጣት
ከፍተኛ ትኩረትም አንድም ሰው በድርቁ ለመታደግ የምትረባረብ ዜጎቿን ለመታደግ የምትረባረብ
ምክንያት አልሞተም፤ በእንስሳት ላይ በፈጣን ዕድገት ላይ በፈጣን ዕድገት ላይ የምትገኝ ሀገር
ይደርስ የነበረው ከፍተኛ ኪሳራም የምትገኝ ሀገር መሆኗን መሆኗን በተግባር አስመስክራለች፡፡
ትርጉም ባለው መልኩ መከላከል በተግባር አስመስክራለች፡፡ ድርቅ በተከሰተ ቁጥር እጆቿን ለልመናና
ተችሏል፡፡ እዚህ ላይ ሊሰመርበት የሚ ለምፅዋት ስትዘረጋ የነበረችና በዚህም
ገባ ዓብይ ቁምነገር በሰው ህይወት ላይ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የሀገራችን
ምንም ሞት አልተከሰተም ወይም በ የርሃብና ቸነፈር ተመስሌት አድርጎ
እንስሳት ላይ ይድርስ የነበረው ከፍ ይመለከታት የነበረች ሀገር አሁን
ተኛ ጉዳት ትርጉም ባለው ሁኔታ ደግሞ በራሷ ዓቅም የዜጎቿን ህይወት
መከላከል መቻላችን ብቻ ሳይሆን ይህ ብቻ ሳይሆን የእንስሶቿን ህይወት
በራሱ በስኬት የሚገለፅና መገለፅም ለማትረፍና ጤንነታቸውን ለመጠበቅ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 12
በከፍተኛ ኃላፊት የምንትንቀሳቀስ ሀገር የሚደረግ አቅጣጫ ለማስቀመጥና
ወደ መሆን ተሸጋግራለች፡፡ በቅርቡ ውሳኔዎችንም ለማሳለፍ ብሎም
በየመን፣ በሶማሊያ፣ በኢትዮጵያና ተፈፃ ሚነታቸውን ለመገምገም
በደቡብ ሱዳን በተከሰተው ድርቅ ላይ የተቋ ቋሙት የብሔራዊና የክልል
የመከረው የተባበሩት መንግስታት የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት
ድርጅትም “እኛ የሚያሳስበን የኢት
የድርቅ ጉዳት ኮሚቴዎች ከወትሮው በተለየ ሁኔታ
ዮጵያ ድርቅ አይደለም፤ ምክ ንያቱም በዘላቂነት መከላከል እንዲጠናከሩና ልዩ ትኩረት በመስጠት
ኢትዮጵያ ያጋጠማት ድርቅ ከፍተኛ ከፊታችን የተደቀነውን የድርቅ አደጋ
ቢሆንም በራሷ ዓቅም ድርቁን መቋቋም
የምንችለው ፈጣኑን በብቃት መመከት እንዲቻል ተናበው፣
ትችላለች” በማለት ትኩረቱ ወደተቀሩ ልማታችን በነበረው ተሳስረውና ተቀናጅተው እንዲሰሩ
ሀገራት እንደሆነ አቋሙን በይፋ የተቀመጠው አቅጣጫ በፍፁም
ገልጿል፡፡ ይህ ባለፉት 15 ዓመታት
ፍጥነትና አቅጣጫ ማ ዲሲፕልንና ቁርጠኝነት ተግባራዊ
በተሰራው ልማት የተገኘ ድል እንደሆነ ስቀጠል እስከቻልን በማድረግ የድርቁ ተፅእኖ አስተማማኝ
ለሁሉም ግልፅ ነው፡፡ በሆነ አኳኋን መመከት ይኖርብናል፡፡
ድረስ ብቻ በመሆኑ
5. የቀሪ ጊዜ ስራዎቻችንን ለማሳካት ሀገራዊ ልማታችን በዚህ መሠረት በየሴክተሩ ድርቁን
እንረባረብ ትርጉም ባለው አግባብ በመቋቋም
በተ ያዘለት ምጣኔ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት
የድርቁን አደጋ በቀጣይነት ከመቋቋም እንዲያድግ ለ ማድረግ እንዳይደርስና የኢኮኖሚ ዕድገ
አንፃር ተጨማሪ በጀት መመደብ ታችንም እንዳይደናቀፍ ጊዜያዊና
በማስፈለጉ ለምግብ አቅርቦት፣ ለዘር
በከፍተኛ ዲሲፕልንና ዘላቂ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን
አቅርቦትና ለኩሬ ቁፋሮ፣ ለእንስሳት ቁ ርጠኝነት መረባረብ በማስቀመጥ ለተግባራዊነታቸውም
መኖና መድኃኒት፣ ለጤናና ሥነ- በየደረጃው ርብርብ የማድረግ ሥራው
ምግብ፣ ለውሃና ለትምህርት ቤት ምገባ
ይኖርብናል፡፡ በ2008 ለሴኮንድ እንኳን ሳንዘናጋ በከፍተኛ
አስተማማኝ ፋይናንስ ተመደቦ ርብርቡ ባጋጠመን ድርቅ ጥንቃቄ የምንፈፅመው ተግባር
ተጠናክሮ እየቀጠለ ይገኛል፡፡ ከዚህ ይሆናል፡፡ የድርቅ ጉዳት ለመከላከል
አኳያ ድርቁ ያስከተለውን አገራዊ ጫና
ምክንያት የመኸር ከሚከናወኑ መሰረታዊ ተግባራት
በመቋቋም ረገድ መንግስት የመሪነት ምርት ቅናሽ በማሳየቱ አንዱ ግብርናችንን ከዝናብ ጥገኝነት
ሚናውን በመውሰድና በቂ ልባል የማላቀቅ ጉዳይን መሆኑ ግልፅ ነው፡
የሚችል ምላሽ እየሰጠ መጥቷል፡፡
እንደርስበታለን ፡ ይህ ደግሞ የገፀ ምድር እና የከርሰ
የክልል መንግስታትና በየደረጃው የ ካልነው የ11 በመቶ ምድር ውሃ ከማጎልበትና ከማጠናከር
ሚገኘው የህብረተሰብ ክፍልና የግል ውጭ የሚታሰብ አይሆ ንም፡፡ ስለሆነም
ባለሀብቱም እንዲሁ የበኩላቸውን ሚና
እድገት ምጣኔ ከ3-4 ግብርናችን ከዝናብ ጥገኝነት በማላቀቅ
መጫወት የሚያስችላቸው አሰራር ተዘ በመቶ ቅናሽ ሊያሳይ ሀገራዊ ምርትና ምርታማነታችን
ርግቶ ተግባራዊ በመደረጉ የማይናቅ በቀጣይነት ለማሳደግ መንግስታችን
አስተዋፅኦ ማበርከት ችለዋል፡፡
እንደሚችል ተገምቷል፡፡ የቀየሰው የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ
በመሆኑም በ2009 በመተግበር አርሶ አደራችን አማራጭ
ይህም ድርቅንና መሰል ቀውሶችን የውሃ ምንጮችን ተጠቅሞ ምርቱን
በራሳችን የውስጥ ዓቅም መቋቋም
የበጀት ዓመት ይህን እንዲያሳድግ የተመቻቸ ሁኔታ
የሚያስችል ትከሻ እየገነባን የሚያካክስ ስራ የመፍጠሩ ጉዳይ በቀጠሮ የሚታለፍ
መምጣታችን የሚያሳይ ስኬት ተደርጎ ስራ አይሆንም ማለት ነው፡፡
የሚወሰድ ነው፡፡ ወደ ፊትም በራስ
ለማከናወን ጥርሳችንን
አቅም ማንኛውንም የአደጋ ተፅዕኖ ነክሰን መረባረብ ስለሆነም የተፋሰስ ልማት፣ የችግኝ
መቋቋም እንደሚቻል አስተምሮን ተከላ እንዲሁም የውሃ ማቆር
አልፏል፡፡
ይጠይቀናል፡፡ ስራዎቻችን ከመቼውም ጊዜ በላይ
በሌላ በኩልም የድርቁን የአዝማሚያ አጠናክረን ለመቀጠል ያለሰለሰ ጥረት
ሁኔታ ተጨባጭ በሆኑ መረጃዎች ማድረግ ይኖርብናል፡፡ እናም በቀሪ ጊዜ
ላይ በመመሥረት በየደረጃው ተፈጻሚ በአንድ በኩል በሁሉም ተፋሰሶቻችን
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 13
ቀጣይነት ያለው የችግኝ ተከላ የዘገዩ እና ወደ ማምረት ያልተሸጋገሩ
በማካሄድ በሌላ በኩል ደግሞ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በአጭር
የተተከሉ ችግኞች በመንከባከብ ጊዜ ወደ ማምረት ደረጃ ማሸጋገር
እንዲፀድቁ ለማድረግ ትኩረት እና ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚችሉ
ሰጥተን መስራት ይጠበቅብናል፡፡ ታላላቅ ኩባንያዎችን በተመረጡ
ተፋሰሶቻችን በአግባቡ ማልማት የኢንዱስትሪ ፓርኮች በማሰባሰብ
ማለት አዛው ሳለ የአርሶ አደሩ በውጭ ንግድ የታየውን አፈፃፀም
ማሳ የተሻለ እርጥበት እንዲያገኝ ማካካስ ይጠይቀናል፡፡
ማድረግ ስለሆነ የግብርና ምርትና
ምርታነት የማሳደጉ ግባችን የመዋቅራዊ ለውጥ አቅጣጫ
በተሻለ ሁኔታ እናሳካለን፡፡ ግብ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴው ወደ
አምራች ኢንዱስትሪው የሚያደላ
የተፋሰስ ልማት ስራው እንዲሆን የ2009 በጀት ዓመት
እንደተጠበቀ ሆኖ በማንኛውም የስራ ፈጠራ እንቅስቃሴ ይህንኑ
አጋጣሚ የተገኘችን ጠብታ ውሃ ግብ መሠረት ያደረገ ይሆናል፡፡
ጥቅም ላይ ማዋልም በከፍ ተኛ የኢንዱስትሪ ፓርኮችና የአነስተኛና
ጥንቃቄ መስራት ይኖርብናል፡ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በርካታ
፡ በመሆኑም አርሶ አደራችን ዜጐች እንዲቀጠሩ የሚያስችል
በተቀመጠ ለት አቅጣጫ በመሆኑ የስራ እድል ፈጠራ ግቡ
መሰረት ቢያንስ አንድ የውሃ ከመዋቅራዊ ለውጥ ግብ ጋር
አማራጭ እንዲኖረው እና ይህም እንዲጣጣም በቀጣይነት መስራት
በአባሎቻችን ግንባር ቀደምትነት ይጠይቃል፡፡
እንዲፈፀም የሚደረገው ርብርብ
ከፍተ ኛ ትኩረት የሚሰጠው በመሆኑም ህዝባችን ከድርቅ ወለድ
ይሆናል፡፡ በ የደረጃው የሚገኝ ርሃብና ሌሎች መሰል ኢኮኖሚዊና
አመራራችንም ይህ ንን ስራ ማሕበራዊ ቀውሶችን ለመታደግ
ለመፈፀም የሚያስችለው የተሻለ በሙሉ ልብ መረባረብ ይኖርብናል፡
ግንዛቤና ዓቅም እንዲያገኝ በቂ ፡ ይህንን ግብ በአግብቡ ማሳካት
ኦሬንቴሽን እንዲያገኝ ይደረጋል የምንችለው ልማታችንን ይበልጥ
ማለት ነው፡፡ በማፋጠን ለአደጋ ተጋላጭነታችንን
ትርጉም ባለው መልኩ በመቀነስ
የድርቅ ጉዳት በዘላቂነት መከላከል በመሆኑ የጀመርነው የህዳሴ
የምንችለው ፈጣኑን ልማታችን ጉዞ እውን ለማድረግ የተያዙ
በነበረው ፍጥነትና አቅጣጫ ማ ዕቅዶችና አቅጣጫዎችን ሳንሸራርፍ
ስቀጠል እስከቻልን ድረስ ብቻ ለመተግበር ከመቼውም ጊዜ የተሻለ
በመሆኑ ሀገራዊ ልማታችን በተ ፖለቲካዊ ቁመና እንዲኖረን ቀጣይ
ያዘለት ምጣኔ እንዲያድግ ለ ስራ የሚጠይቅ መሆኑ ግልፅ
ማድረግ በከፍተኛ ዲሲፕልንና ቁ መሆን አለበት፡፡ ይህም ካለ አባላችን
ርጠኝነት መረባረብ ይኖርብናል፡ ግንባር ቀደም ተሳትፎ የማይታሰብ
፡ በ2008 ባጋጠመን ድርቅ ከባድ ስራ በመሆኑ በየደረጃው
ምክንያት የመኸር ምርት ቅናሽ ያለ አመራራችንና አባላችን በቀሪ
በማሳየቱ እንደርስበታለን ካልነው ጊዜያቶች የሚኖሩና ፈታኝ ስራዎች
የ11 በመቶ እድገት ምጣኔ ከ3-4 በአግባቡ ተገንዝቦ ራሱ ለከፍተኛ
በመቶ ቅናሽ ሊያሳይ እንደሚችል ተልዕኮ ዝግጁ ማድረግ ይኖርበታል፡
ተገምቷል፡፡ በመሆኑም በ2009 ፡
የበጀት ዓመት ይህን የሚያካክስ
ስራ ለማከናወን ጥርሳችንን ነክሰን
መረባረብ ይጠይቀናል፡፡ እናም
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 14
ወቅታዊ

ድርድርና ክርክር- የቆየ


ኢህአዴጋዊ ባህል
ኢህአዴግ ጨቋኝ ስርዓቶች የህዝቦችን ያነገበው ኢህአዴግም የኢትዮጵያ ይደራደራል፡፡ ኢህአዴግ እንደ
ሁለንተናዊ መብቶች ነጥቀው ኃሳቦች ህዝቦችን ከጎኑ በማሳለፍ መራራ ግንባርም ሆነ አባል ድርጅቶቹ የትጥቅ
በይፋ እንዳይንሸራሸሩ ሁለንተናዊ አፈና ትግልና ከባድ የህይወት መስዋዕትንት ትግል በሚያካሂዱበት ወቅት እንኳን
በሚደረግበት አስከፊ ዘመን የተፈጠረ በመክፈል በህዝቦች ጫንቃ ላይ እንደ ጦርነት የመጨረሻ አማራጭ መሆኑን
ህዝባዊ ድርጅት ነው፡፡ ከ1983 ዓም መዥገር ተጣብቆ የቆየውን ስርዓት በመገንዘብ እጅቸውን ለድርድር
በፊት የነበሩ የንጉሳዊና የአምባገነናዊ ላይመለስ ግብዓተ መሬቱን በመፈፀም የመዘርጋት ልምድ ነበራቸው፡፡
ስርዓቶች ውስጥ የዴሞክራሲና የመ ትግሉን በድል ሊያጠናቅቅ ችሏል፡፡
ድብለ ፓርቲ ስርዓት የሚታሰብ ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንዱ
አልነበርም፡፡ የህዝቦችን የለውጥ ተስፋ ኢህአዴግ የመጨረሻ አማራጭ የሆነው ህወሓት የካቲት 11 ቀን 1967
የጠለፈው የደርግ ስርዓት ሁሉንም የሆነውን የትጥቅ ትግል ቢመርጥም ዓም በደደቢት በርሃ የትጥቅ ትግል
መብቶች በአደባባይ የሚያፍን ነበር፡፡ ትግል ከጀመረባት ቀን ጀምሮ ከጀመረበት ማግስት ጀምሮ በወቅቱ
እናም አምባገነኑ ስርዓት ሰላማዊ የፖ ለውይይትና ድርድር በሩን ክፍት ከነበሩ ሌሎች የፖለቲካ ኃይሎች
ለቲካ በሮችን ዝግ በማድረጉ ኢህአዴግ የማድረግ ልምድ አለው፡፡ ለህዝቦች ጋር በርካታ ውይይቶችና ድርድ
ስርዓቱን ከኢትዮጵያ ህዝቦች ትከሻ ሰብአዊ መብቶች መከበር፣ ለሰላም፣ ሮችን ለማካሄድ እጁን ዘርግቷል፡፡
ለማስወገድ የመጨረሻ ስልቱን የትጥቅ ልማትና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እስከ 1969 ዓም ከኢህአፓ ጋር ያ
ትግል አደረገ፡፡ በጭቆና ምክንያት ግንባታ እስከጠቀመ ድረስ ግማሽ ካሄዳቸው ተከታታይ ውይይቶች በአ
የተወለደውና ትክክለኛ ህዝባዊ ዓላማ መንገድ ሄዶም ቢሆን ይወያይል፤ ብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ህወሓት
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 15
ከኢህአፓ ጋር ተቀናጅቶ ጸረ ድርግ አልነበረም በርካታ ውይይቶችና ድር
ትግልን ለማፋፋም ፍላጎት የነበረው ድሮች ከታካሄዱ በኋላ ነው፡፡
ቢሆንም ይህ በኢህአፓ በኩል ብዙም
ተቀባይትን ባያገኝም በህወሓት ዘንድ በተመሳሳይ መልኩ ኦህዴድም በርካታ
ልዩነቶችን ለማጥበብ በነበረው ከፍተኛ ውይይቶችና ክርክሮች ከተካሄደ
ፍላጎት በርካታ የውይይት መድረኮች በኋላ ለምስረታ የበቃ ድርጅት ነው፡፡
በመፍጠር ተወይይተዋል፡፡ በተለይም የድርጅቱ መስራች ታጋዮች ለስምንት
የብሄርና የመድብ ትግል በሚሉ ወራት ያህል ጥልቀት ያለው እንዲ
አጀንዳዎች ላይም በርካታ ክርክሮችን ሁም ዴሞክራሲያዊ ውይይትና ክርክር
አካሂደዋል፡፡ ባያደርጉ ኖሮ የኦህዴድን መመሰረት
አጠራጣሪ ይሆን ነበር፡፡ በውስጡ
ኢህአፓ ለመደብ ትግል ቅድሚያ በርካታ ፓርቲዎች አቅፎ የደቡብ
ሰጥቶ ለመታገል አቋም ሲይዝ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ
ህወሓት ‹‹እውነተኛ ብሄራዊ ትግል ግንባር (ደኢህዴግ) በሚል ይንቀሳቀስ
የመደብ ትግል ይዘት አለው›› የሚል የነበረውን ድርጅት የደቡብ ኢትዮጵያ
አቋም ይዞ ተከራከረ፡፡ ኢህአፓ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
በበኩሉ ‹‹የመደብ ትግል ሲፈታ (ደኢህዴን) ተብሎ ከግንባርነት ወደ
የብሄር ጥያቄም ይፈታል የሚል አንድ ፓርቲ ለመቀየርም በተ መሳሳይ
አቋም በመያዙ›› ሁለቱም ድርጅቶች መልኩ በርካታ ውይይቶችና ክርክሮች
ተቀራርበው ለመስራት የሚያስችል ተደርጓል፡፡
ሁኔታን መፍጠር አልቻሉም፡፡
ይሁንና ህወሓት የኢህአፓን አቋም እንደሚታወቀው ህወሓትና ኢህዴን
ከአሁን አሁን እየተሻሻለ ይሄዳል (ብአዴን)ም ኢህአዴግን ለመመስረት
በሚል ተቀራርቦ ለመስራት በርካታ ለበርካታ ወራት የዘለቀ ብዙ ክርክሮችና
ጥረቶች ማድረጉን የቀጠለ ቢሆንም ትንኮሳ ሲያደርግ ቆይቶ በተደረገው ድርድሮች አድርገዋል፡፡ በአጠቃላይ
ኢህአፓ ከህወሓት ቀደም ብሎ ትግል በመጨረሻ በህወሓት ሊደመሰስ ኢህአዴግ እንደ ግንባር ሊቆም የቻለው
የተመሰረተ በመሆኑ ህወሓትን አሳንሶ ችሏል፡፡ አባል ድርጅቶቹ በነበራቸው ጠንካራ
የማየት ሁኔታ እንዲሁም ሁሉም ህዝባዊና ዴሞክራሲያዊ ባህል ነው፡፡
የፖለቲካ ፓርቲዎች በኢህአፓ ስር ህወሓት በትግራይ ይንቀሳቀስ ከነበረው ኢህአዴግ በሃሳብ ትግል የተፈጠረ፣
ሆነው እንዲታገሉ ከመፈለግ አኳያ ማሕበር ገድሊ ትግራይ(ማገት) የተባለ የትግል አቅጣጫዎቹን ፍጹም
ውይይቶቹ ሊደናቀፉ ችለዋል፡፡ ድርጅት ጋርም በርካታ ውይይቶችንና ዴሞክራሲያዊ በሆኑ ክርክሮችና
ድርድሮችን ማካሄዱን ታሪክ ያወሳል፡፡ ውይይቶች እያጠራ ያደገ ድርጅት
ኢህአፓ ከህወሓት ጋር ተቀራርቦ በ ተመሳሳይ መልኩ አሁን ከሻዕብያና ነው፡፡
መስራት አለመፈለግ ብቻም ሳይሆን በወቅቱ በኤርትራ ከሚንቀሳቀሱ በር
በአካባቢው ህወሓትን ከህዝብ ለመ ካታ ድርጅቶች መሰል ውይይቶችና ኢህአዴግ ከተመሰረተ በኋላም ቢሆን
ነጠል በርካታ ስራዎችና ትን ኮሳዎች ድርድሮችን አድርጓል፡፡ የድርድርና የውይይት ጥሪዎችን
በማድረጉ ሁለቱም ድር ጅቶች ማድረጉን አላቆመም፡፡ የትጥቅ ትግል
ባደረጓቸው ውጊያዎች ኢህአፓ ሽንፈ ኢህአዴግ እንደ ግንባር መቆም ይደረገ በነበረበት ወቅት ከደርግ ጋር
ትን ሊከናነብ ችሏል፡፡ በተመሳሳይ የቻለውም ከፍተኛ ጥረቶችና ውይይቶች ለመደራደርና ለመከራከር በርካታ
መልኩ ህወሓት ከኢድዩ ጋርም ከተካሄዱ በኋላ ነው፡፡ ከኢህአፓ ጥረቶችን ማድረጉም ኢህአዴግ
ተመሳሳይ ውይይቶችን ለማካሄድ ተነጥሎ የወጣውን ኢህዴን(ብአዴን) ለውይይትና ድርድር ያለውን ቁር
የነበረው ፍላጎት ተጠቃሽ ነው፡፡ ኢድዩ እንደ ድርጅት ሊመሰረት የቻለው ጠኝነት የሚያረጋግጥ አብይ ማሳያ
በአጼ ኃይለስላሴና ሌሎች መሳፍንቶች በውስጡ በርካታ ውይይቶችና ክር ነው፡፡
የተመሰረተ በመሆኑ እንደ ህወሓት ክሮችን አካሂዶ ነው፡፡ ኢህአፓን ጥለው
ካሉ ተራማጅና ህዝባዊ ፓርቲዎች ጋር ከወጡ ከመቶ በላይ ሰዎች ውስጥ እንደሚታወቀው በ1980ዎቹ መጀ
ተቀራርቦ ሊሰራ አልቻለም፡፡ በዚህም 37 ታጋዮች ተነጥለው ትግሉን እንደ መሪያ ኢህአዴግ በርካታ አካባቢዎችን
የኢህአፓ ዕጣ ሊደርሰው ችሏል፡ አዲስ ለመጀመር የቆረጡትና ብአዴን ነጻ እያወጣ የነበረበት ወቅት ነው፡፡
፡ ህወሓትን ለማጥፋት ተደጋጋሚ እውን መሆን የቻለው እንዲሁ በቀላሉ ይሁንና ኢህአዴግ ካለው ጥልቅ ህዝ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 16
ባዊነት የመጨረሻ አማራጭ የሆነውን
ጦርነት ሊያስቀር የሚችል ማንኛውንም
ድርድር ለማድረግና ጦርነቱ የሚያስከ
ትለውን ውድመት ለማስቀረት በርካታ
ጥረቶችን አድርጓል፡፡ በዓለም ታሪክ
የትጥቅ ትግል የሚያካሂዱ ድርጅቶች
ድል እያስመዘገቡ ባሉበት ወቅት ለድ
ርድርና ክርክር እጃቸውን ሲዘረጉ
ማየት ያልተለመደ ቢሆንም ኢህአዴግ
ግን ከህዝባዊ ባህርይው በመነሳት በተ
ጨባጭ አድርጎታል፡፡

የኢህአዴግ ሰራዊት ወደ ፊት እየገሰገሰ


የደርግ ሰራዊት እየተበታተነ በነበረበት
ወቅት እንኳን ኢህአዴግ የመደራደር
ሃሳቡን አልተውም፡፡ የህዝብ ችግር በትጥቅ ትግል ወቅት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ የሰላ ክርክር ይካሄድ ነበር
በሰላም እንዲፈታ ጥረት ማድረጉን
ቀጥሏል፡፡ ሁሉንም ነገር በጠመንጃ
የመፍታት አባዜ የተጠናወተው
ቀርቷል፡፡ የኢህአዴግ ሰራዊትም
የደርግ ስርዓት ስሪቱ ድርድሮችንና
የማጥቃት ዘመቻውን አጠናክሮ
ውይይቶችን የሚያስተናግድ አልነበ
በመቀጠል አዲስ አበባን ከደርግ
ረምና እስከ 1981 ዓም በኢህአዴግ
ቁጥጥር ነጻ አደረጋት፡፡ አዲስ የሰላም
ይቀርብ የነበረውን የእንደራደር
ንፋስ መንፈስ ጀመረ!
ጥያቄ ውድቅ ሲያደርገው ቆይቷል፡፡
ይሁንና በሁሉም የጦርነት ግንባሮች
የደርግ ስርዓትን መገርሰስ አንደኛው
የህዝብ ብሶት በወለደው የኢህአዴግ
የትግል ምዕራፍ መጠናቀቁን የሚያ
ሰራዊት ሽንፈትን እየተከናነበ የመ
በስር ነበር፡፡ በጦርነት የተንኮታኮተውን
ጣው የመንግስቱ ኃይለማርያም
ኢኮኖሚ መልሶ መገንባት፣ ደርግ
ስርዓት ከ1981 ዓም መጨረሻ ጀምሮ
በዴሞክራሲ እጦት ምስቅልቅል ያደረ
ከኢህአዴግ ጋር ለመደራደር ፈቃ
ጋትን ሀገር ወደ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት
ደኝነቱን ማሳየት ጀምሮ ነበር፡፡
ማሸጋገር፤ ከሁሉም በላይ ደግሞ
አስተማማኝ ሰላም ማስፈን የኢህአዴግ
በደርግ ውድቀት ዋዜማ ላይ ኢህአዴግ
ቀጣይ የቤት ስራዎች ነበሩ፡፡ በእርግጥ
ከሁሉም ኃይሎች የተውጣጣ የሽግግር
ኢህአዴግ የትጥቅ ትግል እንዲካሄድ
መንግስት እንዲቋቋም የሚጠይቅ
ምክንያት የሆኑት የልማት፣ የሰላ
የሰላም ሃሳብ አቀረበ፡፡ ይሁን እንጂ
ምና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ
የሰላም ድርድሩ በደርግ በኩል
አጀንዳዎች በመሆናቸው እንዚህን
ተቀባይነት በማጣቱ አልተሳካም፡፡
መሰረታዊ ጉዳዮች ለደቂቃም ሳይዘነጋ
ኢህአዴግ ሳይሰላች በሩን ለሰላም ክፍ
ሁለንተናዊ ለውጥ ለማምጣት መረባ
ት እንዳደረገ ነው፡፡ ሰራዊቱ አዲስ
ረብ ጀመረ፡፡ ኢህአዴግ በአንዳንድ
አበባን በቅርብ ርቀት እየተመለከተ
ሀገሮች እንደሚታየው አምባገነኑን
እንኳን የውይይትና ክርክር አጀንዳ
ስርዓት ያስወገድኩት “እኔ ስለሆንኩ”
አልተዘጋም፡፡ እስከመጨረሻዋ ሰዓት
ስልጣን በብቸኝነትና በማን አለብኝነት
ድረስ ከደርግ ጋር በለንደን ድርድሮች
እይዛለሁ” አላለም፡፡ አንዳንድ የፖለ
ተጠናክረው ቀጥለው የነበሩ ቢሆንም
ቲካ ድርጅቶች የትጥቅ ትግል በድል
ቀድሞውንም ነገሮችን በሰላምና በውይ
ካጠናቀቁ በኋላ በትጥቅ ትግል
ይት የመፍታት ባህል በሌለው የደርግ
የገቡትን ዓላማ በመዘንጋት ራሳቸው
ስርዓት እምቢተኝነት ምክንያት ሳይሳካ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 17
አድራጊ ፈጣሪ ለመሆንና በትግሉ
ሂደት ያልተሳተፉ ኃይሎችን ያገለለ ለዘመናት ተነፍገው የነበሩ መብቶች
መንግስት የማዋቀር ሂደት ሲከተሉ በህገ መንግስቱ ዋስትና አገኙ፡፡
ይታይል፡፡ መደራጀት፣ ኃሳብን በነጻት የመግለጽና
ሌሎች መብቶች ህገ መንግስታዊ
ትግል መጨረሻ እንደሌለውና ዋስትና ተሰጣቸው፡፡ የመድብለ
የሰማዕታት አደራም ከዳር ደረሰ ፓርቲ ስርዓትም በይፋ ታወጀ፡፡
የሚባለው የሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ በዚህም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች
ስርዓት ግንባታን ከዳር ማድረስ ሲቻል ተደራጅተው መንቀሳቀስ ጀመሩ፡፡
መሆኑን የተገነዘበው ኢህአዴግ በር ካታ የግል ነጻ ፕሬሶችም እንደ
በሀገራችን ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አሽን ፈሉ፡፡ በ1987 እና 1992 ዓም
የፖለቲካ ምህዳሩን ለውይይትና በተካሄዱ ሀገር አቀፍ ምርጫዎች
ድርድር ክፍት በማድረግ በአገራችን በፓርቲዎች መካከል በርካታ ክርክሮችና
አዲስና የሰለጠነ፤ ለዴሞክራሲ ለዘመናት ተነፍገው ውይይቶች ተደርገዋል፡፡ በዚህም ከሽግ
ስርዓት ግንባታም መሰረት የሚሆን ግር መንግስት ጀምሮ የኢህአዴግ
እርምጃ ወሰደ፡፡ ‹‹ሁሉም ኃሳቦች የነበሩ መብቶች ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በህዝቡ
ለህዝብ ይቅረቡ፤ ህዝብ የሚመቸውን በህገ መንግስቱ ዘንድ ተቀባይነት እያገኙ ኢህአዴግም
ይመርጣል›› የሚለው ከትጥቅ ትግል በተደረጉ ምርጫዎች አሸናፊ እየሆነ
ጀምሮ ያደበረውን ልምድ በማስቀጠል ዋስትና አገኙ፡፡ መጣ፡፡
ሁሉም የፖለቲካ ኃይሎች በሀገሪቱ መደራጀት፣ ኃሳብን
የፖለቲካ ሂደት ንቁ ተሳትፎ እን የመድብለ ፓርቲ ስርዓቱ ከጊዜ ወደ
ዲያደርጉ አደረገ፡፡ ለመገንጠል በነጻት የመግለጽና ጊዜ እየተጠናከረ መጥቶ ሶስተኛው
አኮብኩበው የነበሩ ከ17 በላይ የታጠቁ ሌሎች መብቶች ህገ ሀገር አቀፍ ምርጫ ላይ ደረሰ፡፡ በዚህም
ኃይሎችን ጨምሮ በትጥቅ ትግል ቀደም ሲል እንደተካሄዱ ሁለት ሀገር
የተሳተፉም ይሁን ያልተሳተፉ ሃይሎች መንግስታዊ ዋስትና አቀፍ ምርጫዎች የዴሞክራሲ ስርዓቱ
በሀገሪቱ የፖለቲካና የዴሞክራሲያዊ ተሰጣቸው፡፡ የመድብለ ይበልጥ እንዲጠናከር የሚያስችሉ
ስርዓት ግንባታ ሂደት ንቁ ተሳትፎ ስራዎች ተከናወኑ፡፡ በቅድመ ም
እንዲያደርጉ ሁኔታዎችን አመቻቸ፡፡ ፓርቲ ስርዓትም በይፋ ርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡ የ
በዚህም በሀገሪቱ የሚገኙ ኃይሎች ታወጀ፡፡ በዚህም ሚፈልገውን እንዲመርጥ በርካታ
የተሳተፉበት የሽግግር መንግስት ክርክሮችና ውይይቶችን አቅርበዋል፡፡
ተመሰረተ፡፡ እነዚህ ኃይሎች በተለያዩ በርካታ የፖለቲካ ሁሉም ፓርቲዎች ያለ ምንም ገደብ
መንግስታዊ የስልጣን እርከኖች በኃላ ፓርቲዎች ተደራጅተው ስልጣን ቢይዙ ስራ ላይ የሚያውሏቸው
ፊነትም ጭምር ተቀመጡ፡፡ ሁሉም ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በነጻነት
ኃይሎች የተሳተፉበት የሽግግር መ መንቀሳቀስ ጀመሩ፡፡ አቀረቡ፡፡ በቀጥታ የቴሌቪዥንና የሬ
ንግስት የምርጫና የህገ መንግስት ድዮ ስርጭቶች ውይይቶችና ክርክሮች
የማጸደቅ ስራዎች በስኬት ለማከናወን ተካሄዱ፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ግን
ትልቅ ሚናን ተጫውተዋል፡፡ በተቃራኒው ህገ መንግስቱን ቀደው
ለመጣልና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን
ከሶስት ዓመታት የሽግግር መንግስት ለማፍረስ ብሎም ስልጣንን በአቋራጭ
ቆይታ በኋላ ፓርቲዎችና ህዝቡ ሰፊ ለመያዝ ስልት ነድፈው መንቀሳቀስ
ውይይትና ክርክር ያደረጉበት የብሄሮች ጀመሩ፡፡
ብሄረሰቦችና ህዝቦች የቃል ኪዳን
ሰነድ የሆነው ህገ መንግስት ሊጸድቅ ኢህአዴግና መንግስት ከመላው
ችሏል፡፡ በአጠቃላይ በድህረ 1983 ህዝቡ ጋር በመሆን ባደረጉት ርብርብ
ዓም ህዝቡና የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫው ነጻ፣ ሰላማዊና ፍትሃዊ ሆኖ
ውይይት፤ ክርክርና ድርድር በነጻነት ተጠናቀቀ፡፡ መራጩ ህዝቡም ዳኝነቱን
የሚካሄዱበት አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ሰጠ፡፡ ኢህአዴግ በአዲስ አበባ ከተማ
ተከፈተ፡፡ ሙሉ በሙሉ ሲሸነፍ በአጠቃላይ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 18
ውጤት ግን መንግስት ለመመስረት የሚያስችለውን ፓርቲዎች በምርጫ ስነ ምግባር ደንቡና በማስፈጸምያ
ድምጽ አገኘ፡፡ ይሁን እንጂ ገና ከመነሻው እኩይ ዓላማ ስልቱ ላይ ተወያይተው ማሻሻያ አድርገው መግባባት ላይ
ያነገበው የተቀዋሚ ቡድን በተለይም ቅንጅት ለአንድነትና መድረስ ችለዋል፡፡
ለዴሞክራሲ እና ህብረት የተባሉ ፓርቲዎች ‹‹ስልጣን በ2001 ዓም የተካሄደው የድርድርና ውይይት ሂደት ቀደም
ወይም ሞት›› ሲሉ ተሰሙ፡፡ በዚህም ድብቁ የጥፋት እንዳሉት ዓመታት ሁሉ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ህጋዊና
አጀንዳቸውን ተግባራዊ ወደ ማድረግ ተሸጋገሩ፡፡ ተቃዋሚ ህገ ወጥ መንገድ እያጣቀሱ መንቀሳቀስ የሚፈልጉ ኃይሎች
የፖለቲካ ፓርቲዎች አዲስ አበባን ሙሉ በሙሉ መኖራቸውን አሳይቶ አልፏል፡፡ አብዛኛዎቹ በአገሪቱ
አሸንፈው በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምር ውጤት ተሸንፈው የሚገኙ ፓርቲዎች ከጽንፍና ፍጥጫ ፖለቲካ ርቀው
እያለ የህዝብን ድምጽ አክብረው ፓርላማ እንደመግባት ለመወያየትና ለመደራደር ዝግጁነታቸውን ሲያረጋግጡ
ለብጥብጥ መስቀል አደባባይን መረጡ፡፡ ኢህአዴግ የተቀዋ የጥቂት ፓርቲዎች ስብስብ የሆነውን መድረክ ግን ‹‹ከእኔ
ሚዎቹን ድብቅ አጀንዳ እያወቀ በሆደ ሰፊነት መንቀሳቀስ በላይ ላሳር›› በሚል ስሌት የድርድር ሂደቱን ለማወክ
ነበር የመረጠው፡፡ ይሁንና ተቀዋሚዎቹ ለጥፋት በቂ ዝ እንቅስቃሴ አድርጓል፡፡ ከድርድርና ውይይት ይልቅ የቀለም
ግጅት አድርገው ስለነበር በምርጫው ማግስት በርካታ አብዮት አዝማሚያዎችን ሲያንጸባርቅም ተስተውሏል፡፡
ሁከቶችና ብጥብጦችን ለመፍጠር ቻሉ፡፡ በዚህም ምርጫ
97 የራሱን ጠባሳ ጥሎ አለፈ፡፡ ከ97 ምርጫ በኋላ በፓርላማ መተዳደርያ ደንብ፣ በምርጫ
ህግ፣ የምርጫ ቦርድ አባላት በመሰየም፣ በፓርቲዎች ህግና፣
በድህረ 97 ምርጫ የጽንፈኛ ሃይሉን ፖለቲካና ህጋዊና በፕሬስና የመረጃ ነጻነት ህግ ወዘተ….በርካታ ድርድሮችና
ህገ ወጥ መንገዶችን እያጣቀሱ በቀለም አብዮት ህገ ክርክሮች ተካሂደዋል፡፡ እናም በምርጫ ስነ ምግባር ኮዱ
መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማፍራስ ላይ የተደረገው ድርድር በፓርቲዎች መካከል እየተጠናከረ
የሚደረገውን ሴራ ለማክሸፍ የሚያስችሉ ስራዎችን የመጣውን የድርድር ሂደት የቀጠለ ነበር ማለት ይቻላል፡፡
መስራት እንደሚገባ ታመነበት፡፡ በዚህም በሀገ ሪቱ
ዴሞክራሲያዊ ስርዓትና መድብለ ፓርቲ ስር እንዳይሰድ ፓርቲዎች ድርድርና ውይይት አድርገውበት በህዝብ
የሚያደርገውን የጽንፍ ፖለቲካ አካሄድ ለማስቀረት ተወካዮች ምክር ቤት እንዲጸድቅ የተደረገው የፓለቲካ
የፓርቲዎች የስነ ምግባር ደንብ በፓር ቲዎች መካከል ፓርቲዎች የስነ ምግባር ደንብ የምርጫ ዴሞክራሲያዊነትን
ውይይትና ክርክር ተደርጎበት ለማጽደቅም ወደ ስራ ይበልጥ የሚያጠናክር፣ በህጋዊ መንገድ ለሚሳተፉ
ተገባ፡፡ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 8 መሰረት የህዝብ ፓርቲዎች ቦታ የሚሰጥና ቀደም ሲሉ የነበሩ የተሳሳቱ
የስልጣን ሉአላዊነት ሊከበር የሚችለው በጥብቅ ዲስፕሊን አካሄዶችን ለማረም የሚያሰችል ነው፡፡ ፓርቲዎችን ከህገ
የሚመሩ ስልጣን በምርጫና ምርጫ ብቻ መሆኑን ከልብ ወጥ አሰራሮች ለመካለከል የሚያስችልም ነው፡፡
አምነውም ለተግባራዊነቱ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ሲኖሩ
ብቻ ነው፡፡ ይህንን ታሳቢ በማድረግ የ2002ቱ አራተኛው በዚህ የስነ ምግባር ደንብ በመመስረት ደንቡን የፈረሙ
ሀገር አቀፍ ምርጫ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዊች የጋራ ምክር ቤት በማቋቋም
ኢህአዴግ መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ ሁሉንም ፓርቲዎች የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታውን ይበልጥ ለማጠናከር
ሊያስማማ የሚችል የስነ ምግባር ኮድ ለማዘጋጀትም ወደ የሚያስችሉ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ ምክር ቤቱ በድርድር
እንቅስቃሴ ተገባ፡፡ የምርጫ አፈጻጸም ድጋፍ ሰጭ ተቋም ሂደት ላይ የሚፈጸሙ ስህተቶች ፈጥነው እንዲታረሙና
(IDEA ወይም Institute for Democracy and Elector- ከመወነጃጀልና መራራቅ ይልቅ ተቀራርቦ ለመስራት
al assistance) በመባል የሚታወቀው የስነ ምግባር ኮድ የሚያስችል ትልቅ ሚናን ተጫውቷል፡፡ ይሁንና ጽንፈኛ
እንደመነሻ በመውሰድ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር ኃይሎችና ህጋዊና ህገ ወጥ ተግባራትን እየፈጸሙ
ጥሪ ቀረበላቸው፡፡ ስልጣንን በአቋራጭ ለመያዝ በሚያደርጉት ጥረት ገና
ከጅምሩ በድርድሩና በጋራ ምክር ቤቱ ላይ አሉባልታዎችን
በወቅቱ የኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት(መኢአድ)፣ በማሰራጨት አንዳንድ ፓርቲዎች ከምክር ቤቱ እንዲወጡ
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያውያን ፓርቲ(ኢዴፓ)፣ መድረክ አደረጉ፡፡ በዚህና በሌሎች በምክር ቤቱ የራሱ ውስንነቶች
ለፍትህና ለዴሞክራሲ(መድረክ)፣ ቅንጅት ለአንድነትና የሚጠበቅበትን ያህል ውጤታማ ባይሆንም እንኳ
ለዴሞክራሲ ፓርቲ(ቅንጅት) የድርድር ጥሪ ቀረበላቸው፡፡ ለኢትዮጵያ ሩቅ ሆኖ የቆየውን በፖለቲካ ኃይሎች መካከል
ነሓሴ 24 ቀን 2001 ዓም በተካሄደው የቅድመ ድርድር ተቀራርቦ የመስራት ባህል እንዲቀየር የጋራ ምክር ቤቱ
ስብሰባ መድረክ ብቻውን ከኢህአደግ ጋር መደራደር ትልቅ ሚና ተጫውቷል፡፡ የተለያየ አቋምና አመለካከት
እንደሚፈልግ በመግለጽ ለሌሎች ፓርቲዎችን እውቅና ያላቸው ኃይሎች በተለያዩ ጉዳዮች በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ
ነፈጋቸው፡፡ በዚህ አቋሙም ከድርድሩ አቋርጦ ወጣ፡፡ ብለው እንዲመክሩም ዕድል ሰጥቷል፡፡
በሀገሪቱ ተመዝግበው የሚንቀሳቀሱ 65 ተወዳደሪ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 19
ኢህአዴግ የሃሳብ ልዩነት ካላቸው የተለያዩ ሃይሎች ጋር የመወያየትና የመከራከር ጠንካራ ባህል አለው፡፡

አሁን ድርድርና ክርክር ለምን? የወጣቶችና ሴቶች ተሳትፎ የሚፈለገው ደረጃ ላይ ካለ


መድረሱ ጋር ተያይዞ ችግሮች ተስተውለዋል፡፡
ኢህአዴግ በቀረጻቸው ትክክለኛ ፖለሲዎች በሁሉም መስኮች
አስደናቂ ውጤቶችን ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ በሀገሪቱ የ15 ዓመታት የለውጥ ጉዞን የገመገመው ኢህአዴግ
በሰፈነው አስተማማኝ ሰላም ህዝብና መንግስት ፊታቸውን የህዝቡን ጥያቄዎች ለመመለስና የተጀመረውን የህዳሴ ጉዞ
ወደ ልማት በማዞር ባደረጉት ርብርብ ፈጣንና ተከታታይነት ከዳር ለማድረስ ወደ ጥልቅ ተሃድሶ ገብቷል፡፡ ኢህአዴግ
ያለው ልማት ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ የትምህርትና የጤና በ1993 ዓም ከተካሄደ ተሃድሶ በኋላ በነበሩት 15 ዓመታት
ተደራሽነት ሰፍቷል፡፡ ኢትዮጵያ በሌሎች ሀገሮች ዘንድ አመርቂ ውጤቶች የተመዘገቡ ያህል በርካታ ሊፈቱ
በፈጣን ልማቷ በምሳሌነት የምትጠቀስ ሀገር ለመሆን የሚገባቸው ችግሮች መኖራቸውን ገምግሟል፡፡ የችግሮቹ
በቅታለች፡፡ የዴሞክራሲ ሽታ ርቋት የቆየችው ሀገር አዲስ ምንጭ በርካታ ቢሆኑም በዋናነት ለስልጣን ያለው አተያይ
ፌዴራላዊ ዴሞክራሲዊ ስርዓት በመከተል መልካም የተዛባ መሆኑ በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ስልጣንን
ውጤቶችችን ማስመዝገብ ጀምራለች፡፡ መንግስታዊ ስልጣን እንደ የኑሮ መሰረት አድርጎ መመልከት ዋናው የችግሩ
የሚገኘው በምርጫ ብቻ እንዲሆን ተደርጓል፡፡ ምንጭ መሆኑን መግባ ባት ተደርሶበታል፡፡ ይህንን
ችግር የወለዳቸው አድርባይነት፣ መርህ አልባ ግንኙነትና
በኢህአዴግ የሚመራው ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መንግስት ሙስናም የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ በሚፈለገው ፍጥነትና
የህዝቦችን ጥያቄ በመመለስ ረገድ ረጅም ርቀት ቢጓዝም ግለት እንዳይሄድ አደርገውታል፡፡
የሚፈለገውን ያህል የህዝብ እርካታ ያልተፈጠረባቸው
መስኮች አሉ፡፡ በተለይም ከመልካም አስተዳደር፣ ከወጣቶች በተሃድሶ ንቅናቄ ትኩረት ከተሳጣቸው ጉዳዮች አንዱ
የስራ እድል ፈጠራ… ወዘተ ጋር ተያይዞ በህዝቡ ዘንድ የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ሂደት ማጠናከር የሚል
ቅሬታ የፈጠሩ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ከዴሞክራሲያዊ ስርዓት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ኢህአዴግ የዴሞ ክራሲ ስርዓት
ግንባታ ጋር ተያይዞም የዴሞክራሲ ተቋማት፣ የህዝብና ግንባታው ይበልጥ ማጥለቅና ማስፋት እንደሚገባ ውሳኔ
የምክር ቤት አደረጃጀቶችን ከማጠናከር እንዲሁም አሳልፎ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ገብቷል፡፡ በኢትዮጵያ
የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የህልውና ጉዳይ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 20
በመሆኑ ኢህአዴግ ከሁሉት አስርት ዓመታት በላይ ህዝባዊነትና የዴሞክራሲያዊነት ባህርይው በመነሳት
ርብርብ ሲያደርግበት ቆይቷል፡፡ ከሽግግር መንግስት ያቀረበው ጥሪ ነው፡፡ ከላይ በመግቢያው እንደተገለፀው
ጀምሮ ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ማበብ ትግ ል ኢህአዴግ በትጥቅ ትግሉን ከትጥቅ ትግሉ በኋላ
አድርጓል፡፡ በ1983 ዓም ሀገር ማስተዳደር እንደጀመረ ለድርድርና ለክርክር በሩ ክፍት እንደነበረ የመጣበት
ህገ መንግስቱ ሳይጸድቅ ነበር ሁሉም ሰብአዊና ታሪኩ ተጨባጭ ምስክር ነው፡፡
ዴሞክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ያደረገው፡፡ የ
ዴሞክራሲ ስርዓት ግን ባታ የኢ ትዮጵያን ዕጣ ፈንታ ዘንድሮም ኢህአዴግ ለፖለቲካ ፓርቲዎች ባቀረበው ጥሪ
የሚ ወስን በመሆኑም ሁሉም የቡድንና የግል መብቶች መሰረት በፓርቲዎች መካከል የሚካሄደው ውይይት፣
በህገ መንግስቱ ዘንድ ዋስትና እንዲያገኙ ታግሏል፡፡ ክርክርና ድርድር ለማድረግ ለማስፈጸም የሚያስችሉ
የፓርቲዎቹ የውይይት መድረኮች በመደረግ ላይ
የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች መብት ያለ ምንም ናቸው፡፡ እስከአሁን ድርድሩንና ክርክሩን ለማድረግ
ገድብ እንዲከበር፣ በመንግስት አሰራር ግልጽነትና የሚያስችሉ ውይይቶች እየተካሄዱ ሲሆን በዚህ
ተጠ ያቂነት እንዲሰፍን፣ የዴሞክራሲ ተቋማት ውይይት የጋራ ምክር ቤቱ አባል ያልሆኑ ፓርቲዎችን
እንዲጠናከሩ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ በዚህም ጨምሮ ሁሉም በህጋዊ መንገድ የሚንቀሰቀቀሱ
እስከአሁን አመ ርቂ ውጤቶች የተመዘገቡ ቢሆንም የፓለቲካ ፓርቲዎች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡
ወስንነቶችም ተስተውሏል፡፡ በ2001 ዓም የፓለቲካ ፓርቲዎች የስነ ምግባር ደንብ
ላይ በተካሄደው ክርክርና ድርድር ብቻውን ከኢህአዴግ
የዴሞክራሲ ተቋማት በሚፈለገው ደረጃ አለመጠናከር፣ ጋር ካልሆነ በስተቀር ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች
የህዝብ አደረ ጃጀቶችም ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ ባሉበት መደራደር እንደማይፈልግ በመግለጽ ረግጦ
በሚችሉበት ሁኔታ አለመ ገኘትና መገናኛ ብዙኃንም የወጣው መድረክ ዛሬም ምንም ዓይነት የአቋም
እንዲሁ በሚፈለገው ደረጃ ውጤታማ ያለመሆን ለውጥ ሳያሳይ ሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመድብለ
በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደቱ በሚፈለገው ፓርቲ ስርዓት መጎልበት የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ
ደረጃ አለማበብ በዋናነት የሚጠቀስ ነው፡፡ እንዲሁም አሳንሶ በማየት <<ብቻዬን…>> በሚል አባዜ ውስጥ
በሀገራዊ ጉዳዮች ከተቀዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተቀራርቦ ይገኛል፡፡ መድረክ ሌሎች ተቀዋሚ ፓርቲዎችን ወክሎ
የመስራት ሁኔታም የጋራ ምክር ቤት ካሉት ፓርቲዎች ከኢህአዴግ ጋር መደራደር እንደሚፈልግም በመግለጽ
ጋር የተሻለ ቢሆንም ከምክር ቤቱ ውጭ ካሉት ጋር ከድርድሩ ወጥቷል፡፡
ግን አሁን ብዙ የሚቀረው ነገር እንዳለ ማየት ይቻላል፡
፡ እስከ አሁን የድርድርና ክርክር ለማካሄድ እየተካሄዱ
ባሉ የቅድመ ሁኔታ መድረኮች ኢህአዴግና በህጋዊ
ህጋዊና ህገ ወጥ መንገድን እያጣቀሱ የሚሄዱ መንገድ የተደራጁ ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች
ፓርቲዎች ከገዢ ፓርቲ ጋር ተቀራርቦና ለሀገር በጥሩ መንፈስ በመወያየት ላይ ናቸው፡፡ ክርክሩና
ልማት፣ ሰላም ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ድርድሩን የሚመሩ ሰዎችም ከራሳቸው ከፓርቲዎቹ
ከመስራት ይልቅ ከውጭ ጽንፈኛ ኃይሎችና መርጠዋል፡፡
መንግስታት ጋር መስራት የሚቀናቸው መሆኑ ነው፡
፡ እነዚህ የፖለቲካ ድርጅቶች ምንም ያህል እንኳ በዚህ ሂደት ድርድሩንና ክርክሩን ለማጠልሸት
ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን እንዳይጠነክር የሚንቀሳቀሱ የሚንቀሳቀሱ ጥቂት ፓርቲዎች አይኖሩም ባይባልም
ቢሆንም የፓርላማ መቀመጫ ወንበር ባያገኙም እንኳ በአ ብዛኛዎቹ ፓርቲዎች ተነሳሽነትና ፍላጎት ምክንያት
የተወሰነም ቢሆን ህዝብ ድምጹን የሰጣቸው በመሆኑ የደሞክራሲያዊ ስርዓቱን የሚያጠናክርና ተቀራርቦና
ህዝቡን በማክበር በሰላማዊ መንገድ ከሚንቀሳቀሱ ተግባብቶ የመስራት ልምድን የሚያጎለብቱ ተግባራት
የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር መወያየት፣ መከራከርና ይከናወናሉ ተብሎም ይጠበቃል፡፡
መደራደር አስፈላጊም ተገቢም ነው፡፡
ከትጥቅ ትግል ወቅት ጀምሮ የድርድርና ክርክር ባህል
እናም በጥልቅ ተሃድሶው አቅጣጫ መሰረት ዴሞክራሲን ያዳበረው ኢህአዴግ በአሁኑ ወቅት የሚካሄዱ ክርክርና
የማስፋትና የማጥለቅ ዓላማ አንግቦ የሚደረገው ድርድሮች የሀገሪቱን የመድብለ ፓርቲ ዴሞክራሲ
የፖለቲካ ፓርቲዎች ድርድርና ክርክር ኢህአዴግ ገና ስርዓት ለማጠናከር እንዲያግዙ ለማድረግ የድርሻውን
ከትጥቅ ትግል ጀምሮ ያደበረው ልምድ እንጂ አንዳንድ እየተወጣ ነው፡፡ በቀጣይም ይህንን ጥረት አጠናክሮ
ኃይሎች እንደሚሉት ኢህአዴግ ውጥረት ውስጥ ስለገባ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ያቀረበው ጥሪ አይደለም፡፡ ኢህአዴግ ካለው ጥልቅ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 21
ቃለ ምልልስ
ከኢህአዴግ ስራ
አስፈጻሚ አባልና
የኢህአዴግ ምክር ቤት
ጽህፈት ቤት ኃላፊ
ከጓድ ሽፈራው ሽጉጤ
ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች
ዙሪያ የተደረገ ቃለ
ምልልስ

አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ኢሕአዴግና


ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች
ድርድር ለማካሄድ በቅድመ
ሁኔታዎች ላይ ተስማምተዋል፡፡
ለመሆኑ የድርድሩ ፋይዳ ምንድን
ነው?

ጓድ ሽፈራው፡ አመሰግናለሁ፡፡
በመጀመሪያ ያው የኢትዮጵያ
ሕገ-መንግስት የምንገነባዉ ሥርዓት የመድብለ ፓርቲ ድርድሮች ተካሂደዋል ማለት ነው፡፡
ስርዓት እንደሆነ በግልፅ ያስቀምጣል፡፡ ሕገ-መንግስታችን
በአገራችን ሊገነባ የሚችለው ስርዓት ፓርላሜንታዊ ወደ ጥያቄው በቀጥታ ለመምጣት የክርክሮቹ ፋይዳ
ሥርዓት ወይም ደግሞ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ህዝቡ የሁሉንም ፓርቲዎች ፕሮግራሞች እና እነዚህን
እንደሆነ ነው የሚያስቀምጠው፤ እና ይህን መሰረት አድርጎ
ፕሮግራሞች የሚያስፈፅምባቸው ስትራቴጂዎች ምን
በአገራችን አምስት አገራዊ ምርጫዎችን አካሂደናል፡፡ እንደሆኑ በትክክል እንዲገነዘቡ ያስቻሉ ነበሩ፡፡ ከዚህም
አምስቱ ምርጫዎች በሚካሄዱበት ጊዜ የአገራችን የተለያዩ
ተነስቶ ሕዝቡ የሚመርጠውን ፓርቲ ማንነትና አቋም
ፓርቲዎች የተለያዩ ፕሮግራሞችን ይዘው በአገር አቀፍ እንዲለይ ዕድል ሰጥተዋል፡፡ ድርድሮች ደግሞ በመቻቻልና
ደረጃ በሕጋዊና በሰላማዊ መንገድ የተደራጁ ፓርቲዎች በመከባበር መንፈስ ተመስርቶ ሁሉም ፓርቲዎች የመድብለ
የምርጫ ክርክሮች ማለትም የፖሊሲ ክርክሮች አድርገዋል፡
ፓርቲ ስርዓቱ እያደገና እያበበ እንዲሄደ የሚያስችል ዕድል
ሁለተኛ ደግሞ የምርጫ ሥርዓት የሚመራባቸዉ ሌሎች በሚሰጥ መንገድ የጋራ ሀሳቦችን በህጋዊና ሰላማዊ መንገድ
የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን የሚያጠናክሩ የተለያዩ ህጎችመቀባበል የሚያስችላቸው ዕድል የፈጠረ ስለነበረ ትልቅ
ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ድርድሮች ተካሂደዋል፡፡ ፋይዳ ነበረው፡፡ ውይይቶቹም በየጊዜው የተለያዩ የፖለቲካ
ህገ-መንግስቱ ከመፅደቁ በፊትም ጀምሮ በተለያዩ ጉዳዮች
ፕሮግራሞች እንደመሆናቸው መጠን በተለያየ ሁኔታ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 22
ፓርቲዎቹ ድርድራቸው፤ ክርክራቸው በሚቋረጥበት ጊዜ የሚያስችል ሰፊ የዴሞክራሲ እንቅስቃሴ ተደርጓል፡
ተመልሰዉ በመቻቻልና በመከባበር መንፈስ እንዲቀራረቡ ፡ ከዚህ አንፃር ባለፉት ሁለቱ ምርጫዎች የተደረጉት እ
በማስቻል ውይይቶቹ ትርጉም የነበራቸዉ ናቸው፡ ንቅስቃሴዎችን በምናይበት ጊዜ ኢሕአዴግ አብዛኛዉን
፡ በአጠቃላይ በአገራችን ውስጥ የሀሳብ ልዩነቶች በነፃነት ወንበር በተለይም ደግሞ አሁን ሙሉ በሙሉ ከአጋሮቹ
እንዲስተናገዱ የተለያዩ አስተሳሰቦችና እምነቶች በሰላማዊና ጋር ለመያዝ ያስቻለ ጊዜ ነው የተፈጠረዉ፡፡ ስለዚህ ይህንን
ህጋዊ መንገድ የህዝቡ ድምፆች እንዲደመጡ ለማድረግ ሁኔታ በጥልቅ ተሃድሶ በምንገመግምበት ጊዜ በልማቱ
ትልቅ ሚናና ፋይዳ ነበራቸዉ ብሎ መዉሰድ ይቻላል፡፡ ያመጣነዉ ስኬት በዴሞክራሲው መድገም ይገባን ነበር፡፡
ስለዚህ ጥልቅ ተሃድሷችን በተለይ ከተሃድሶ በኋላ ልማቱ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ በሀገራችን የመድብለ ፓርቲ ስርዓት በፍጥነት በሄደ መንገድ የዴሞክራሲ እንቅስቃሴዉ እና
የመገንባት ሂደት በምን ደረጃ ላይ ይገኛል? የፖለቲካ ምህዳሩ፤ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓት ጥንካሬው
በዚያ ደረጃ እንዳይሄድ በርካታ አካላትና ምክንያቶች
ጓድ ሽፈራው፡ እንግዲህ በአገራችን ያለው የመድብለ ፓርቲ አስተዋፅኦ አድርገዋል፡፡
ሥርዓቱ እንደምናውቀው አዲስ ነው፡፡ ሕገ-መንግስቱ
ከተከበረ በኋላ በነበሩ ዓመታት የተጀመረ ሂደት ነዉ፡፡ ኢሕአዴግ በራሱ በኩል ያየዉ ምንድን ነዉ፤ እንደ መሪ
አንዴ ሞቅ፤ አንዴ ቀዝቀዝ የሚል ባህርይ አለው፡፡ ይ ፓርቲ፤ እንደገዢ ፓርቲ ህዝቡ በተደጋጋሚ ይሁንታ
ሄ ፓርቲዎች ከተመሰረቱባቸው ማህበራዊ መሰረቶችና እንደሰጠዉ በልማት እምርታዊ ዕድገት እንዳመጣ ድርጅት
ፓርቲዎች ከያዟቸው ፕሮግራሞች ጋር ቀጥታ ግንኙነት በዴሞክራሲዉም በዚህ መንገድ ማምጣት እንችላለን፤
ያለው ነዉ፡፡ ነገር ግን የሀሳብ ልዩነት በዚህ አገር መነካት ይገባም ነበር፡፡ ስለዚህ የፖለቲካ ምህዳሩ አሁን ካለበት
የለበትም፤ መነሳት የለበትም ከሚባልበት ወጥተን ከአንድ ይበልጥ እንዲሰፋ ይሄ የፖለቲካ ምህዳር ይበልጥ እንዳይሰፋ
ፓርቲ ስርዓትና መንግስት ስዩመ እግዚያብሔር ተብሎ አስተዋፅኦ ያደረጉ ማነቆች ምን እንደሆኑ ተለይተዉና
ከሚታሰበው ስርዓት ወጥተን ሌሎች ያደጉና የበለፀጉ ተለቅመዉ እንዲለዩና እዚህ ላይ የተመሰረተ የፖለቲካ
ዴሞክራሲዎች የደረሱበትን ሁኔታ በምናይበት ጊዜ፤ በእኛ ፓርቲዎች ለመድብለ ፓርቲ ስርዓት ማበብ የሚያስችላቸው
ሁኔታ መሰረት ሊሆኑ የሚችሉ ሁኔታዎች ተፈጥሯል ቁመና እንዲኖራቸው፤ ከነርሱ ጋር ድርድር ማድረግ አስፈላጊ
ብሎ መውሰድ የሚቻልበት ዕድል አለ፡፡ ነገር ግን ከዚህ እንደሆነ በ15 ዓመቱ ጥልቅ ተሃድሷችን ግምገማ ወቅት
በላይ ማደግና መስፋት ይኖርበታል ብለን እናምናለን፡፡ ከዚህ የተለየ ጉዳይ ነዉ፡፡ እዚህ ላይ መሰረት አድርጎ የፖለቲካ
አንፃር የሚፈለገው ደረጃ ላይ አልደረስንም ብቻ ሣይሆን ምህዳሩ እንዲስፋ ዴሞክራሲያችን እንዲጠልቅና የተለያዩ
በ25 ዓመቱ ማደግ በሚገባን መጠን አላደግንም፡፡ ስለዚህ አስተሳሰቦች የሚስተናገዱበት ሁኔታ፤ ተቃዋሚዎችን
ይህንን ለማሻሻልም ትኩረት ሰጥተን መሥራት ይኖርብናል የሚመርጡ ሕዝቦችም ድምፃቸዉ የሚደመጥበትን ሥር
የሚል ሀሳብ ነዉ ያለን፡፡ ዓት፤ መራጮቻቸዉ የሚደመጡበትን ሥርዓት ማበ
ጀት ስለሚያስፈልግ ይህን ታሳቢ ያደረገ እንቅስቃሴ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ አሁን እየተካሄድ ያለው ክርክር ነዉ እያደረግን ያለነዉ፡፡ እስካሁን የተደረገዉ ወደ ዋናዉ
ድርድር መነሻ ምንድን ነው? ድርድር አልተገባም ወደ ድርድሩ የሚያንደረድረን ሕግና
አሰራር በመቅረፅ ላይ ነዉ ትኩረት የተደረገዉ፡፡ ነገር ግን
ጓድ ሽፈራው፡ አሁን እያደረግን ያለነው የድርድር መነሻ ዋናዉ ዓላማዉ ባለፉት 15 ዓመታት ከተሃድሶ በኋላና 25
አስቀድሞ ያነሳሁልህን ሃሳብ መነሻ ያደርጋል፡፡ ባለፉት 25 ዓመታት ኢህአዴግ መንግስት ሆኖ ሥልጣን ከያዘባቸዉ
ዓመታት በአገራችን የመድብለ ፓርቲ ስርዓት ለመገንባት ዓመታት ጊዜ ዉስጥ የነበሩትን የዴሞክራሲ ሥርዓት
ተንቀሳቅሰናል፡፡ መድብለ ፓርቲ ስርዓት ብቻ አይደለም ግንባታ ጥልቀት፣ ስፋትና ጥራት በዝርዝር ገምግሞ ይህንን
በልማቱ መስክ እምርታ ለማምጣት ተንቀሳቅሰናል፡፡ እንደ ልማቱ ለማስፋትና ለማጥራት እንቅስቃሴ ማድረግ
የአገራችንን ድህነት ጉስቁልና ኋላቅርነት ለማስወገድ፤ የበለ እንዳለበት ነዉ የወሰድነው፡፡
ፀገ ሕብረተሰብና የዳበረ ዴሞክራሲ ያላት አገር ለመገንባት
ሰርተናል፡፡ ከዚህ አንፃር በልማቱ ዘርፍ መሟላት ያለባቸው፤ አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ኢህአዴግ ድርድሩን ከማስቀጠል
መጠናከር ያለባቸው፤ ያመለጡን ዕድሎች ያሉ ቢሆንም አኳያ ያለው ቁርጠኝነት እንዴት ይገለፃል?
ዓለምንና ራሳችንን ያስደነቀ፤ ሕዝባችንን ተሳታፊና ተጠ
ቃሚ ያደረጉ ስኬታችን አረጋግጠናል፤ አስመዝግበናል፡፡ ጓድ ሽፈራው፡ ኢሕአዴግ እንግዲህ ሁላችሁም
በዴሞክራሲው መስክም ዕድሎች በዚህ መንገድ ሰፍተዉ እንደምታዉቁት እና ኢሕአዴግ ሁሌም እንደሚለው፤
በዋናነት መላ ሕዝቡን በያለበት አካባቢና አስተዳደር ክልል ኢሕአዴግ ሁሌም ተማሪ ሁሌም የራሱን ስህተት በራሱ
ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር መሪዎቹን እንዲመርጥ፤ የሚያርም አሰራር ያለዉ ድርጅት ነዉ፡፡ ይህ አሰራር
እንዲሽር በራሱ ጉዳዮች ላይ እንዲመክር እንዲወስን በዋናነት ምን ማለት ነዉ አሕአዴግ ፕሮግራሙ ላይ መሰረት
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 23
አድርጎ ያወጣቸው ፖሊሲዎች፤ ስትራቴጂዎች፤ ዕቅዶች የሃሳብ ልዩነቶቻችንን ይዘን በአንድ አገር፤ አገር ለማልማት
አሉ፡፡ እነዚህን ዕቅዶች ሲነድፋቸውም ሆነ ሲተገብራቸዉ ህዝብ ለመጥቀም እንደተደራጀ ሃይል፤ እነሱን ይዘን
እና ሲጠቃለሉ በሕዝቡ ተሳትፎና የጋራ ግምገማ ነዉ ለመንቀሳቀስ በሚገባን ጉዳይ ላይ ለመንቀሳቀስ የሚያስችለን
የሚፈፅማቸዉ፡፡ ስለዚህ በእነዚህ ሂደቶች ውስጥ ዕቅዶች ምቹ ሁኔታ መፍጠር ይኖርብናል፡፡ ከሕዝቡ የሚመጡ
ዉስጥ ስህተት ተፈፅሞ ሲገኝ በተፈለገዉ መጠን የተገቡ አስተያቶችንም በዚሁ ማዕቀፍ እያሻሻልን እያሳደግን መሄድ
ቃሎችና የፀደቁ ዕቅዶች ሳይፈፀሙ ሲቀሩ በሂደቱ ደግሞ ይገባናል ብዬ አምናለሁ፡፡
የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችና ፈተናዎች በሚኖሩበት ጊዜ
ቁጭ ብሎ ራሱን የሚያክም ድርጅት ነው፡፡ የትጋ ነዉ አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎችስ ምን
የታመምኩት፤ ምንድን ነው የዚህ ህመም ምክን ያቱ፤ ይጠበቃል?
ብሎ ራሱን የሚያክም ምክንያቱን ከስረ መሰረቱ የሚያድስ፤
ያ ስህተት እንዳይደገም፤ ስህተቱን ለማጥፋት አይደለም ጓድ ሽፈራው፡ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ይጠበቃል?
አዲስ ስህተት ይሰራል፡፡ የሚሰራዉ ስህተት ግን ጉዳቱ ለሚለው ይህች አገር በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ ያለ ኢኮኖሚ፤
እንዲቀንስ፤ሁለተኛ ነባር ስህተት እንዳይደገም ማድረግ፤ እጅግ በርካታ ከሕዝቧ ትልቁን ድርሻ የያዘ ወጣት ያላት
እዚህ ላይ ተመስርቶ ሕዝቡ የሚሰጣቸውን እስተያየቶች፤ ባለተስፋ አገር፤ ወጣት አገር ነች፡፡ ወጣት አገር ማለት
ሕዝቡ ያው አሁን በዋናነት የሰራዊት ግንባታ እንቅስቃሴ በዕድሜ አይደለም፡፡ የዜጎቿ ፕሮፋይል በሚታይበት ጊዜ
በምናይበት ጊዜ እንደመሪ ድርጅት ድርጅት አለ፤ መንግስት አብዛኛው ወጣት ነው፡፡ ይሄ ወጣት ይህችን አገር የመገንባት
አለ፤ ሕዝብ አለ፡፡ ድርጅት እንደ ትንሽ ሞተር ሆኖ ነው ትልቅ ተስፋ ያለው ሀይል ነው፣ የዚህን ሃይል ተስፋ
መንግስትና ህዝብን የሚያንቀሳቅሰው፡፡ ስለዚህ ህዝቡ ማለምለም ይገባናል፡፡ ገዥ ፓርቲም፤ ተቃዋሚ ፓርቲም
ድርጅቱን እያጠራው ድርጅቱ ውስጥ ያሉ ስህተቶች፤ ድርጅቱ የህዝብ ፍላጎቶችን በተሻለ መንገድ ለመምራት እንችላለን
በሚንቀሳቀስበት ወቅት እያጠራው እያረመው እንዲሄድ ብለን የተደራጀን አካላት ነን፡፡ ስለዚህ ይህንን ማምጣት
ነው፡፡ ኢሕአዴግ ደግሞ እንደመሪ ድርጅት ከህዝቡ የሚጡ የምንችለው በሰላማዊና በህጋዊ መንገድ ስንቀሳቀስ ነው፡፡
አስተያየቶችን በአግባቡ እየተቀበለ እያረመ በዚህ መሰረት በሰላማዊ መንገድ ስንቀሳቀስ ከሚገኘው ሰላም መላ ህዝብ
ደግሞ ቀጣይ መሻሻሎችን እያመጣ የሚሄድ ነው፡፡ ራሱን ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ እኛም ከህዝቡ ጋር እኩል ተጠቃሚዎች
ከራሱ ፕሮግራሞች ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በየጊዜዉ እንሆናለን፡፡ አገራችን ደግሞ ከድህነት ጉስቁልና እየወጣች
እየፈተሸ ያሉበትን ጉድለቶች ለማረም የሚንቀሳቀስ ድርጅት የበለፀገች የዳበረ ዴሞክራሲ፤ ሰላም ያላት፤ የበለፀገ
ነው፡፡ ስለዚህ በዚህ በኩል ጥሩ መንገድ ሄደናል ብለን ሕብረተሰብ ያላት፤ የተረጋጋች አገር ትሆናለች፡፡ እንዲህ
እናስባለን፡፡ የሚጎድሉን ጉዳዮች አሉ፡፡ ይህንን ለማስተካከል
ዓይነት አገር እንዳትፈጠር የሚፈልግ ማንኛውም የዚህ
ደግሞ ቀጣይነት ያለው ትግል ቀጣይነት ያለዉ መሻሻል አገር ዜጋ ሊኖር አይችልም፡፡ ስለዚህ ሁሉም ተቃዋሚዎች
ታሳቢ ያደረገ ስራ መስራት ያስፈልጋል፡፡ እንደ መንግስት፤ ይሄንን ነገር ለማምጣት የመቻቻል፣ የመከባበር፣ የሰጥቶ
በስልጣን ላይ እንዳለ መንግስት ከኛ ጋር የሚገናኙ ተቋዋሚ የመቀበል ባህልና ባህሪይ ማሳደግ ይኖርብናል፡፡ የሀሳብ
ፓርቲ ወገኖችን አንደኛ በኛ በኩል እነዚህ ፓርቲዎች ልዩነቶች እንደተጠበቁ ሆኖ የመደማመጥ የመከባበር ባህላችን
ሰላማዊና ህጋዊ እስከሆኑ ድረስ በዚህች አገር ላይ ድርሻ ማደግ አለበት፡፡ ስለዚህ ከሁሉም ፓርቲዎች የሚጠበቀው
አላቸዉ፡፡ ይሄ ነዉ ብዬ አምናለሁ፡፡ በዚህ መሰረት በመደማመጥና
በመከባበር የሃሳብ ልዩነቶችን በድርድርና በክርክር ከተቻለ
የኔ የሚሉት የሚያንቀሳቅሱት ማህበራዊ መሰረት ያላቸዉ ማቀራረብ ካልተቻለ ልዩነቶቻችንን ይዘን ወደ ህዝቡ ማቅረብ
ናቸዉ ብለን እናምናለን፡፡ ስለዚህ ይህ እስካላቸዉ ድረስ ነዉ፡፡ ማን የሚሸጥ ነገር አለው? ብሎ የሚወስነዉ ሕዝቡ
ማህበራዊ መሰረቶቻቸዉን በአግባቡ እንዲያንሳቅሷቸው ነዉ፡፡ ህዝቡ በገዥውም ሆነ በተቃዋሚዎች ላይ መፍጠር
ሃሳባቸውንና ፕሮግራማቸዉን ለህዝቡና ለደጋፊዎቻቸዉ ያለበትን ጫናና ሚና፣ ሁሉንም ነገር በሰላማዊና በሕጋዊ
እንዲያስተዋውቁ፤ በሕጋዊና ዴሞከራሲያዊ መንገድ ለስል መንገድ፤ በነፃ ሀሳብ የመግለፅ መንገድ እንዲፈፅም የህዝቡ
ጣን ፉክክሮች እንዲወዳደሩ፤ በሰላማዊ መንገድ በህጋዊ አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው የሚሆነዉ፡፡ ከሰላም ውጪ ባለ
መንገድ የስልጣን ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችላቸዉን እንቅ መንገድ ማግኘት አይቻልም፡፡ ከጥፋት ማንም የሚያተርፍ
ስቃሴ እንዲያደርጉ፤ የሕግ ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ፤ የሕግና የለም፡፡ በጥፋትና በሁከት መንገድ የበለፀገ አገር የለም፤
የአሰራር ችግር ደግሞ እንደገዥ መንግስት ተደራድሮ የለማ ሕዝብ የለም፡፡ ስለዚህ የሃሳብ ልዩነቶቹ መስተናገድና
ተከራክሮ ተወያይቶ በማሻሻል ስርዓቱ እንዲበለፅግ፤ የመ መከበር አለባቸው፡፡ እነዚህ እንዲከበሩና እንዲደመጡ ደግሞ
ድበለ ፓርቲ ሥርዓቱ እንዲሰፋ መስራት ይጠበቅብናል፡፡ ሕዝቡ እሱን መሰረት አድርጎ የተደራጁ የፖለቲካ ፓርቲዎች
እስካሁንም በዚህ መንገድ እየሰራን ነዉ የመጣነዉ፡፡ እስ ጋር በጎ ተፅዕኖ ማሳረፍ አለበት፡፡ በዚህም ስኬታማ የሆነ
ካሁንም ለነዚህ ሥራ መሰናክል የሚሆኑትን ክፍተቶችንና የተረጋጋ የመድበለ ፓርቲ ስርዓት፣ የተረጋጋ የኢኮኖሚ
ጉድለቶችን ከእነሱ ጋር እየተመካከርን፤ እየ ተደ ራደርን፤ ግንባታ፣ የተረጋጋ አገር እንገነባለን ብለን እንጠብቃለን፡፡
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 24
ከተቃዋሚ ፓርቲ፤ በእርግጥ ተቃዋሚ ማለት ጠላት
ገዥ ፓርቲም፤ ተቃዋሚ ፓርቲም አይደለም፤ ከአንተ የተለየ ሃሳብ ያለዉ ሃይል ማለት ነዉ፡፡
የህዝብ ፍላጎቶችን በተሻለ መንገድ ጠላት ከሆነው ደርግ ጋር እንኳ ለመደራደር አቋም የወሰደ
ድርጅት ነዉ፡፡ ብዙ ሰዉ እንደሚያስታውሰውና እድሜው
ለመምራት እንችላለን ብለን የተደራጀን በዚያ ወቅት የደረሰው ሰው እንደሚያስታውሰው ኢሕአዴግ
አካላት ነን፡፡ ስለዚህ ይህንን ማምጣት አዲስ አበባን በተቆጣጠረበት ጊዜ የኢሕአዴግ መሪዎች
በእንግሊዝ አገር ለንደን ከተማ ከደርግና ከሌሎች ሃይሎች
የምንችለው በሰላማዊና በህጋዊ ጋር ለድርድር ለመቀመጥ ሄደዉ ነበር፡፡ እንደሚያሸንፉት
መንገድ ስንቀሳቀስ ነው፡፡ በሰላማዊ እያወቁ እንኳን በጦርነት የሚመጣዉን ጉዳት ለመቀነስ
በጋራ መስራት የሚቻልበት ዕድል ካለ ለማየት ነዉ ፡፡
መንገድ ስንቀሳቀስ ከሚገኘው ሰላም
መላ ህዝብ ተጠቃሚ ይሆናል፡፡ እኛም ስለዚህ ኢሕአዴግ የሀሳብ ልዩነት ላይ የሚያምንና ትግል
የማድረግ ብቃቱ እስከዚህ ድረስ የሚሄድ ነው፡፡ ከዚህ
ከህዝቡ ጋር እኩል ተጠቃሚዎች በኋላ የሽግግር መንግስቱ ሲመሰረት ብዙ የታጠቁም፤
እንሆናለን፡፡ አገራችን ደግሞ ከድህነት ያልታጠቁ የፖለቲካ ድርጅቶች ነበሩ፡፡ የሽግግር መንግስት
ምክር ቤት እንዲቋቋም ለማድረግ፤ የሽግግር ማቋቋሚያ
ጉስቁልና እየወጣች የበለፀገች የዳበረ ቻርተር በሚጸድቅበት ጊዜ የነበረዉ ምክር ቤት በርካታ
ዴሞክራሲ፤ ሰላም ያላት፤ የበለፀገ የፖለቲካ ቡድኖች እንዲሳተፉ የጋበዘ ነው፡፡ ይሄ የትኛዉም
አካባቢ ያልተለመደ ነዉ፡፡ በጦርነት ያሸነፈው ለ17
ሕብረተሰብ ያላት፤ የተረጋጋች አገር ዓመታት በተራዘመ የገጠር የትጥቅ ትግል ተዋግቶ፣
ትሆናለች፡፡ እንዲህ ዓይነት አገር አሳምኖ፣ አሰልፎ፣ አስታጥቆ ያሸነፈ ሃይል ግን እኔ ለብቻ
ስላሸነፍኩ ብቻዬን ስልጣን ልያዝ፤ ልቆጣጠረዉ ብሎ
እንዳትፈጠር የሚፈልግ ማንኛውም አልተቀመጠም፡፡ ምንድን ነዉ ያደረገዉ የተለያየ የፖለቲካ
የዚህ አገር ዜጋ ሊኖር አይችልም፡፡ አስተሳሰብ ያላቸው ሲቪክ ማህበረሰብ ጨምሮ እንዲሳተፍና
እንዲደራደሩ ነዉ ያደረገዉ፡፡ በዚህ ድርድር የሽግግር
ስለዚህ ሁሉም ተቃዋሚዎች መንግስት በሚመሰረትበት ጊዜ የሽግግር መንግስት ምክትል
ይሄንን ነገር ለማምጣት የመቻቻል፣ ፕሬዚዳንትነት ፀሐፊ በወቅቱ ያልነበሩ ሰዎች እንዲገኙ
ነዉ የተደረገዉ፡፡ ሕገ-መንግስት በሚረቅበት ጊዜ እነዚህ
የመከባበር፣ የሰጥቶ የመቀበል ባህልና አካላት በሙሉ በሕገ-መንግስት አርቃቂ ኮሚሽን ዉስጥ
ባህሪይ ማሳደግ ይኖርብናል፡፡ የ እንዲሳተፉ ነዉ የተደረገዉ፡፡ እነዚህ በሙሉ የድርድር
ውጤቶች ናቸው፡፡ ከዚያ በኋላ የተካሄዱ በፊትለፊትም ሆነ
ሀሳብ ልዩነቶች እንደተጠበቁ ሆኖ በስተኋላ የሚደረጉ ድርድሮች በኢትዮጵያ ጉዳይ ያገባናል
የመደማመጥ የመከባበር ባህላችን ከሚሉ ወገኖች ጋር ሳይቋረጡ ነዉ እስካሁን የቀጠሉት፡፡
በ1997 ዓ.ም ምርጫው ከተጠናቀቀ በኋላ በተከሰተው ሁኔ
ማደግ አለበት፡፡ ታ ኢሕአዴግ ከበርካታ ወገኖች ጋር በድርድር ችግሮችን
ለመፍታት ጥረት አድርጓል፡፡
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፣ የኢሕአዴግ የድርድር ባህሉን
እንዴት ይገልፁታል? በ1998/99 ዓ.ም አዲስ አሁን እየተመራንበት ያለው
የምርጫ ሕግ ሲወጣ፤ የፓርላማ መተዳደሪያ ደንብ ሲወጣ
ጓድ ሽፈራው፡ ኢሕአዴግ በውስጡ ጠንካራ የሆነ የእርስ በወቅቱ በፓርላማ ወንበር ከነበራቸው የፖለቲካ ወገኖች
በእርስ የሃሳብ ትግል በማድርግ የሚታወቅ ድርጅት ነው፡፡ ጋር ተደራድሯል፡፡ ስለዚህ ኢህአዴግ ሁሌም በድርድር
የሃሳብ ትግሉ ራሱን በማረምም፤ አዳዲስ ሃሳባችም በትግ የሚያምን ድርጅት ነዉ፡፡ የድርድሩ መጠን በምንፈልገው
ል ላይ ተመስርቶ እየሰፉና እየጠለቁ እንዲሄዱ የማድርግ ሁኔታ ጠንካራ የተቃዋሚ ሃይል ወገን አደራጅቷል
ባህልና አሰራር ያለው ድርጅት ነው፡፡ ይሄ ብቻ አይደለም ከተባለ አይደለም ነዉ፡፡ ለምንድን ነው ከተባለ ደግሞ
ኢሕአዴግ የሚያምንበት፡፡ ይሄ ዉስጣዊ ጥንካሬ፤ ዴሞ ስለማይደራደር፤ በሰጥቶ መቀበል ስለማያምን አይደለም፡
ክራሲያዊ ሥርዓት እንዲኖር እንዲበለፅግና እንዲያብብ የሚ ፡ ኢሕአዴግ በእነዚህ ያምናል ግን በተቃዋሚ ወገን በኩል
ያግዘዉ የሀሳብ ትግል ነው ብሎ የሚያምን ድርጅት ነዉ፡፡ ኢትዮጵያ ዉሰጥ እያደገ ያለው ፖለቲካ ማደግ በሚ ገባዉ
ስለዚህ ለምሳሌ ኢሕአዴግ ድርድርና ክርክር የሚያደርገው ፍጥነት አይደለም፤ በጥላቻ ላይ ተመስርቶ የሀሳብ ልዩነት
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 25
ማስተናገድ አይቻልም፡፡ የሀሳብ ልዩነት ነው እንጂ ያለን፤
እኛ የአንድ አገር ዜጎች፤ የአገሪቱ ሕዝቦች፤ ብል ፅግናና ኢህአዴግ የመድብለ ፓርቲ
ልማት፤ በአገሪቱ የዳበረ ዴሞክራሲ እንዲኖር የምንታገል ስርዓት መገንባትን በተመለከተ
የተለያዩ የፖለቲካ አስተሳሰብ ያለን ወገኖች ነን፡፡ በመቻቻልና በፕሮግራሙ ዉስጥ አስገብቶ፤
በመከባበር የሚኖር ሥርዓት ካለማደጉ ጋር ተያይዞ ይሄ የአገሪቱ የበላይ ህግ እንዲሆን
በሚገባዉ ፍጥነትና ዕድገት አላሳየም፡፡ ይሄ ማደግ አለበት አድርጎ መላ ሕዝብ አሳትፎ
የሚል እምነት አለኝ፡፡ ያሳመነ፣ ያደራጀ፣ ያንቀሳቀሰ
ድርጅት ነዉ፡፡ ይሄ ብቻ አይደለም
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ከዚህ በኋላስ የፖለቲካ ምህዳሩን
ከየትኛዉ አይነት የተቃዉሞ ጎራ
ለማስፋት ምን ይሰራል?
ሐሳብ ያላቸዉ ፖለቲካ ድርጅቶች
ጓድ ሽፈራው፡ በመጀመሪያ ከፊዉዳል ሥርዓት ወደ ሰላማዊና ህጋዊ እስከሆኑ ድረስ
አምባገነናዊ ወታደራዊ ሥርዓት የተሸጋገረች አገር ቅድም በአገሪቱ የምርጫ ሥርዓት
እንዳልኩት በትጥቅ ትግል ነፃነት ያገኘት አገር፤ ነፃነቷን ዉስጥ ገብተዉ እንዲወዳደሩ
ባገኘች ማግስት የመድበለ ፓርቲ ስርዓት እዚህ አገር ያደረገ ድርጅት ነዉ፡፡ በዚህ
መመስረት ይቻላል ብሎ ያወጀ ድርጅት ነዉ ፡፡ በራሱ ዉስጥ በአፈፃፀም ችግር ይኖራል
የመታገያ ፕሮግራም ዉስጥ እዚህ አገር ዉስጥ የመጀመሪያና
አዎ ይኖራል ፤ እያደገ ያለ
ወሳኙ ስራ ፈጣን ልማት የማምጣት ነዉ፡፡ አለበለዚያ
ድርጅት ነዉ፡፡ ራሳችንን ከ200
እንበተናለን ድህነት ጉስቁልና ይበትነናል፡፡ ስለዚህ ፈጣን
ልማት ማምጣት አለብን ብሎ የወሰነ ፓርቲ ነዉ፡፡ የዚህ ዓመት እና 300 ዓመት ከቆየ
ልማት ዋና ቁልፍ ማሳሪያ ዴምክራሲ ነዉ ብሎ የወሰነ ዴሞክራሲ ጋር ልናወዳድር
የዴምክራሲያችን መገለጫ ደግሞ ፓርላሜንታዊ መድበለ አንችልም፡፡ ኢሕአዴግ ዴሞክራሲ
ፓርቲ ሥርዓት ነዉ ብሎ በሕገ-መንግስት እንዲፀድቅ በሚባልበት ጊዜ በለጸጉ የሚባሉ
መላ ሕዝብ በማስተማር ከተቋዋሚዎች ጋር በመደራደርና አገሮችም እኮ ብሄር ነበር፤
በመከራከር በሕገ መንግስታዊ ዋስትና እንዲያገኝ ያደረገ በዘር ጥቁርና ነጭ መቸ ነዉ
ድርጅት ኢሕአዴግ ነዉ፡፡ እንዴት ብሎ ነዉ ኢሕአዴግ
ሥልጣን የተወዳደረዉ፤ ሴቶች
ለመድበለ ፓርቲ ሥርዓት መለምለም ማበብ ማደግ ሊወቅስ
መቸ ነዉ ሥልጣን የተወዳደሩት
የሚችለዉ፡፡ ኢህአዴግ የመድብለ ፓርቲ ስርዓት መገንባትን
በተመለከተ በፕሮግራሙ ዉስጥ አስገብቶ፤ የአገሪቱ የበላይ የመምረጥም ሆነ የመመረጥ
ህግ እንዲሆን አድርጎ መላ ሕዝብ አሳትፎ ያሳመነ፣ ያደራጀ፣ እድል ያገኙት፤ ኢሕአዴግ እኮ
ያንቀሳቀሰ ድርጅት ነዉ፡፡ ይሄ ብቻ አይደለም ከየትኛዉ ሁሉንም አይነት ኢትየጵያዊ
አይነት የተቃዉሞ ጎራ ሐሳብ ያላቸዉ ፖለቲካ ድርጅቶች በከተማ ይሁን በገጠር አርሶ አደር
ሰላማዊና ህጋዊ እስከሆኑ ድረስ በአገሪቱ የምርጫ ሥርዓት ይሁን አርብቶ አደር ሴት ትሁን
ዉስጥ ገብተዉ እንዲወዳደሩ ያደረገ ድርጅት ነዉ፡፡ በዚህ ወንድ መሳተፍ ይገባል ብሎ
ዉስጥ በአፈፃፀም ችግር ይኖራል አዎ ይኖራል፤ እያደገ ያለ
ለዚህ የታገለ በመታገል ላይ ያለ
ድርጅት ነዉ፡፡
ዴምክራሲያዊ ድርጅት ነዉ፡፡
ራሳችንን ከ200 ዓመት እና 300 ዓመት ከቆየ ዴሞክራሲ ጋር
፡ ሁለተኛ የኛ የተቃዉሞ ጎራ ማህበራዊ መሰረቶች እነማን
ልናወዳድር አንችልም፡፡ ኢሕአዴግ ዴሞክራሲ በሚባልበትናቸዉ መላ የአገሪቱ ሕዝብስ ማህበራዊ መሰረትስ ምንድን
ጊዜ በለጸጉ የሚባሉ አገሮችም እኮ ብሄር ነበር፤ በዘር
ነዉ ብሎ መገምገም ነዉ፤ ምን አይነት ፍላጎቶች ነዉ ያሉት፤
ጥቁርና ነጭ መቸ ነዉ ሥልጣን የተወዳደረዉ፤ ሴቶች መቸ
ኢሕአዴግ በዋናነት አርሶአደሩን ታሳቢ ያደረገ ብቻ ሳይሆን
ነዉ ሥልጣን የተወዳደሩት የመምረጥም ሆነ የመመረጥ አርሶ አደሩን መሰረት ያደረገ ድርጅት ነዉ፡፡ የአርሶ አደሩን
እድል ያገኙት፤ ኢሕአዴግ እኮ ሁሉንም አይነት ኢትየጵያዊ
ፍላጎት እወክላለሁ፤ በአርሶ አደር ፍላጎት ላይ ተመስርቶ
በከተማ ይሁን በገጠር አርሶ አደር ይሁን አርብቶ አደር ሴት
የሌሎችን መደቦችን ጥቅሞች እመልሳለሁ በተለይም ደግሞ
ትሁን ወንድ መሳተፍ ይገባል ብሎ ለዚህ የታገለ በመታገል
መላ ጭቁን ሕዝቦች በከተሞች የሚኖሩ የድሃዉን ሕዝብ
ላይ ያለ ዴምክራሲያዊ ድርጅት ነዉ፡፡ ስለዚህ ለምንድን ነዉ
ፍላጎትና የልማታዊ ባለሀብቱንና አብዮታዊ ምሁሩን ፍላጎት
የመድበለ ፓርቲዉ ሥርዓት በዚህ መንገድ ያላበበዉ ከተባለ
እመልሳለሁ ብሎ የታገለ በመታገል ላይ ያለ ድርጅት
ዘመኑንም እንቁጠር ዕድሜዉ በጣም ወጣት ዕድሜ ነዉ፡ ነዉ፡፡ ስለዚህ ኢሕአዴግ እነዚህን በሚያንቀሳቅስበት ጊዜ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 26
ሌሎች ተቃዋሚ ወገኖችም እንደዚህ በመደብ
ላይ የተመሰረተ ትግል ማካሄድ አለባቸዉ ፡፡
ከበር መልስ የሚባል የፖለቲካ ትግል የለም፡፡
ብዙዎቹ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ወገኖች የትኛዉን
የሕብረተሰብ ክፍል ነዉ የምትወክሉት፤
የማንን ጥቅም ነዉ የምትወክሉት ብለህ
በምትልበት ጊዜ የሁሉንም ሰዉ እኩል
ጥቅም ነዉ ይላሉ፡፡ የአንደኛው የሕብረተሰብ
ክፍል ወይም የአን ደኛዉ የሕብረተሰብ መደብ
ጥቅም በአንድ ፓርቲ ከተወከለና በዚያ ፓርቲ
እርካታ ካገኘ ጥያቄዎች ሌላኛዉ ፓርቲ
እዚያ ላይ መጦ የሚሳተፈበት ሁኔታ የለም፡
፡ ለምሳሌ ኢሕአዴግ የአርሶ አደር ጥቅም
አረጋግጣለሁ ዋናዉ መሰረቴ ይሄ ነዉ የሌሎች
መደቦችን ጥቅሞች እዚያ ላይ ተመስርቼ
እመልሳለሁ ብሎ ተደራጅቷል፡፡ አርሶ አደሩ
በኢሕአዴግ ላይ እርካታ ካለዉ ጥያቄዎቹ
በኢሕአዴግ ከተለመሱለትና ኢሕአዴግን የኔ
መደብ ነዉ ብሎ ከተሰለፈ የሌሎች ፓርቲዎች
ለአርሶ አደር ቦታ የሚኖራቸዉ ለምንድን
ነዉ ከዚህኛ መደብ ቅራኔ የሚኖረዉን ወገን
በማሰባሰብ ላይ የተመሠረተዉ ወይም ደግሞ
ከኢሕአዴግ የተሻለ ፕሮግራም አርሶ አደሩን
የሚያረካ ፕሮግራም ይዞ መቅረብ ነዉ፡፡
ይሄ ካልሆነ የፖለቲካ ሥልጣን ባለ ቤትነት
ዕድላቸዉ ጠባብ ነዉ የሚሆነዉ፤ ማለት
ይሄ ኢሕአዴግ የፖለተካ ምህዳሩን አጥቦታል
ማለት አይደለም፡፡ ለምን ከእነሱ ጋር
እንደዚህ ሆናችሁ ተብሎ ሊባል አይችልም፡
፡ እኔ ይሄን እንደ የፖለቲካ ፕሮግራም ይዤ
ልነሳ በምልበት ጊዜ የሚወክለዉን ማህበራዊ ጥቅሞች
የሚያካትቱ ናቸዉ፡፡ ስለዚህ ሲቪክ ማህበራት፣ የወጣቶች
እና ፍላጎቶች እወክላለሁ እሱን ይዤ ደግሞ የምፈልገዉን
ማህበራት በሚመሰርቱበት ጊዜ ጥቅሙ በዚህ ይለካል
የፖለቲካ ፕሮግራም በመፈፀም አገር አለማለሁ ብሎ ነዉ
ማለት ነዉ፡፡ የሴቶች ልማት ቡድኖች የሴቶች ማህበራት
የተነሳዉ፤ በዚህ መንገድ የሚቀርብበት ወቀሳ ካለ መቅረብ
የሴቶችና የወጣቶች ፌደሬሽኖች በሚመሰረቱበት ጊዚ ከነዚህ
አለበት፡፡
ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ነዉ የሚነሳዉ፡፡ ፖለቲካ በአየር ላይ
የሚሰራ አይደለም፡፡ ከተጨባጭ ጥቅም የሚመነጭ ነዉ፡
ኢሕአዴግ የተለየ ማህበራዊ መሠረት አለዉ የመጀመሪያ
፡ ከተጨባጭ መብት የሚመነጭ ነዉ፡፡ የኢትየጵያ ሴቶች
ማህበራዊ መሰረት አርሶ አደር፣ የከተማ ዝቅተኛ ገቢ
ለዘመናት የሃብት ባለቤትነት በተለይ ደግሞ የመሬት ባለ
ያለዉ የሕብረተሰብ ክፍል፣ ላብአደርና አብዮታዊ ምሁር
ቤትነት መብት ያልነበራቸዉ፣ ከትዳር ጓደኞቻቸዉ ጋር
ናቸዉ፡፡ የነዚህ መደቦችን ጥቅም የነዚህ መደቦች መብት
እኩል ተጠቃሚነት፣ ተሳታፊነት ያልነበራቸዉ የፖለቲካ
ለማረጋገጥ ነዉ የምንረባረበዉ፡፡ እነዚህ መደቦች ይዞታቸዉ
ተሳትፎ ያልነበራቸዉ ተበድለዉ የቆዩ የጤና አገልግሎት
በዚች አገር ስንት ፕርሰንት ነዉ ብለን ብናይ ማጆሪቲ
የትምህርት አገልግሎት በአግባቡ የማያገኙ ለተራዘመ
ነዉ፡፡ እነዚህ መደቦች አሁን በኢሕአዴግ ረክተዋል ወይ
ለሠዓታት ጉልበት የተጋለጡ የነበሩ ናቸዉ፡፡ ኢሕአዴግ
ጥቅማቸዉ መብታቸዉ መልስ አግኝቶላቸዋል ብለህ
አቅም በፈቀደ መጠን በቀጣይነት እነዚህን ችግሮች ለመፍታት
በምትልበት ጊዚ መሟላት ያለበት እንደተጠበቀ ሆኖ በዉስጡ
እየተረባረበ ያለድርጅት ነዉ፡፡ ስለዚህ ሴቶች የሚያደራጁት ን
ያሉ መንጠባጠቦች እንዳሉ ሆኖ በአጠቃላይ በሚታይበት
ማህበር ኢሕአዴግ ቢደግፍ ማህበራዊ መሰረቱ ነዉ፡፡ ከዚህ
ጊዜ ይወክለናል ብለው የሚያምኑ መደቦች ናቸዉ፡፡ እነዚህ
ውጭ ኢሕአዴግ የተቋቋመለት ኃይል ማን ሊሆን ይችላል፡
መደቦች ሴቶች፣ ወንዶች አርሶ አደሮች ወጣቶችንም
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 27
፡ ሌሎች ከዚህ የተሻለ ፕሮግራም ካላቸዉ ይህን ፕሮግራም ደረጃ ካልደረሱ በሆነ ጊዜ ፓርቲ ነን የሚል ስም ስላገኙ ብቻ
አስተዋዉቀዉ እንዴት እንደሚፈፀሙ አስረድተዉ ይሄን በሕዝብ ድምፅ ሊመረጡ አይችሉም፡፡ የሕዝቡ የእድገት ደረጃ
ወገን ይሄ መደብ ከኢሕአዴግ መዉሰድ ከቻሉ በሩ ክፍት የደረሰበትና የሕዝብ ፍላጎተ የደ ረሰበት ቦታ በፍጥነት ደርሶ
ነዉ፡፡ መድበለ ፓርቲ ማለት ይሄ ነዉ፡፡ እነዚያን ፍላጎቶች አስባስቦ የመምራት ብቃት ሊኖራቸዉ
ያስፈልጋል እንጂ በታሪክ መኖር አይችልም፡፡ ሁሌ ታሪክ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ የድርድርና ውይይት ባህሉ እንዲሰፋ ወደፊት ነዉ የምናየዉ ይሄን ታሪክ ወደፊት የሚለዉን
እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን እንዴት ለመፍታት ታስቧል? ተጠቅሞ አስተሳሰቦችን መርጠዉ ዴሞክራሲዉ አሁን ያለዉ
የወጣቱ ትዉልድ የሚፈልገዉን አይነት ዴሞክራሲ ወጣቱ
ጓድ ሽፈራው፡ እንግዲህ ዴምክራሲያችን ገና ወጣት ነዉ፡ ትዉልድ የሚፈልገዉ አይነት ተራማጅ የሆነ አስተሳሰብ
፡ በዚህ ወጣት ዴሞክራሲ ዉስጥ አንዳንድ ፓርቲዎች ግልጽነትን ተጠያቂነትን የሚፈጥር አስተሳሰብ መቻቻልን
የሚወስዷቸዉን አቋሞች በአግባቡ አጢነው እየወሰዱ መከባበርን ሰጥቶ መቀበል የሚችል አስተሳሰብን መገንባት
ናቸዉ ብለን እኔ በግሌ አላምንም፡፡ አንዳንድ ፓርቲዎች አለባቸዉ፡፡
ባለፉት ሁለት ወራት በጋራ በነበረን ጊዜ እንዳየሁት ወደ ስለዚህ በእኔ እምነት እነዚህ ዕድሎች መስፋት መከፈት
ደረሱበት ድምዳሜ እንዲያደርሳቸዉ የሚያደርግ አይነት እንዲችሉ ፓርቲዎችን ሳይወዱ በግዳቸዉ መስመር ይይዛሉ፡
ቅራኔም አልተፈጠረም ልዩነትም አልነበረም፡፡ ያነሱት ጉዳይ ፡ ተቃዋሚዎችን ብቻ አይደለም ኢሕአዴግም የሕብረተሰቡን
ልዩነት የሚፈጥር ወይም ደግሞ ቅሬታ የሚፈጥርባቸዉ አስተሳሰብ በደንብ መምራት የሚችል ተራማጅነቱ
ከዚህ በመነሳት መድረኩን ሳይጠቀሙ ትተዉ እንዲሄዱ የተጠበቀ ተጠያቂነትና ግልፀኝነት ያለዉ አሰራር እያሰፈነ
የሚያስችላቸዉ ሁኔታ አልተፈጠረም ብዬ እወስዳለሁ፡፡ ይሄ ብቁና ተወዳዳሪ መሪ ሆኖ እንዲወጣ ከተፈለገ እነዚህ ነገሮች
ምንድን ነዉ ምክንያቱ ብለን ካሰብን ለዴሞክራሲዉ ያለን መፈፀም አለባቸዉ፡፡ ስለዚህ ተቃዋሚዎችም ኢሕአዴግን
ቀናነት ነዉ የሚመስለኝ፡፡ ውይይቱና ድርድሩ በፓርቲዎች ቻሌንጅ ማድረግ ከፈለጉ በዚህ መንገድ መምጣት
ብቻ የሚንጠለጠል መሆን የለበትም፡፡ መላ ሕዝቡ በንቃት አለባቸዉ፡፡ ዋናዉ የሕዝብ ንቅናቄዉን በማያቋርጥ መንገድ
የሚሳተፉበት የሕዝብ አደረጃጀቶች በተለይም ደግሞ የሲቪክ ማዕበል እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ይሄ ሰላማዊና
ማህበራትና የተለያዩ የሕዝብ አደረጃጀቶች በስፋት ሀሳባቸዉ ህጋዊ እንዲሆን አስተሳሰቦች በነፃነት እንዲራመዱ ልዩነቶች
ወደ መድረክ የሚመጣበት ወደ ጠረጴዛ ዉይይት የሚመጣበት ያለመከልከል እንዲነገሩ ማደረግ ተገቢና አስፈላጊ ይሆናል፡፡
ሁኔታ መፈጠር አለበት፡፡ ስለዚህ አሁን ፓርቲዎች ብቻ
የሕዝቡን ፍላጎት እወክላለን ብለን ካሰብን እንሳሳታለን፡፡ አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ሕገ- መንግስት ለማሻሻል ኢሕአዴግ
በኢሕአዴግ በኩል መስራት ያለብንን እየሰራን ነው ያለዉ፡ ምን ያህል ቁርጠኛ ነዉ?
፡ እነዚህ ዕድሎች መንግስት እንደመሆናችን መጠን በስፋት
ሕዝቡ እንዲጠቀምባቸዉ ዕድሎችን ማስፋት ነዉ፡፡ የሲቪክ ጓድ ሽፈራው፡ ሕገ መንግስቱ በሕገ-መንግስታዊ መንገድ
ማህበራት መድረኮችን በፌደራልም በክልልም መንግስትም መሻሻል አለበት ለሚለዉ ከኢሕአዴግ በላይ የታገለ የለም
በሚዲያ ከሚዲያ ዉጭም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለዚህ፡፡ ሕገ መንግስቱን ማክበርና ማስከበር የሚለዉ
ማስፋት፤ በነዚህ መድረኮች የተለያዩ ሀሳቦች መስተናገድ እንደ ግዴታ ነዉ የተቀመጠዉ አህአዴግም የተቀበለዉ፡
አለባቸዉ፤ የሀሳብ ልዩነቶች መስተናገድ አለባቸዉ፡፡ ፡ ይሄ ማለት ግን አሁን ሕገ-መንግስት ማሻሻያ ለማድረግ
ተዘጋጅተናል ወይም አልተዘጋጀንም ማለት አይደለም፤
አንድ የጋራ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ማህበረሰብ ለመገንባት አጀንዳ አላቀረብንም ፡፡ በምን እንደምንደራደር አልታወቀም፤
በምናደርገዉ እንቅስቃሴ ዉስጥ መሰናክል የሚሆኑ የተዛቡ እስካሁን የከረምንበት ጉዳይ የድርድር ሂደታችን ምን
አስተሳሰቦችንና እነዚህን አስተሳሰቦች የሚተኩ የተሻሉ ይምሰል በምን ሕጎች እንገዛ ነዉ የከረምንበት ከዚህ ቀጥለን
የተስተካከሉ አስተሳሰቦችም ሲኖሩ በተለያየ ሁኔታ ሕዝቡ አጀንዳዎቻችን እናቅርብ እያልን ነዉ ፡፡ አጀንዳችን ከቀረበ
ዉይይት የሚያካሄድባቸዉ ክርክር የሚካሄድባቸዉ መሆን በኋላ የአጀንዳችን ጥልቀት ስፋትና የማነዉ ጥልቅ የማነዉ
አለባቸዉ፡፡ አነዚያ ደግሞ እየተጨመቁ ሁሉም ምንጮች ሰፊ ማንነዉ ለእሱ ተገዥ የሚሆነዉ ሳይታወቅ ኢሕአዴግን
ወደ አንድ ወንዝ መጥተዉ አንድ ትልቅ አገራዊ ሥርዓት ካሁኑ መፍረድ ይሄ ፍርደገምደል ነዉ የሚሆነዉ ትክክል
የሚፈጥር ሁኔታ መፍጠር አለብን፡፡ ያኔ ተቋዋሚ ፓርቲ ነዉ ብዬ አላምንም ግን ደግሞ ለሕገ መንግስቱ ተግባራዊነት
የግድ ይሞረዳል እነርሱ ብቻ እንደፈለጋቸዉ አካኪ ዘራፍ ከኢሕአዴግ በላይ እንኳን የቃል ኮሚትመንት ህይወትና ደም
እንዳይሉ የሕዝቡ ጫና እንዲያርፍባቸዉ መሆን አለባቸዉ፡ የከፈለ ያለ አይመስለኝም፡፡ የኢሕአዴግ ሕገ-ደንብ ኢሕአዴግ
፡ ያኔ ከቻሉና ከተስተካከሉ የሕዝቡን አመለካከትና ፍላ ጎት ፕሮግራም በሕገ መንግስቱ እንዲፀድቅ ያደረገ ፕሮግራም
እየገዙና ቀድመዉ እየመሩ መሪ የመሆን ዕድል ያገኛሉ፡፡ ነዉ ፡፡ ሕገ-መንግስቱ እንዲከበርና ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱ
ካልሆኑ ደግሞ ከሕዝቡ ወደ ኋላ የቀሩ ናቸዉና ይበተናሉ ብቻ በሕገመንግስታዊ ሥርዓት ብቻ ተግባራዊ እንዲደረግ
ማለት ነዉ ብቁዎች አይደሉም ሕዝብ ከደረሰበት የአስተሳሰብ ከኢሕአዴግ በላይ ቆራጥ ነኝ የሚል ካለ በጣም ጥሩ ነዉ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 28
፡፡ ኢሕአዴግ ሕገ መንግስቱን በሕገመንግስታዊ መንገድ
የመንግስትና የደርጅት ሥልጣን ለማክበር ዝግጁ ነዉ፡፡
ዕይታ ብልሽት ላይ የነበሩ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ኢህአዴግ ወደ ጥልቅ ተሃድሶ
ችግሮችን ለማረም የሚያስችል
የገባበት መሰረታዊ ምክነያትና መነሻ ምንድን ነው?
እንቅስቃሴ ተደርጓል፡፡ በዚህ
መሰረት መንግስትን መልሶ ጓድ ሽፈራው፡ ኢሕአዴግ ወደ ጥልቅ ተሃድሶ የገባበት
ማደራጀት ድርጅትን መልሶ መሰረታዊ ምክንያት ባለፈዉ 15 ዓመታት ኢሕአዴግ
የማደራጀት ሥራ ተሰርቷል፡ የመጀመሪያዉ ተሃድሶ በሚያደርግበት ጊዜ የመጀመሪያዉ
፡ መንግስትና ድርጅት መልሶ ተሃድሶ ዋና ዓላማ መስመር የማጥራት ነዉ፡፡ መስመር
በማደራጀት እንቅስቃሴ ዉስጥ ማጥራት በሚባልበት ጊዜ ኢሕአዴግ የሚመራበት ሥርዓት
ደግሞ ሕዝቡ በቀጥታ እንዲሳተፍ አለ፡፡ የምንመራበት ሥርዓት መነሻዉ የኢሕአዴግ ፕሮግራም
ነዉ፡፡ ስለዚህ የኢሕአዴግ ፕሮግራም ላይ በተለይ ከትጥቅ
እና በሥራዉ ባለቤት እንዲሆን
ትግሉ በኋላ የፀደቀዉ የኢሕአዴግ ፕሮግራም የምንገነባዉ
ለማድረግ የሚያስችል እንቅስቃሴም ሥርዓት ካፒታሊዝም ነዉ፡፡ በካፒታሊዝም ዉስጥ ያሉ
ተከሂዷል፡፡ በዚህ መሠረት በሁሉም የኢኮኖሚ ሥርዓቱ ነፃ ገበያ ሥርዓት ነዉ ፡፡ ዴሞክራሲዉ
አካባቢዎች የተደረገዉን የተሐድሶ ደግሞ እንደማንኛዉም ከበርቴዉ ዴሞክራሲ ሥርዓት
እንቅስቃሴ የነበረበት ጥልቀትና ነዉ:: በተጨማሪም የመላ ሕዝቡን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ
ጥራት ያሳተፈዉ የሕብረተሰብ ዴሞክራሲ ነዉ የሚል ጠርቶ የመጣዉ መስመር በበቂ
ብዛትና ያስገኘዉ እርካታ የነበረበት ስትራቴጅና ፖሊሲዎች ተደግፎ ባለመሄዱ ምክንያት
ደረጃ በዝርዝር በምንፈትሽበት ጊዜ የሥርዓቱ ዕድሎች እና ፈተናዎች ምን እንደሆኑ በሚያሳይ
መንገድ በ1993ዓ.ም የነበረዉ ተሐድሶ እንቅስቃሴ እነዚህን
በዋናነት ለትግል ምቹ የሆነ፤ በ15
በጉልህ ዝርዝር አዉጥቷቸዋል ማለት ነዉ፡፡
ዓመታት ጊዜ ዉሰጥ አግኝተን
የነበረዉን ስኬት የተገዳደሩን እነዚህን ካወጣቸዉ በኋላ እና ፖሊሲዎች ተቀይረዋል
የኪራይ ሰብሳቢነት ወኪል ስለዚህ ባለፉት 15 ዓመታት ተሐድሶን መሰረት አድርገን
የሆኑ የጠባብነትና ትምክህት ያደረግነዉ እንቅስቃሴ እጅግ ስኬታማ ጉዞ ነበር ማለት
አስተሳሰቦች መጋለጣቸዉንና ይቻላል፡፡በልማት በዴሞክራሲ በሠላም በዚህ አገር የዜጎች
እያፈገፈጉ መሆናቸዉን ገምግሟል፡ የኑሮ ደረጃ ለዉጥ ያመጣንበት ጊዜ ነዉ የነበረዉ እና
እነዚህ አስተሳሰቦች በበቂ መንገድ የ15ዓመታት ተሐድሶ በምናደርግበት ጊዜ በዚያ ተሐድሶ
እንቅስቃሴ መሠረት የተለዩ ጉዳዮች ምን ያህል ጥልቀት
የተሸነፉ ባይሆኑም ቢያንስ በተሟላ
እያገኙ ምን ያህል ስፋት እያገኙ የሕዝቡን ተጠቃሚነትና
ሁኔታ መጋለጥ መጀመራቸዉን ተሳታፊነት እያረጋገጡ የሚሄዱ ናቸዉ፡፡ ያኔ የተለየዉ
በኪራይ ሰብሳቢነት ተግባር መስመር እየጠለቀ እንዴት እየሄደ ነዉ ያለዉ እየጠለቀ ነዉ
አመለካከትና ተግባር ዉስጥ ማለት የመላ አባላቱ አስተሳሰብ ከመሆን አልፎ የሕዝብ
የተሳተፉ በየትኛዉም ደረጃ ያሉ አስተሳሰብ ከሆነ በኋላ በተግባራዊ እንቅስቃሴ እንዲያስገኙ
አመራሮች ሂስ በሚያሰፈልጋቸዉ የተነደፉት ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች ዉጤት እያመጡ
ደረጃ ሂስ የተሰጠ መሆኑን እርምጃ ናቸዉ ወይ የሚለዉን መለየትን ታሳቢ ያደረገ ነዉ፡፡ በዚህ
መዉሰድና ማስተካከል በሚገባ መሰረት ምን ዕድሎች ነበሩ ተሐድሶ የፈጠረልን መልካም
ዕድሎች ምንድን ናቸዉ እነዚህ እድሎችን በመጠቀም በኩል
ደረጃ ፖለቲካዊም አስተዳደራዊ
ያሉ ፈተናዎችና ተግዳሮቶች ምንድን ናቸዉ የሚለዉን
ሕጋዊ እርምጃ መዉሰድ ለመለየት እንዲቻል እና የመጀመሪያዉን ተሓድሶ በአግባቡ
የሚያስችል ሥራ መሰራቱንና በዚህ መጥለቁን ለማረጋገጥ ነዉ፡፡
ላይ ተመስርቶ ተሃድሶዉ አስፈላጊና
ተገቢ እንደነበር አይቷል፡፡ በሂደቱ ደግሞ በተሐድሶ ምክንያት የተፈጠሩ አዳዲስ
የሕዝብ ፍላጎቶች ነበሩ፡፡ እነዚህ አዳዲስ ሕዝብ ፍላጎቶች
አድሬስ የማደረግ ብቃታችን ወይም ደግሞ በነዚህ ጉዳዮች
ምላሽ የመስጠት ብቃታችን ያለበት ደረጃ ምርመራዉ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 29
እንግዲህ አገር ትልቅ አገር ነዉ 100 ሚሊዮን ሕዝብ የግል ጥቅም ማግኛ መሣሪያ አድርጓል፤ የሀብት ማከማቻ
ያለዉ አገር ነዉ እና ይሄ አገር በታለመለት መንገድ መሣሪያ አድጓል፤ የሚል በአንድ በኩል ተገምግሟል፡፡
ልማቱ በፍጥነት መጥቶ በጣም ረጅም በማይባል ጊዜ በሌላ በኩል የአመራሩ ወጤታማነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ
ከድህነት ከጉስቁልና የወጣ በጣም የተረጋጋና ሰላማዊ አገር በመምጣት የተሃድሶ ዉጤት የሆነዉን ዕድገታችንና
መፍጠር ታሳቢ ያደረገ ነዉ፡፡ ስለዚህ ይሄ መስመር በደንብ ልማታችን በሚፈለገዉ ፍጥነት ባለመሄዱ ምክንያት እና
እየጠለቀና ለባለቤቱ ለራሱ ለፈፃሚዉ ሕዝብ ለተጠቃሚዉ አዳዲስ የተፈጠሩ የሞጋች ሕብረተሰብ አስተሳሰብ ፍላጎቶችን
ሕዝብ ተሳታፊዉ ሕዝብ እየደረሰ ካልሄደ በቀር በሂደት ባለማሳካታችን ምክንያት የሕዝብ ቅሬታ እየፈተጠረና
የሚያስተጓጉሉት ነገሮች እየበዙ ይሄዳሉ ከነዚህ ነገሮች እየተከማቸ እንዲሄድ ምክንያት ሆኗል፡፡ በዚህም ተራማጅና
ደግሞ ዋናዉ ያኔም በተሐድሶ መስመር ሲለይ መንግስት ዴሞክራሲያዊ የሆነዉ ድርጅታችንን እና ሥርዓታችንም
በገበያዉ ዉስጥ ተዋንያን ነዉ ልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ለፈተና የሚዳረግበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ በዚህም ምክንያት
መንግስት ነዉ ብለናል፡፡ ልማታዊ መንግስታችን በገበያ አገሪቱ በተለይ ተሃድሶ በጀመረበት ወቅት መስቀለኛ መንገድ
ዉስጥ አስተዋፅኦ የሚያደርግ መንግስት ነዉ፡፡ይሄ መንግስት ሊያስቆማት የሚችል ሁኔታ ተፈጥሯል የሚል ሁኔታ ነዉ
የሚመሩት ሰዎች በቀጣይነት እየታደሱ እየበቁ ካልሄዱ ተገምግሞ የነበረዉ፡፡
በስተቀር ሥርዓቱ ለአደጋ የሚያጋልጥበት ዕድል አለዉ፡ ይህ ግምገማ ከኢሕአዴግ ም/ቤት ጀምሮ በሁሉም
፡ ይሄን ዕድል ለማስወገድና ለማስቀረት እንዲቻል ታሳቢ የኢሕአዴግ አባል በሆኑ ብሄራዊ ድርጅቶች፣ ማዕከላዊ
ተደርጎ እንቅስቃሴዎችን በሙሉ ለማጠቃለል እንዲቻል ነዉ ኮሚቴዎች፣ ከፍተኛ አመራሮች፤ መካከለኛ አመራሮች
የ15 ዓመቱ የተሐድሶ እንቅስቃሴን ለመገምገም የጥልቅ ፤የበታች አመራሮች፣ አባላትና መላ ሕዝቡን እንዲደርስ ም/
ተሐድሶ መድረክ የተከፈተዉ ማለት ነዉ፡፡ ቤቱ ዉሳኔ አሳልፏል፡፡ ሁለተኛ ከኢሕአዴግ ጋር በአጋርነት
የሚሰሩ አጋር ድርጅቶች እና የሚመሯቸዉ ክልሎች የተ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ የጥልቅ ተሃድሶ ሂደቱና አሁን ሃድሶ እንቅስቃሴ እንዲካሄድ ወሳኔ ተወስኖ ነበር፡፡ በዚህም
ያለበትን ደረጃ በተመለከተ ኢህአዴግ በምን መልኩ ነው መሠረት ባለፉት ስድስትና ሰባት ወራት ይሄ ተሀድሶ
የገምገመው፤ አጠቃላይ ሁኔታው ቢብራራ? ከመንግስት ወጥቶ መላ ሕዝቡ ጋር ሄዷል ማለት ነዉ፡፡
ስለዚህ መላ ሕዝቡ ጋር በመሄድ የነበሩ ችግሮችን በሙሉ
ጓድ ሽፈራው፡ እንግዲህ ቅድም የዘረዘርኩላችሁ ነገር ከታየ አብጠርጥሮ ለማዉጣትና ለመታገል ዕድል ፈጥሯል፡፡
በኋላ ባለፈዉ ዓመት ነሐሴ ወር መጀመሪያ ሐምሌ ወር
አካባቢ መጀመሪያ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ በዝርዝር ቅድም ባነሳሁላችሁ የመንግስትና የደርጅት ሥልጣን
የ15 ዓመታት የተሐድሶ ጉዟችን ምን ነበረ የሚለዉን ዕይታ ብልሽት ላይ የነበሩ ችግሮችን ለማረም የሚያስችል
በልማት በሠላም በዴሞክራሲ ምንድን ነዉ የሚመስለዉ እንቅስቃሴ ተደርጓል፡፡ በዚህ መሰረት መንግስትን መልሶ
በአመራር ግንባታ ሥርዓታችን ምን ምን ነዉ የምንመስለዉ ማደራጀት ድርጅትን መልሶ የማደራጀት ሥራ ተሰርቷል፡፡
ምን ዉጤቶች አገኘን ከየት ተነስተን ወደ የት ሄድን መንግስትና ድርጅት መልሶ በማደራጀት እንቅስቃሴ ዉስጥ
የሚለዉን በዝርዝር አይቷል፡፡ ኢኮኖሚ ልማታችን ከየት ደግሞ ሕዝቡ በቀጥታ እንዲሳተፍ እና በሥራዉ ባለቤት
ተነስቶ ወደ የት ሄደ በዋናነት የአርሶአደር ማምረት አቅም እንዲሆን ለማድረግ የሚያስችል እንቅስቃሴም ተከሂዷል፡
በመገንባት ኮሜርሺያላይዘድ የሆነ አርሶአደር በመፍጠር ፡ በዚህ መሠረት በሁሉም አካባቢዎች የተደረገዉን
የደረሰበት ደረጃ ምንድን ነዉ፡፡ በግብርና መር ኢንዱስትሪ የተሐድሶ እንቅስቃሴ የነበረበት ጥልቀትና ጥራት ያሳተፈዉ
መስመራችንም በዚህ ሂደት ዉስጥ ያስገኛቸዉ ስኬቶች የሕብረተሰብ ብዛትና ያስገኘዉ እርካታ የነበረበት ደረጃ
ምንድን ናቸዉ በአቅም ግንባታ ዘርፍ ያስገኘናቸዉ ስኬቶች በዝርዝር በምንፈትሽበት ጊዜ በዋናነት ለትግል ምቹ የሆነ፤
ምንምን ናቸዉ የሚለዉን በዝርዝር ገምግሟል፡፡ በሂደቱ በ15 ዓመታት ጊዜ ዉሰጥ አግኝተን የነበረዉን ስኬት
ያጋጠመዉ ደግሞ መዛነፎች ማለትም በፋለሶች ምን ምን የተገዳደሩን የኪራይ ሰብሳቢነት ወኪል የሆኑ የጠባብነትና
ጉዳዮች ናቸዉ የሚለዉን አይቷል በተለይ ደግሞ የሥርዓቱ ትምክህት አስተሳሰቦች መጋለጣቸዉንና እያፈገፈጉ
ዋነኛ አደጋ የሆነዉን የኪራይ ሰብሳቢነት አደጋ ምን ደረጃ መሆናቸዉን ገምግሟል፡፡
ነዉ ያለዉ የሚለዉን በዝርዝር ገምግሟል ማለት ነዉ፡፡
እነዚህ አስተሳሰቦች በበቂ መንገድ የተሸነፉ ባይሆኑም
እነዚህን በዝርዝር ከገመገመ በኋላ በተለይ ደግሞ በወቅቱ ቢያንስ በተሟላ ሁኔታ መጋለጥ መጀመራቸዉን በኪራይ
ጎልተዉ ከታዩ ችግሮች አንዱ የመንግስትሥልጣን ለይ ያለ ሰብሳቢነት ተግባር አመለካከትና ተግባር ዉስጥ የተሳተፉ
የዕይታ ብልሽት አጠቃላይ በሥርዓታችን ዉስጥ ፈተና በየትኛዉም ደረጃ ያሉ አመራሮች ሂስ በሚያሰፈልጋቸዉ
ሆኗል፡፡ የመንግስትን ሥልጣን የመንግስት አመራር ለኑሮ ደረጃ ሂስ የተሰጠ መሆኑን እርምጃ መዉሰድና ማስተካከል
መሠረት አድርጓል፤ የሕብረተሰብ መታገያ የለዉጥ ማምጫ በሚገባ ደረጃ ፖለቲካዊም አስተዳደራዊ ሕጋዊ እርምጃ
መሣሪያ መሆኑ ቀርቶ የራሱ የኑሮ መሠረት አድርጓል መዉሰድ የሚያስችል ሥራ መሰራቱንና በዚህ ላይ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 30
ተመስርቶ ተሃድሶዉ አስፈላጊና ተገቢ እንደነበር አይቷል፡፡ መሪያችን መለስ ዜናዊ በሕይወት በነበረበት ጊዜ የፃፈዉ
አገሪቷን መስቀለኛ መንገድ ላይ አስቁሟት የነበሩ ቅሬታዎች አንድ ጽሁፍ ነበር፡፡ ይህ ፅሁፍ ሁለት መሠረታዊ ጉዳዮች
መከማቸት ጉዳይ ቢያንስ አሁን የደረሰበትን ደረጃ መቀልበስ ናዳ እንደሚሆኑ አስቀምጧል፡፡አንደኛ በየጊዜዉ የሚከሰተዉ
መቻሉን በዚህ ላይ ቆመን ወደ ፊት በፍጥነትና በያዝነዉ ድርቅና የሚያስከትለዉ አደጋ መቋቋም ካልቻልን ሊከሰት
ጥንካሬ ከሄድን መጀመሪያ ተሃድሶ የከፈተልን የጠራ የሚችለዉን ችግር ምን እንደሆነ ያስቀመጠዉ ሲሆን
መስመር በተሟላ ሁኔታ መተግበር መፈፀም የሚያስችል ሁለተኛው ቁልፍ ችግር አስቀምጦት የነበረው አገራችን
ቁመና ላይ መሆናችንን፤ ነገር ግን ይሄ ከምቹ ሁኔታ ለረጅም ጊዜ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ለረጅም ጊዜ
ያልዘለለ ከዚህ በኋላ የመላ ኢሕአዴግ አባላትና አመራሮች የመማር ዕድል አላገኙም፡፡
እንዲሁም የመላ ሕዝቡ የማያቋርጥ ትግል እንደሚጠይቅ
መድረክ ላይ መሆናችንን ያሳየ መሆኑን ነዉ ም/ቤቱ አሁን ሥርዓታችን በየአካባቢዉ ፍትሃዊ የልማት
የገመገመዉ ማለት ነዉ፡፡ ተጠቃሚነትና ተሳታፊነት እንዲኖር ያደረገ ነዉ ያለዉ፡፡
በዚህም በርካታ ወጣቶቸ የትምህርት ዕድል ያገኛሉ እነዚህ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ ካሳለፍነው ዓመት ጀምሮ በተለያዩ የትምህርት ዕድል የሚያገኙ ወጣቶች ትምህርት ዕድል
የአገራችን አካባቢዎች አለመረጋጋቶች ይስተዋላሉ፡፡የአደጋዎቹ ማግኘት ግብ አይደልም ግቡ ወደ ምርት የሚገቡበት ዕድል
መነሻ ምንድን ነው እንዴትስ እየተፈታ ነው? ሰላማችንን መፈጠር ነዉ ይሄም የሥራ ዕድል መፍጠር አለብን ስለዚህ
በአስተማማኝ ሁኔታ ለማስቀጠልስ ምን እየተሰራ ነው? ተዘጋጅተን ካልቆየን ዛሬ የምናስተምራቸዉ ተማሪዎቻችን
ነገ በርካታ የሥራ አጥ ወጣቶች ያፈሩና ሌላ ማዕበል ሌላ ናዳ
ጓድ ሽፈራው፡ በአሁኑ ጊዜ በአገራችን የተረጋጋ ሰላማዊ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ በዚህም ሰላማችን የሚናጋበት ሁኔታ ይኖራል
ነዉ ያለዉ ባለፈዉ ዓመት አጋጥሞን የነበሩ ሁከቶች ሰፋ የሚል ተቀምጦ ነዉ የነበረዉ እና በዚኛዉ ጊዜ የተገኘዉ
ባሉ በአገራችን አካባቢዎች ተከስተዉ የነበሩ ላለፉት ሰባትና አሁን ከሕዝቡ ጋር ስንወያይ የተረጋገጠዉ ምንድን ነዉ ሰፊ
ስምንት ወራት የቆመበትና ሰላማዊ ሁኔታዉ ከጊዜ ወደ የሥራ አጥ ወጣቶች ቁጥር አለ፡፡ እነዚህ ወጣቶች ቅድም
ጊዜ እየጎለበተና ወደ ነበረበት ሰላማዊ ሁኔታ የተመለሰበትና ካልኳቸዉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና ፈጥነን የሥራ
የመጣበት ሂደት ዉስጥ ነዉ የሚገኘዉ፡፡በዚህ ሁከትና ዕድል ካለመፍጠራችን ጋር የተፈጠሩ አዳዲስ ፍላጎቶች
ብጥብጥ ምክንያት የሆኑ ጉዳዮች በመጀመሪያ በመንግስት በአግባቡ ባለመስተነገዱ ወይም በብቃት ባለመስተናገዱ
ሥራችንን የ15 ዓመታት ተሃድሶ በምንገመግምበት ጊዜ ምክንያት የተፈጠረ ቅሬታ ነዉ የነበረዉ፡፡
ያገኘነዉ ስኬትና ያጣነዉ ዉጤት የፈጠራቸዉ ተስፋዎችና ስለዚህ ይህ ቅሬታ እንዲፈታ ለማድረግ ከህዝቡ ጋር የተ
ፍላጎቶች ነበሩ በሂደት እነዚህ ተስፋዎች እና አዳዲስ ግባባን ነዉ ያለበት ሁኔታ አለ፡፡ እነዚህን ወጣቶቻችን
ፍላጎቶችን በብቃት ለማስተናገድ የሚያስችል የአመራር በተሟላ ሀኔታ በመፍታት ወጣቶቻችን አምራች ለአገራቸዉ
ብልሽት በሥርዓታችን ዉስጥ እየተፈጠረ ስለመጣ እነዚህ አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ምርታማ እንዲሆኑ ማድረግ መቻል
የአመራር ብልሽት የፈጠራቸዉ ችግሮች እና ቅሬታዎቹ ይኖርብናል፡፡
እየተከማቹ ሕዝቡ የመረጠዉ ድርጅት ኢሕአዴግ በፍጥነት
እንዲሰማዉና ደግሞ ጥያቄዎቹን እንዲመለሰለት የሚያደርግ ስለዚህ ሁከቱ አንደኛዉ አስከትሎት የነበረዉ ምክንያት ይሄ
ጥያቄ ማንሳት ነዉ የጀመረዉ፡፡ ነዉ የነበረዉ፡፡ እነዚህ ሁከቶች ግን በዋናነት በህዝቡ በራሱ
የነቃ ተሳትፎና ባለቤትነት በማይደገም ሁኔታ መንግስትም
እነዚህ ጥያቄዎች በዉስጥና በዉጭ የፀረ-ሰላምና ፀረ- ልማት ለችግሩ ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን በመልቀም ፈጣን ምላሽ
ሃይሎች ጋር በመቀናጀት የአገሪቱን ሰላም መረጋጋትና እንዲያገኙ እየተደረገ ነው፡፡ አሁን ከተሃድሶ በኋላም ቅድም
ዕድገት ከሚጠሉ ወገኖች ጋር በመሆን ወደ ሁከትና እንዳልኩት ከተሃድሶ እስካሁን ያደረግነዉ እንቅስቃሴ
ብጥብጥ የሚያመራበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ በዋናነት ግን የዝግጅት ምዕራፍ እንቅስቃሴ ነዉ ይህ በዝግጅት ምዕራፍ
የነዚህ ችግር መንስኤ የሆነዉ የራሳችን የአፈፃፀም ገድለት በመድረኮች ተፈፅሟል፡፡ ከከፍተኛ የድርጅቱ አመራር ጀምሮ
ያመጣዉ፤ የመልካም አስተዳደር ችግር ያመጣዉ የኪራይ እስከ ሕዝቡ ድረስ ማለት ነዉ፡፡ ከዚህ በኋላ በተግባር
ሰብሳቢነት ተግባራት ያመጡት የሱ ዉጤቶች የሆኑት መፈፀም አለበት በሕዝቡም በአመራሩም በአባሉም በተግባር
ጠባብነትና ትምክህት ተሸንፈዉ የነበሩ አመለካከቶች እየተፈፀመ ችግር የተባሉ ጉዳዮች እየተፈቱ አዳዲስ ችግሮች
እንደገና ማንሰራራት ያመጣቸዉ ሁከቶችና ብጥብጦች እንዳይከሰቱ በማድረግ መፈፀም አለበትና ይሄን ትኩረት
ናቸዉ፡፡ እነዚህ ሁከቶችና ብጥብጦች ከሕዝቡ ጋር በቅርበት ያደረገ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል ማለት ነዉ፡፡
በጥልቅ ተሃድሶ መድረኮቻችን ተቀራርበን በምንወያይበት
ጊዜ በዋናነትና በጥብቅ ስፍራ ይዞ የሚገኘዉ በአገራችን አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ በአገራችን ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋት
የዛሬ 14ና 15 ዓመት አካባቢ ከተሃድሶ በኋላ የሚቀጥሉት ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተደንግጓል፡፡ አንዳንድ ሃይሎችም
ዓመታት ተስፋና ተግዳሮት ምን ይሆናል የሚል ታላቁ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመደንገግ አገራችን ብቸኛዋ አገር በማድረግ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 31
ምክንያት በአገሪቱ ተፈጥሮ የነበረ ሁከትን ተስፋ
በማድረግ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሁኔታዉን
በማፍረስ ከሕዝቡ በነፃ ምርጫ የተመረጠዉን
መንግስት በሁከት ለማፍረስና ስልጣን ለመያዝ
ምኞት የነበራቸዉ ወገኖች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
በመታወጁ ምክንያት ይሄ ነገር በመቀልበሱ ከፍተኛ
የሆነ ድንጋጤን ተስፋ መቁረጥም አጋሟቸዋል፡፡

ስለዚህ በየትኛዉም ዓለም ተፈፅሞ የማያዉቅና


አገራት የራሳቸዉን ሰላም፣ ፀጥታና ደህንነት
ለማረጋገጥ የሚወስዱት አቋም ሆኖ ሲያበቃ ይሄ
አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በዚህ ብቻ ሳይሆን በጣም
በበለፀጉ በሚባሉ አገራችም በቀየኑ በሠዓታት
በቦታም ለይቶ የሚወሰድበት መኖሩን እያወቁ
ጭምር ይሄን ለማጥቃት ነዉ የተረባረቡትና ይሄ
ብዙ የሚያሳስብ አይደለም ፡፡ ከነሱ መቸም እልልታ
አይጠበቅም፣ ለእነሱ ይሄ ሃዘን ስለሆነ የዚች አገር
መበታተን የዜጎቿ ጉስቁልና ምኞታቸዉ ስለነበረ
ከዚህም እነሱ የሚያተርፉ ነጋዴዎች ስለሆኑ
ይሄ ኪሳራ ስላጋጠማቸዉ ከእነሱ ከዚህ በላይ
የተለየ ነገር አንጠብቅም፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
እንግዲህ ቅድም ያልኳቸዉ ምክንያቶች ከፈጠሩት
በኃላ ይሄን የሁከት ምክንያት ከፈጠሩት በኃላ
ይሄን ሁከት ምክንያት በማስወገድ የፌደራል
መንግስቱ የአገሪቱን ሰላምና ደህንነት የማረጋገጥ
ሕገ-መንግስቱን ሕገ- መንግስታዊ ካልሆነዉ
መንገድ መፍረስ መጠበቅ ግዴታና ኃላፊነት
የተለየ ምስል ለማስያዝ ሲጥሩ ይስተዋላል፡፡ ለመሆኑ ይህንን ስላለበት የአገሪቱን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የታወጀ
አገላለፅ እንዴት ይመለከቱታል? ከዚህ ጋር በተያያዘ አዋጁ አዋጅ ነዉ ይሄ አዋጅ ከታወጀ በኃላ በወቅቱ ተከስተዉ
መቀጠል አለበት የለበትም የሚል ክርክር በአንዳንድ የህብረተሰበ የነበሩ ግርግሮች በወሳኝ መልኩ ተቀልብሰዋል፡፡ እነሱ
ክፍሎች ሲነሳ ይደመጣል በዚህ ዙሪያም የሚሉት ነገር ካለ? ከተቀለበሱ በኃላ በግርግሩ የተሳተፉና ተታለዉ በማይገባ
መንገድና ባልተረዱት ሁኔታ ዉስጥ የገቡ ወገኖች ይፋና
ጓድ ሽፈራው፡ በመጀመሪያ የአገራዊ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ግልፅ ዉይይት ተድርጎ ራሳቸዉን የሚያርሙበት ዕድል
ሕገ- መንግስታዊ ነዉ፡፡ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት በግልፅ ተፈጥሯል፡፡ከሕዝብ ጋርም በጉዳዩ አስፈላጊነትና በአጠቃላይ
እንዳስቀመጠዉ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሊታወጅ የሚችልበት እንዲህ አይነት ችግር እንዴት አገሪቷን እንደሚጎዳ ዝርዝር
ሁኔታ በየትኛዉ ግዜ ሊከሰት እንደሚችል አስቀምጧል፡፡ ዉይይትና መተማመን ተደርሷል፡፡
ይህ ለኢትዮጵያ ብቻ አዲስ አይደለም፡፡ እኛ አስቸኳይ ጊዜ
አዋጅ ባወጅንበት ጊዜ ፈረንሳይ ለተራዘመ ጊዜ አውጃ ነበር፡
ስለዚህ ይሄ አቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከኛ ከድርጅት አንፃር
፡ ለሶስት ወር ለአራት ወር ሌላ የተራዘመ ጊዜ ማለት ነዉ
በምናይበት ጊዜ የጀመርነዉን የተሃድሶ እንቅስቃሴ በተረጋጋና
በርካታ አገሮች አንዳንድ አገራት እንዳዉም በአስቸኳይ ጊዜ
በሰላማዊ ሁኔታ ለመፈፀም እንዲቻል ዕድል ለመፍጠርም
አዋጅ የሚኖሩ አሉ አስካሁን፡፡ ስለዚህ እነዚህ ወገኖች ወይ
ከፍተኛዉን አስተዋፅኦ ያበረከተ እንቅስቃሴ ነዉ የነበረዉ
ይሄን አያዉቁም ወይም ለማወቅ ዝግጁ አይደሉም እነዚህበዚህ ምክንያት ነዉ ይሄ የሆነዉ ፡፡ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ
ወገኖች ምንአይነት ወገኖች ናቸዉ ቅድም ባልኩት በራሳችን
የተራዘመበት ምክንያት የተጀመሩ የተሃድሶ እንቅስቃሴዎችን
የመልካም አስተዳደር ችግር በሕዝቡ የተፈጠሩ አዳደዲስየሥራ ዕድል ፈጠራ እንቅስቃሴ ሌላዉ በተሟላ እንዲተገበር
ፍላጎቶች በተሟላ ፍላጎቶች ባለማርካታችን ተፈጠረዉ ሁለተኛ በአንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረዉ ሰላምና
እነዚህ ላይ እነሱ ባርከፈከፉት ነዳጅ ወጣቶችንና የተለያዩ
የፀጥታ መታወኮች ወደ ነበሩበት በተሟላ ሁኔታ እንዲመጣ
የሕብረተሰብ ክፍሎች በተዛባ መንገድ ጉዳዩን ተረድተዉለማድረግ ሕዝቡም ከዚህ ተነስቶ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ
ትምህክትና ጠባብነት እዚህ ላይ ተጨምሮ በመጋለባቸዉ ያረጋገጠለትን የሰላም ሁኔታ እዳይታወክ በድጋሚ ይህ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 32
ሁከት እንዳያጋጥም በመጠየቁ ምክንያት የሚቀጥሉት ወራት ጉልበት የአርሶ አደሩን መሬት በሁለት መንገድ እንዲያለማ
ተራዝሟል፡፡ ስለዚህ ወሳኙ ሥራ እንደ ኢሕአዴግ አባላት አንደኛ ማሳዉን በቀጣይነትና ዘመናዊ ቴክኖሎጂን
መዉሰድ ያለብን የሚሆነዉ መላ ሕዝባችን ሰላም ወዳድ በመጠቀም የኤክስቴንሸን አገልግሎት በመጠቀም ጉልበቱን
ሕዝቡ ማንም የአገራችን ሕዝቦች የሚጠቀሙት ከሰላም የራሱንና የቤተሰቡን ጉልበት በመጠቀም ለገበያ በሚል
ነዉ፡፡ ይሄ ሰላም እንዳይናጋ ከማንም በፊት ግንባር ቀደም ትኩረት በማድረግ መንገድ እንዲያለማ፣ ሁለተኛ ከራሱ ማሳ
የሆነ የሰላም አስፈላጊነትን እኛ ማስተማር ለእርሱ መሰጠት ዉጪ ተፈጥሮዉን የአካባቢ ጥበቃን በቀጣይነት እንዲያለማ
ያስፈልጋል፡፡ ሁለተኛ ሰላም ብቻዉን በቂ አይደለም ማለት እነዚህ ደግሞ የሚፈፀምበት መንገድ በማመንና በማመን
ለዚህ መሰጠት ብቻዉን በቂ አይደለም፡፡ ለዚህ መበላሸት ብቻ እንዲሆን መንግስት ያልተቋረጠ ድጋፍ እንዲሰጥ
ምክንያት የሆኑትንና የተፈጠሩትን ፍላጎቶች መመለስ የሚያደርግ እቅድ አዉጠተን 15ዓመቱ ሙሉ ተረባርበናል፡
ላይ ደግሞ መረባረብ መቻል አለበትን፡፡ ለሰላም ምክነያት ፡ ይሄ መረባረባችን ግብርናችን በየዓመቱ በከፍተኛ ሁኔታ
የሚሆነዉ የልማት ችግር በሰላም መታጣት ምክንያት እያደገ ነዉ፡፡
የሆነዉ የሥራ እድል ችግር የመልካም አስተዳደር ችግር
የኪራይ ሰብሳቢበት አመለካከትና ተግባራት ሙስና እነዚህና ያኔ ተሃድሶ ሲጀመር ከ90 ሚሊዮን የማይልቅ ነበረዉ
መላ አባላቱና አመራራችን እንዲታገላቸዉ ማድረግና የዓመት ምርታችን ባለፈዉ ዓመት 270 ሚሊዮን ኩንታል
በስፋት ለዚህ መረባረብ ይኖርብናል፡፡ ስለዚህ ይሄን ስናደርግ ማምረት የሚያስችለን በዚህ ዓመት ደግሞ ከዚህ በላይ ወደ
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ይነሳል አገራችንም በተለመደዉ 300 ሚሊዮን ኩንታል የሚጠጋ ምርት ማምረት የሚስችለን
በተረጋጋና በሰላማዊ ሁኔታ ትቀጥላለች፡፡ የጀመርነዉ ዕድል እንዲፈጠር ተደርጓል፡፡ ይህንን በማድረጋችን ምክንያት
ልማት የጀመርነዉ ሰላም የጀመርነዉ ዴሞክራሲ ወደ ፊት ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ልማት የምናደርገዉ ሽግግር
እያደገ የሚሄድበት ይኖራል ማለት ነዉ፡፡ ስለዚህ እነዚህ በተፋጠነ መንገድ እንዲሄድ ዕድል ከፍቷል፡፡ የሕዝቡ ኑሮ
ወገኖች የዚች አገር መልማት የዚህ አገር በሰላም ዉላ ማደር ደረጃ እንዲሻሻል ዕድል ሰጥቷል፡፡ መንግስታችን በዓለም ላይ
የዚች አገር ዴሞክራሲ ማበብ የሚያማቸዉ ስለሆነ ለእነርሱ አገራችን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት የምታስመዘግብ አገር
ይበልጥ ጥሩ መድሐኒት ነዉ የሚሆነዉ ይሄን ሰላም ይሄን ነች የሚል ዕድል የሰጠዉ ዋናዉ ችካልና ምሰሶ ይሄ ነዉ፡
ደሞክራሲ ይሄን ልማት በቀጣይነት እንዲሰፋና እንዲጠነክር ፡ ይሄ በመሆኑ ምክንያት በየትኛዉም ጊዜ ድርቅ ቢከሰት
ማድረግ ለእነርሱ ጥሩ ህክምና ይሆናል ማለት ነዉ፡፡በዚህ ድርቅን ማስወገድ ባንችልም ድርቅ ረሃብ እንዳይሆን ማድረግ
መንገድ ማየት አለብን ብዬ እወስዳለሁ፡፡ የሚቻልበትን ዕድል ፈጥሮልናል ማለት ነዉ፡፡ ባለፈዉ
ዓመት በአገራችን በ50 ዓመት ተከስቶ የማያዉቅ ድርቅ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ፡ አገራችን ከዓለም የአየር ንብረት መዛባት ተከስቷል፡፡ በዚህም 10 ሚሊየን በላይ የሚያክሉ ዜጎቻችን
ጋር ተያይዞ በተፈጠረ የኤልኒኖ ተፅእኖ ምክንያት ከባለ ፈው ተጠያቂ ሆነዋል፡፡ ይሄ በአገሪቱ በአብዛኞቹ ክልሎች ተከስቶ
ዓመት ጀምሮ ለድርቅ አደጋ መጋለጧ ይታወቃል፡፡ አሁን የነበረ ድርቅ ነዉ፡፡ ከዚህ በፊት ህፃናት ምግብ ማቅረብ
ባለው ተጫባጭ ሁኔታ የድርቁ ስፋት ምን ይመስላል? ድርቁን አልሚ ምግብ ማቅረብ እናቶች አጥቢዎች ዉሃና ምግብ
ለመቋቋም በመንግስት በኩል እየተደረገ ያለው ርብርብ ምን ማቅረብ አቅቶን ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸዉ የነበሩ ቤተሰቦች
ይመስላል? የዓለም አቀፍት ድጋፍስ ምን ይመስላል? ነበሩ፡፡ አሁን ይህ ሁኔታ የለም፡፡ ይሄ ድርቅ ከተከሰተ
በኋላ ቅድም ባልኳችሁ አቅም ተከማችቶ የነበረዉ አቅም
ጓድ ሽፈራው፡ መልካም፡፡ ቅድም እንዳስቀመጥኩት ባለፈዉ ስለነበር በራሳችን አቅም በወሳኝነት መከላከል ችለናል፡
15እና 14 ዓመታት ዉስጥ ከታየዉ ከተለየዉ አንዱ ፡ የዓለም አቀፍ ድጋፍ የሚያደርጉልን ወገኖች አስተዋፅኦ
ተግዳሮት ተብሎ ተወስዶ የነበረዉ የተለየዉ በየጊዜዉ ቢኖርም በዋናነት በራሳችን አቅም የተፈፀመ ነዉ፡፡ ስለዚህ
እየተደጋገመ የሚመጣዉ የድርቅ አደጋ ነዉ፡፡ ይሄ የድርቅ የአምናን ድርቅ አልፈን ሂደናል ማለት ነዉ፡፡ ዘንድሮም
አደጋ በዚያን ወቅት የተስማማነዉ ድርቅን ማስቀረት በአገራችን ምስራቅና ደቡብ ምስራቅ የአገራችን ክልሎች
አይቻልም ግን ረሃብ እንዳይሆን ማስቀረት ይቻላል ድርቅ ይሄ ድርቅ ተከስቷል፤ እነዚህ አካባቢዎች በሰዉ የሚያደርስ
ረሃብ እንዳይሆን ማድረግ ይቻላል፡፡ ድርቅ ረሃብ እንዳይሆን አደጋ በምንም ሁኔታ እንዳይኖር መንግስታችን ከራሱ
ማድረግ የሚቻለዉ ምንድን ነዉ? ድርቅ ከመከሰቱ በፊት ገንዘብ መድቦ በመረባረብ ላይ ይገኛል፡፡ ከዓለም አቀፍ
ያለንን የመልማት አቅማችን ሆነ የማልማት አቅማችን ትብብሩ እንደቀጥል ነዉ ግን በሚፈለገዉ መጠን እየደረሰ
በቀጣይነት ማሳደግ ነዉ፡፡ በዚህ መሰረት በአገራችን አርሶ አይደለም በዋናነት ግን በራሰ አቅም ላይ የተመሰረተ እንኳን
አደር በመላዉ የአገራችን አካባቢ በወቅቱ የነበረዉ የአርሶ ሰዉ እንስሳዉ እንኳ የሚደርስበትን ጉዳት ለመቀነስ የሚያስችል
አደራችን የማልማት አቅሙ ዝቅተኛ ስለነበር ከህዝቡ ጋር እንቅስቃሴ ማድረግ ላይ ነዉ የምንገኘዉ፡፡ ስለዚህ ዋናዉ ለዚህ
በከፍተኛ ደረጃ መተማመን የሚያስችለን ሰፋፊ እንቅስቃሴ መወሰድ ያለበት ጉዳይ ባለፉት 25ዓመታት አድርገን የቆየነዉ
አድርገናል፡፡ ያ እንቅስቃሴ በዋናነት ግብርና ላይ የተመሰረተ ዝግጅት ለዚህ ሥራ እጅግ ታላቅ አስተዋፅኦ አድርጓል በዚህ
እንቅስቃሴ ስለነበረ ግብርና አርሶ አደር ጉልበት የቤተሰቡን መሠረትም ዉጤት መጥቷል ነዉ የሚል ያለኝ፡፡
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 33
አዲሲቷ ኢትዮጵያ-
የብሄሮች፤ ብሄረሰቦችና
ህዝቦች መብቶች
የተከበሩባት
ስለ ትላንቷ ኢትዮጵያ ስናነሳ ይታወሳል፡፡
ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት የማሰብ፣ የመናገር፣ የመፃፍ፣
ስለነበረችው ኢትዮጵያ ነው የመደራጀት መብቶች ሁሉም
የምናነሳው፡፡ የትላንቷ ኢትዮጵያ ህገመንግስታችን በይፋ በአዋጅ ተከለከሉ፡፡ ዜጎች
በኢኮኖሚው መስክ ያለማቋረጥ በአገራችን በማንኛውም አገራቸውን የመለወጥና የማሳደግ
በማሸቆልቆል ላይ የነበረች፤ የዜጎች ሁኔታ ሊፈጠር መብታቸውን ማንም ሊከለክላቸው
ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶች እንደማይገባ ሃቅ ሆኖ ሳለ ደርግ
የሚችለውን ውስጣዊ
የሚረገጡባት ሃገር ነበረች፡፡ ሃብት ለማፍራት ወሰን በማበጀት
የሃሳብ ልዩነት
አብዛኛው የአገራችን ህዝብ በገጠር ሁሉንም ጠራርጎ በመንግስት
የሚኖር ቢሆንም ይህንን ብዙሃኑን በዴሞክራሲያዊና ህዝብን ቁጥጥር ስር ማድረጉን አጠናክሮ
ህዝብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ባሳተፈ መንገድ መፈታት ቀጠለበት፡፡ ማንኛውም ኢትዮጵያ
አሰራር በወቅቱ ባለመኖሩ አርሶ እንዳለባት ደንግጓል፡፡ ከ500ሺህ ብር በላይ ካፒታል
አደሩ ጉልበቱን ለፊውዳሎች ይህን መሰረታዊ መርህ መያዝ እንደማይፈቀድለት
ለመገበር ተገዶ ነበር፡፡ አገራችን በጥብቅ ተግባራዊ በመደንገግ ፋብሪካዎች፣ ሆቴሎችና
በተለያዩ ጊዜያት አጋጥሟት ማድረግ ስንችል ነው መሰል የግል ይዞታዎች በአዋጅ
የነበረውን የድርቅ ረሃብና ቸነፈር የመንግስት ንብረት እንዲሆኑ
ውስጣዊ ሰላማችንን
መቋቋም ተስኗት በመቶ ሺዎች ተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ህዝቦች
ዘላቂና አስተማማኝ
የሚቆጠሩ ዜጎቿ እንደቅጠል የሚደርስባቸው ብሄራዊ ጭቆናው
እረግፈውባታል፡፡ በሆነ መንገድ ማስቀጠል እየባሰ ሄደ፡፡ በከተሞችም ቀይ
የምንችለው፡፡ እስካሁን ሽብር ተፋፍሞ በመቶ ሺዎች
የግለሰብም ሆነ የቡድን መብቶች የመጣንባቸው የድልና የሚቆጠሩ ዜጎች ታሰሩ፣ ተገረፉ፣
ፈፅሞ በማይከበሩበት በአጼው የስኬት ዓመታት ተሰደዱ እንደቅጠልም ረገፉ፡፡
ዘመን በተለይ የአገራችን ህልውና የሚያሳዩትም ይህንኑ
መሰረት የሆኑት የብሄሮች፤ ነው፡፡ በአራቱም ማዕዘናት ጭቆናና ግፍ
ብሄረሰቦችና ህዝቦች ህልውና የበዛበት ህዝብ በወቅቱ የህዝብ
አደጋ ውስጥ የነበረበት ሁኔታ ጥያቄ ይዘው ወደ ትግል የገቡ
ነበር፡፡ የሃይማኖትም ሆነ የፆታ ጥቂት ሃይሎችን በመደገፍ ትግሉ
እኩልነት ፈፅሞ አይከበሩም ነበር፡ ለድል እንዲበቃ አድርገውታል፡
፡ ከአጼው የአገዛዝ ዘመን በኋላም ፡ አምባገነኑን የደርግ መንግስት
ወታደራዊው የደርግ መንግስት ለማስወገድም በኢህአዴግ መሪነት
ከድጡ ወደ ማጡ እንዲሉ ሀገሪቱን የተካሄደው ህዝባዊ ትግልም
ለ17 ዓመታት በግፍ ቀጥቅጦ ለድል በመብቃቱ በኢትዮጵያ
በመግዛት ‹‹ኢትዮጵያ ትቅደም›› የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች
በሚል መፈክር ከመንግስት ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቶችን
በተቃራኒ መቆምም ሆነ ማሰብ የሚያከብር አዲስ ፌዴራላዊ
እጣ ፈንታው መረሸን እንደነበረ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 34
ዴሞክራሲያዊ ስርዓት መገንባት እየተገነቡም ይገኛሉ፡፡ በአገራችን መብቶች እውቅና በመስጠቱ
ችሏል፡፡ በመካሄድ ላይ ባለው መጠነ ሰፊ አገራችን ሁሉም ዜጋ ወዶና
የልማት እንቅስቃሴ የህዝባችን ፈቅዶ የሚኖርባት አገር ለመሆን
አምባገነኑ የደርግ ስርዓት ህዝባዊ ተጠቃሚነት እየተረጋገጠ በቅታለች፡፡ አዲሲቷ ኢትዮጵያ
ድርጅት በሆነው ኢህአዴግ የዜጎች ገቢ በፍጥነት እያደገና የህዝቦች የተናጠል ታሪክ ብቻ
መሪነት በተካሄደው ህዝባዊ ትግል ህይወታቸውም በተጨባጭ የሚነገርባት ሳትሆን የበርካታ
በተወገደ ማግስት በኢትዮጵያ በመለወጥ ላይ ነው፡፡ ይህ ለውጥ ብሄሮች፤ ብሄረሰቦችና ህዝቦች
የተጀመረው የፖለቲካ፣ መመዝገብ የቻለው ደግሞ ኢህአዴግ አኩሪ ታሪክ የሚነገርባትና መላ
የኢኮኖሚና የማህበራዊ ለውጥ ቀርፆ ተግባራዊ ባደረጋቸው የሀገራችን ህዝቦች በጋራ በሰሯቸው
ዛሬም ድረስ እየተቀጣጠለ ይገኛል፡ ድህነት ተኮር ፖሊሲዎችና ታሪኮች የሚኮሩባት አገርም
፡ የደርግ መንግስት መገርሰስን ስትራቴጂዎች ነው፡፡ ከዚህ ሆናለች፡፡ ዛሬ የአገራችን ህዝቦች
ተከትሎ ከተቋቋመው የሽግግር ባሻገር በኢህአዴግ የሚመራው በጋራ ታሪካቸው የሚኮሩበትና
መንግስት ጀምሮ በአገራችን የነፃ ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ‹‹ልዩነታችን ውበታችን፤
ገበያ ኢኮኖሚ ስርዓትን በመገንባት መንግስት የአገራችንን ሰላም አንድነታችን ጥንካሬያችን›› በሚል
የመንግስትና የግል ባለሃብቱ በማረጋገጥ ዜጎች በሰላማዊ መንገድ መርህ በጋራ ድህነትን ታሪክ
በኢኮኖሚው የሚኖራቸውን ድርሻ ወጥተው የሚገቡበት አምርተው ለማድረግ የሚተጉባት አገር
የሚያሳይ የኢኮኖሚ ፖሊሲ የሚጠቀሙበት ሁኔታን በመፍጠሩ ሆናለች፡፡
ተቀርፆ ተግባራዊ ተደርጓል፡ ነው፡፡
፡ በዚህም ኢህአዴግ የደርግ ግንቦት 20 በአዲሲቷ ኢትዮጵያ
መንግስት አግበስብሶ የያዛቸውን ህገመንግስታችን በአገራችን ማንነት ውስጥ የሚታሰብ ስፈራ
ኢንዱስትሪዎች፤ ሆቴሎች እና በማንኛውም ሁኔታ ሊፈጠር ጉልህ ነው፡፡ ከሁሉም ነገር ወደ
መሰል ተቋማት ወደ ግል እንዲዞሩ የሚችለውን ውስጣዊ የሃሳብ ጦር ግምባር ታሪክ ተላቃ ሁሉም
በማድረግ ገና ከጅምሩ የአገራችን ልዩነት በዴሞክራሲያዊና ህዝብን ነገር ወደ ፀረ ድህነት ትግልና
ኢኮኖሚ እንዲያንሰራራ በርካታ ባሳተፈ መንገድ መፈታት እንዳለባት ልማት መንገድ ላይ እንድተገኝ
አበረታች እርምጃዎችን ወስዷል፡፡ ደንግጓል፡፡ ይህን መሰረታዊ አስችሏታል፡፡ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ
ኢህአዴግ በአርሶ አደሩ ላይ መርህ በጥብቅ ተግባራዊ ማድረግ በአለም አደባባይ እንኳ ሳይቀር ያ
ተጭኖ የነበረው በኮታና በእርሻ ስንችል ነው ውስጣዊ ሰላማችንን የጎደፈ ማንነቷ ተቀይሮ ሁሉም
ሰብል ገበያ ድርጅት አስገዳጅነት ዘላቂና አስተማማኝ በሆነ መንገድ የሚጎመዥባት አጓጊና ስሟን
ሲካሄድ የነበረውን ምዝበራ ማስቀጠል የምንችለው፡፡ እስካሁን በእድገት ጋር የያዛት ታላቅ ሀገር
ከመሰረቱ እንዲወገድ አድርጓል፡ የመጣንባቸው የድልና የስኬት የመሆን ጉዟን ጀመረች፡፡
፡ የግል ባለሃብቱ ሃብቱን አምኖ ዓመታት የሚያሳዩትም ይህንኑ
በአገሩ ላይ ማፍሰስ እንዲችል ነው፡፡ በመሆኑም ዛሬ ላይ በአዲሲቷ
ምቹ አሰራሮችን በመፍጠርና ኢትዮጵያ ልማት ዴሞክራሲና
በማበረታታት አገራችን በጋራ በኢህአዴግ የሚመራው ልማታዊና ሰላምን አስተማማኝና ዘላቂ በሆነ
የህዝቦቿ ጥረት የምትቀየር አገር ዴሞክራሲያዊ መንግስታችን ሁኔታ በማስፈን ድህነትን መፋለም
እንድትሆን ምቹ ሁኔታዎችን ለሰላም ያለው ዋጋ ከፍ ያለ ነው ዋነኛው የህዝባችን አጀንዳ፡
ፈጥሯል፡፡ በማሽቆሽቆል ላይ መሆኑን ከራሳችን ሰላም ዘብ አልፎ ፡ ትናንትን ለመመለስ በአንዳንድ
የነበረው ኢኮኖሚም እንዲያገግም ለጐረቤት አገር ሰላም በመቆም የቀድሞ ስርዓት ናፋቂዎች
በማድረግ አገራችን በዓለም በፈጣን በተግባር አረጋግጧል፡፡ በሩዋንዳ፣ የሚደረግ አፍራሽ እንቅስቃሴ ሁሉ
እድገት ላይ ካሉ አገሮች መካከል በቡሩንዲ፣ በላይቤርያ፣ በሶማሊያና በህዝቦች የተባባረ ክንድ እየተደፈቀ
በቀዳሚነት ተጠቃሽ እንድትሆንም በሱዳን ሰላምና መረጋጋት አገራችን ይሄዳል፡፡ አሁንም የአገራችን
አስችሏታል፡፡ የከፈለችው ዋጋ ለሰላም ያላትን ብሄሮች፤ ብሄረሰቦችና ህዝቦች
አቋም የሚያረጋግጥ ነው፡፡ በአገራችን የተጀመረውን ልማት፣
በኢህአዴግ መሪነት በገጠርም ሰላምና ዴሞክራሲ አስተማማኝና
ሆነ በከተማ የመሰረት ልማት በአገራችን ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ዘላቂ በሆነ ሁኔታ ለማስቀጠል
ተስፋፍቷል፡፡ የአገራችንን ህዳሴ ህዝቦች ቀጥተኛ ተሳትፎ የፀደቀው መትጋታቸውን ይቀጥላሉ፡፡
ሊያፋጥኑ የሚችሉ ግዙፍ ህገ መንግስታችን መሰረታዊ ለሆኑ ክብርና ሞገስ ለትግሉ ሰማዕታት፣
ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል፤ የዜጎች ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ ድልና ድምቀት ለግንቦት 20!
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 35
ቅምሻ
አንድ የሆቴል ስራ አስኪያጅ አዲስ የተቀጠረውን ሰራተኛ ጠርቶ እንዲህ ሲል
መመሪያ ሰጠው፡፡ “ማንኛውንም እንግዳ ስታገኝ በስም እየጠራህ እንኳን ደህና መጡ
በል” ይለዋል፡፡ ሰራተኛውም ትንሽ ካሰበ በኋላ “የእንግዶቹን ስም እንዴት ላውቅ
እችላለሁ” ይላል፡፡ ስራ አስኪያጁም ቆጣ በማለት “በቦርሳቸው ላይ ስማቸው አለ”
ይለዋል፡፡ ታዲያ አንድ ቀን ሰራተኛው እንግዶችን ሲቀበል በአንድ ቦርሳ ላይ “ንፁህ
ቆዳ” የሚል ያይና “እንኳን ደህና መጡ አቶ ንፁህ ቆዳ” አለ ይባላል፡፡

ወይ ጊዜ ከማለት
እነዚህ ሰነፎች...................ሲፈስ ሃሞታቸው
ጊዜም እያለፈ....................ሲሄድ ሲክዳቸው
አዕምሯቸው ላሽቆ.............መስራት ተስኗቸው
ወይ ጊዜ ይላሉ...................ጊዜ ምን ያርጋቸው
ጥራዝ ነጠቅ ወሬን..................አሉባልታን ትቶ
ቲዎሪን ከተግባር.....................ባንድ ላይ አስማምቶ
ወይ ጊዜ ከማለት....................መስራት ነው በርትቶ፡፡

እናውጋው ጫኔ
ቢቡኝ ወረዳ ዲጎ ፅዮን

መጋለጡ አይቀርም
የተግባር ሰንካላ................በአፍ የተካነ
ባስመሳይነቱ.....................ሁሉንም የሆነ
ነገር አመላላሽ..................የወሬ ሱሰኛ
ቃላት አበጣሪ....................የጥቅም ምርኮኛ
ነገር በማቀበል....................ለጊዜው ቢኖርም
ተግባር ምስክር ነው.............መጋለጡ አይቀርም፡፡

መቶ አለቃ ማመጫ መና
ምንጭ፣ እፎይታ ጋዜጣና አብዮታዊ ዴሞክራሲ ጋዜጣ

አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 36


ከኢህአዴግ አምባ

በመስዋዕትነት የተዋጀ የህዝብ ውግንና


Dhufeen si laalaa የበርካቶችን ህይወት እያሰላሰልኩ “Sagalee Uummata Bal’aa’’
Biyya too dhufeen silaala
በአንድ መጽሄት ላይ ያነበብኩት ወይም ‹‹የሰፊው ህዝብ ድምጽ››
Yaa harmee dubroo magaa-ትዝ አለኝ፡፡ የደርግ ስርዓት ጭቆና በሚባል የሬዲዮ ጣቢያ የድል
laa አንገሽግሿቸው ይህንን ለምለም ዜናዎች አንባቢ የነበረው የታጋይ
/ዱፌን ስላላ፤ ብየ ቶ ዱፌን ስላላ ምድር ትተው በርሃ የከተሙ ጓዶች ገቢሳ ተስፋየ ገጠመኝ በመጽሄቱ
ያ ሀርሜ ዱብሮ መጋላ/ ትዝታና ገጠመኝ፡፡ በ1989 ዓ.ም ከሰፈሩት ገጠመኞች ውስጥ ቀዳሚ
‹‹ጦምቦራ›› በተሰኘው መጽሄት ነው፡፡
የተፈጥሮ ኃብቷን እየዘረዘረ ላይ ታተመው የኦህዴድ/ኢህአዴግ
ለኦሮሚያ ያለውን ናፍቆትና ፍቅር ታጋዮች የበርሃ ገጠመኝ፡፡ እናም ስለ በረሃ ሲነሳ አንዱ ትውስታ
የሚገልጸውን፤ ይህንን የሸንተም ለእናንተም ለማካፈል ወደድኩ፡፡ ራሱ የትግሉ ሂደት ነው፡፡ እኔ
ሹብሳ ዜማ ለሰማ የኦሮሚያን ውብ የምሰራው ከምስረታው ጀምሮ
ተፈጥሮ በዓይነ ህሊና እያስቃኘ በወቅቱ የድርጅቱ መዝሙር ‹‹ሰፊው የኦሮሞ ህዝብ ድምፅ››
ያስደምማል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች ከነበረውን ‹‹Rorroo Miidhaa የሚባል የሬዲዮ ጣቢያ ነው፡፡ ይህ
ከሀገር ርቆ ለሚገኝ ደግሞ የዜማው Keenyaa›› /ሮሮ ሚዳ ኬኛ/ ሬዲዮ ጣቢያ መደበኛ ስራውን
ፍሰት በጋ ከክረምት የማይነጥፈውን የሚለውን እያዜሙ ድል አድርገው የጀመረው ሰኔ 25 ቀን 1982ዓ.ም
የክልሉ ለምለምነትና አረንጓዴነት ወደ ቀዬያቸው መመለስን እያማተሩ ነው፡፡ ስራውም በጣም ይከብደን
ጋር ተደምሮ አንጀትን ያላውሳል፡ በተለያዩ ምክንያቶች በወጡበት ነበር፡፡ ምክንያቱም ተሞክሮ
፡ መሰል ዜማዎችን እየሰሙና የቀሩ በርካታ ታጋዮች እንደነበሩ አልነበረንም፡፡ የነበረን አንድ
እያንጎራጎሩ የትዝታ ስንቅ ቋጥረው አይዘነጋም፡፡ ያንን መከራና ከባድ ነገር ቢኖር በዓላማው ጥላ ስር
ተመልሰው በአይነ ስጋ ሀገራቸውን ወቅት አልፈው ድሉን ለማየት የመሰለፍ ፍላጎት ብቻ ነበር፡፡ ይህ
ለማየት እያሰቡ በዚያው የቀሩትን ከበቁት ታጋዮች መካከል በወቅቱ ሆኖ ሳለ የዕለት ተዕለት ስራችንን

አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 37


ለማሸነፍ የምናደርገው ጥረትና መደጋገፍ ‹‹ቤተሰባዊ ነው›› ቢባል እንዳላመጣ አጠገባችን ደርሷል፤
የተገኘውም የሰራ ፍሬ አብዛኛው ማጋነን አይሆንም በማለት ታጋይ መፍትሄ አጣሁ፡፡ ሆኖም ግን
አበረታች በመሆኑ ከትውስታየ ገቢሳ ተስፋየ የነበረውን ትዝታ በመጋገር ላይ ያለሁትን ቡኮ
መካከል አንዱ ነው፡፡ ለምን ቢባል ለመጽሄቱ አጋርቶ ነበር፡፡ (ሊጥ) አንስቼ እሳቱ ላይ ደፍሁ፡
ያኔ እጥረታችን ከፍተኛ የልምድ ፡ በተለይም ጭሱ ወደ ላይ
ማጣት ቢሆንም በተወሰነ የሰው ታጋይ ኃብታሙ ታደሰ በበኩሉ እንዳይወጣና ለአይሮፕላኑ ምልክት
ኃይል ብቻ በብዙሃን ወይም የሌሎችን ህይወት ያዳነበትና እናዳይሆነው ሊጡን ሙሉ ለሙሉ
በበርካታ የሰው ሃይል መከናወን በክስተቱ ምክንያት ሂስ የተቀበለበት እሳቱ ላይ መገልበጥ ነበረብኝ፤
ያለ በትን ስራ እያከናወንንገጠመኝ በመጽሄቱ እንዲህ ያንንኑ አደረኩኝ፡፡
ቆይተናል፡፡ በአጠቃላይ በ6 የሰው ሰፍሯል፡፡ በርሃ በነበርንበት ወቅት
ኃይል ብቻ ሬዲዮ ጣቢያ ስርጭት ምግብ እናዘጋጃለን፡፡ ሴት ወንድ በዚህ ወቅት በቡኮ እሳቱን አጥፋቼ
ጀመረ፡፡ ስ ራውን ስንጀምር የትግልማለት የለም ከበሽተኛ በስተቀር የጓዶችን ነፍስ ማዳን ትልቅ
ወኔያችን ከ ፍተኛ ነበር የሚታየን ሁላችንም በተራ ቡኮ አብኩተን ጥንካሬ ቢሆንም፤ አሸዋ ማምጣት
ድካማችን ሳ ይሆን ዓላማውን መጋገር የግድ ነው፡፡ በዛፍ ጥላ እረስቼ ለሰው የተዘጋጀውን ምግብ
ከግብ ማድረስ ነው፡፡ ከጨቋኝ ስር ምጣድ በሰልፍ በማስገባት ነው የእሳት ቀለብ ማድረጌ ትልቅ
ስርዓት የተላቀቀችውንና ሰ ላምና የምንጋግረው፡፡ይህም የሚሆነው ስህተት በመሆኑ በአፈሰስኩት ቡኮ
ዴሞክራሲ የሰፈነባትን ሀገር ለ ማታ ነው፡፡ ለምን ቢባል እኛ ተገምግሜ ሂስ ቀርቦብኝ ትክክል
ማየት የነበረን ምኞት ከፍተኛ ነው፡ባለንበት አቅጣጫ ጭስ በሰማይ እንዳልሆንኩ አምኜ ተቀብያለሁ፡፡
፡ ይህ ደግሞ ሊረጋገጥ የሚችለው ከታየ የደርግ ጄቶች ወዲያውኑ በትጥቅ ትግል ወቅት ከገጠመኞቸ
በትግላችን ብቻ እንደሆነ ከዓላማችንመጥተው ቦምብ ይረጩብናል፡፡ ውስጥ ይህንን ምንጊዜም
በደንብ ስለተገነዘብነው ድካሙ ይህንን ለመሸሽ ስንል ምግባችንን የማልረሳው ነው ይላል ታጋይ
ፍጹም አይታየንም ነበር፡፡ ማታ እንጋግራለን ይህ ማለት ኃብታሙ፡፡
ግን ሌሊት አይሮፕላን አይመጣም
በተለይም የኔ የስራ ድርሻ የድል ማለት አይደለም፡፡ ትንሽ የማታው ሌላው ተጋይ ለሜሳ ጉራራ ይባላል፡
ዜናን ማንበብ ነበር፡፡ እዚህ ይሻላል ተብሎ እንጂ፡፡ ፡ የትግል ዘመን ገጠመኞቹ ውስጥ
ላይም አንድ ትውስታ አለኝ፡ ተካታዩን ለመጽሄቱ አካፍሎ ነበር፡
፡ ዜናውን ከግንባር የሚልኩልን የቀኑ የጭስን አቅጣጫ የሚፈልግ ፡ ቀደም ሲል ጀምሮ ትግል ሜዳ
ሌሎች ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ ሲሆን የሌሊቱ ደግሞ የእሳቱን የቆየሁ ቢሆንም ወደ ህዝባዊ ትግል
የላኩልንን ዜና ከአነበብኩ በኋላ ብርሃን ወይም ነበልባል በመከታተል የገባሁት ግን በ1976 ዓ.ም ነበር፡፡
ከእነሱ እንዳልመጣልን ሁሉ ከአገኘው የደርግ አውሮፕላን ለምን የሚ ል ጥያቄ ሊነሳ ይችል
በጣም ደስ ብሏቸው ይሸከሙኝ፤ ወዲያውኑ አካ ባቢውን እንዳልነበረ ይሆናል፡፡ምክንያቱም በዚያን ወቅት
ይስሙኝ ነበር፡፡ አስታውሳለሁ ያደርገዋል፡፡ ለዚህም ቀንም ሆነ በኔም ሆነ በአገሪቱ ላይ ይደርስ
ነቀምቴ፣ አምቦና አዲስ አበባ ማታ እንጀራ ሲጋገር እያንዳንዱ የነበረው ፖለቲካዊ ችግር እጅግ
ሲያዙ በአነበብኩት ዜና እጅግ ባለታራ የእሳት ማጥፊያ ክምር የከፋ ነበር፡፡
ከመደሰታቸው የተነሳ በትክሻቸው አሸዋ ከምጣዱ አጠገብ ካስቀመጠ
ተሸክመውኝ ይሮጣሉ፤ ሌላው በኋላ መጋገር ይጀምራል፡፡ ይህም ይህ ችግር ደግሞ መፍትሄ ሊያገኝ
ዘሎ በጥፊ ሲመታኝ፤ ሌላው የሁልጊዜው የተረኛው ግዴታ ነው፡፡ የሚችለው በትግል ብቻ መሆኑን
ተንበርክኮ መሬት ይስም ነበር፡፡ አሁን ወደ ራሴ ልመልሳችሁ አንድ ተገ ንዝቤ ነበር ወደ ህዝባዊ ትግል
እኔን የሚገርመኝ ዜናውን አብረን ቀን የመጋገር ተራው የኔ ነበር፡ ልገባ የቻልኩት፡፡ ወደ ህዝባዊ
ያዘጋጀነው ሰዎችም ቢሆኑ አን ፡ እንጀራ መጋገርሩን ተያያዝኩት ትግል ከገባው ወዲህ ብዙ የትግል
ብቤ ስመለስ እንደ አዲስ በደስታ ግን እንደወትሮው አሸዋ ማምጣቱን ውጣ ውረዶችን አልፌያለሁ፡
ይፈነድቃሉ፡፡ ሌላው ፍጹም ረስቼ ነበር፡፡ ሊጡን ካቀጥንኩ በኋላ ፡ እኔና የትግል ባልደረቦቼ ‹‹የት
የማልረሳው በበርሃው ታጋዮች እንጀ ራውን ማስፋት ተያያዝኩት፡ ግል ሜዳ ኑሮን ኑሯችን›› ብልን
የነበረን ፍቅር ነው፡፡ መተሳሰብና ፡ እ ንደ ድንገት እንጀራውን እያሳ ለመሠድነው፡፡ ይህን የራሱ ክንያት
መተዛዘን በችግር ወቅት መደጋገፍ ፋው ሳለሁ አይሮፕላን እንደ መ አለው ከምክንያቶቹ አንዱ በትግል
በታጋዮች የተፈጠረውና ማደግ ብረቅ እያጎራ መጣ፡፡ በድንጋጤ ሜዳ ለረዥም ጊዜ መቆየታችን
ያለበት ነው፡፡ እውነት ለመናገርም እሳቱን ስመለከተው አሸዋ አጠገቤ ነው፡ትልቁና ዋነኛው ምክንያት ግን
በታጋዮች መካከል የነበረው ፍቅርና አልነበረም ካሁን በኋላ ሂጄ በታ ዮች መካከል ያለው ፍፁም
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 38
አንድነትና ፍቅር ልዩ ስለነበር ነው፡ ሆነ በቂ ራሽን በምናገኝበት ወቅት
፡ ታግለናል፡፡ በመሆኑም ትግል
ብዙ አስተምሮናል፡፡ ይህም ሆኖ
ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች በወቅቱ የሚያጋጥመን ማንኛውም
ውስጥ የትግል ጥንካሬና ብስለት ችግር የከፋ ቢሆንም ከትግል ጎራ
እንዲኖረኝ ያደረገኝ የያኔው ኦህዴድ የፌዴራል ሊያዘናጋን አልቻለም፡፡ በትጥቅ
የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ስርዓታችን እንዲጠናከር ትግል ውስጥ ረሃብ ጥማት እርዛት
ንቅናቄ/ኢህዴን/ነው፡፡ ከዚያም በኋላ በዋናው የትግል እንደሚኖር አውቀን ስለገባንበት
ከኦሮሞ ህዝብ ዴሞክ ራሲያዊ አውድማ ከሚያደርገው ምንም አይመስለንም በማለት
ድርጅት (ኦህዴድ) ጋር ተቀላቅዬ እንቅስቃሴ ጎን ለጎን ገጠመኙን ያጠቃልላል፡፡
በኦሮሞነቴ የሚፈለግብኝን ድርሻ የኦሮሞ ህዝብን ብሔራዊ
ስወጣ ቆይቻለሁ፡፡ ከገጠሙኝ መብት የሚያስጠብቁ ውድ አንባብያን ስለ ኦህዴድ
ነገሮች መካከል በ1977 ዓ.ም አኩሪ ተግባራትን ታጋዮች ካነሳሁ ዘንዳ ስለ ድርጅቱም
መጨረሻ የገጠመኝ አንዱ ነው፡ አከናውኗል፡፡ የኦሮሞ ጥቂት ለማለት ወደድኩ፡፡
፡ ወቅቱ ከፍተኛ ረሃብ በአገሪቱ ህዝብ ለአንድ ምዕተ በኢትዮጵያ 1980ዎቹ መጀመሪያ
ላይ የደረሰበት ወቅት ነበር፡፡ ዓመት የታገለለትን ህዝቡ ከበዝባዡ የፊውዳል ስርዓት
አስታውሳለሁ ቡድን ለማቋቋም ራስን በራስ የማስተዳደር ለመላቀቅ ያደረገውን ትግልና
ከተከዜ ወደ ሰቆጣ እየገሰገስን መብት የኦሮሚያ ድል ነጥቆ ወደ ስልጣን ለወጣው
ነበር፡፡ የምንሄደው በእግር ነበርና ብሔራዊ ክልላዊ የደርግ ስርዓት ፈታኝ ዘመን ነበር፡
19 ቀናትን መጓዝ የግድ ነበር፡፡ መንግስትን በማቋቋም፤ ፡ ወቅቱ በደርግና የህዝቡን ነጻነት
ለምግብ የሚሆን እህል ስላልነበረን በመገንባትና በማጠናከር ለማስመለስ በሚታገሉ ድርጅቶች
ለጉዟችን የያዝነው ስንቅ ጥቂት እውን እንዲሆን መካከል የጦፈ ትንቅንቅ የነበረበት
ስኳር ነው፡፡ አድርጓል፡፡ በራሱ ቋንቋ ወቅት መሆኑ ይታወሳል፡፡ ቀደም
የሚሰራ መንግስታዊ ብለው በተመሰረቱ ተራማጅ
ከጉዟችን የመጀመሪያዎቹ ሁለት መዋቅር የመገንባት፤ ድርጅቶች በሆኑት በህወሓትና
ቀናት ህዝቡ ነበር መንገድ ሲያገኘን ትምህርት እንዲስፋፋና ህብረብሔራዊ የነበረው በኢህዴን
ጠርቶን ያለውን እያቀመሰ የረዳን፡ ህዝቡ በአፍ መፍቻ መሪነት በተካሄደው ትግል
፡ እያልን እያልን ጭው ወደአለ ቋንቋው እንዲማርና አብዛኛው የሰሜኑ ክፍል ከደርግ
በረሃ ገባን፡፡ ረሃብ ሲበረታብን እንዲተዳደር የማድረግ፤ ስርዓት አገዛዝ ነፃ ቢሆንም ከአዲስ
ጊዜ ከያዝነው ስንቅ (ስኳር) ትንሽ የጤና አገልግሎት አበባ በስተደቡብ ያለው የኢትዮጵያ
ቃምንና ሆዳችን እየፈለገ የቀረችውን እንዲስፋፋ፤ በተለይም ክፍል በተለይም ደግሞ ሰፊ ህዝብና
መልሰን ቋጥረን ጉዟችንን ቀጠልን፡ በጭቆናው ምክንያት ኃብት የነበረው ኦሮሚያ ውስጥ
፡ የተወሰነ መንገድ ከተጓዝን በኋላ ተስፋ ቆርጦ የማምረት ሁነኛ አታጋይ ድርጅት ባለመኖሩ
ሆዴ እንደ መብረቅ ማጎራት ጀመረ፡ አቅሙ ተሟጦ የነበረውን የደርግ እድሜ እንዲራዘምና
፡ በመቀጠልም ደም ያስቀምጠኝ አርሶ አደርና አርብቶ ትግሉ ፈታኝ እንዲሆን አድርጎት
ጀመር፡፡ አቅም እያጣሁ መጣሁ፡ አደር በማነሳሳት በቀላሉ ቆይቷል፡፡
፡ ሰው ፈጣሪውን የሚያስታውሰው የማይገመቱ ተግባራትን
በተቸገረ ጊዜ ነው እንደሚባለው አከናውኗል፡፡ በኦሮሞ ሕዝብ ስም የተቋቋሙ
‹‹እውነተኛ የሆንከው ፈጣሪየ ሆይ ድርጅቶች ቢኖሩም የረባ
እውነት ፋለጋ ስለምሄድ ከመንገድ እንቅስቃሴ ማድረግ ባለመቻላቸው
አታስቀረኝ›› ብየ በሙሉ ልቤ ወደ ክልሉ ዘልቀው እንዲገቡ
ፈጣሪየን ለመንኩ፡፡ ልመናየም ከሌሎች ዴሞክራሲያዊ ድርጅቶች
ተሰምቶልኝ እየተሰቃየሁም ቢሆን ድጋፍ ቢደረግላቸውም ትግሉን
ጉዞየን ቀጠልኩ፡፡ ታጋይ መዝሙር ከዳር ማድረስ ተስኗቸው ነበር፡
ፈንቴም ከኔ ጋር ነበርና ቴትራ ፡ ለአብነትም ኦነግ ወደ ክልሉ
ሰጥቶኝ ተሸሎኝ የተነሳንለት ገብቶ ትግሉን እንዲመራ በወቅቱ
ቦታ መድረሳችንን አስታውሳለሁ፡ በህወሓትና ሻዕቢያ በተለያዩ
፡ ባጭሩ ግን ችግር በበዛበትም ጊዜያቶች ድጋፍ ቢደረግለትም
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 39
የደርግን ጥቃት መቋቋም ተስኖት
ወደ ጠረፍ አካባቢዎች ለማፈግፈግ
ተገድዶ ነበር፡፡

በትግል ውስጥ የመስመር ጥራት፣


ቁርጠኝነትና የዓላማ ጽናት የሌለው
ድርጅት የህዝብን ትግል በምንም
መልኩ ዳር ሊያደርስ እንደማይችል
እርግጥ ነው፡፡ በወቅቱ በቅድመ
ህወሓትና ኢህዴን የተመሰረቱ
እንደ ኢህአፓ ያሉ ድርጅቶችም
ሩቅ አልመው ህልውናቸው
በአጭሩ ሊያከትም የቻለውም
በዚሁ ምክንያት ነው፡፡ ኦነግ ከዚህ
በተለየም ሌላውን ህዝብ በጠላትነት
በመፈረጅ ለዘመናት የዘለቀውን
የአብሮነት ባህልና እሴት ለማናድ
አልሞ የተነሳ ድርጅት መሆኑም
በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ የነበረውን
የአታጋይ ድርጅት ድርሻን የሚወጣ
ቁመና ላይ ሊገኝ አልቻለም፡፡

በሌሎች ድርጅቶች በተደረገለት


ድጋፍ በለስ ቀንቶት ወደ ክልሉ
ቢገባ እንኳ ከመነሻው ይዞ በተነሳው
ዴሞክራሲያዊነት በራቀውና ጸረ-
እኩልነት ላይ በተመሰረተው መርህ
ምክንያት ትግሉን ከማምከኑም
በላይ እንደ ኦሮሞ ህዝብ ሁሉ
የጭቆናው ገፈት ቀማሽ ከሆነው
ከሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር
ህዝቡን የሚያቃርን ድርጊት
ሊፈጽም እንደሚችል በተለያዩ
አጋጣሚዎች አረጋግጧል፡፡ ለአ
ብነትም በአሶሳና አከባቢው በነበሩት
ህዝቦች ላይ የፈጸመውን ዘግናኝ
ድርጊት መጥቀስ ይቻላል፡፡

ይህም በመሆኑ ከመቶ ዓመት


በላይ የዘለቀውን የኦሮሞ ህዝብ
ትግል በተደራጀ ሁኔታ በመምራት
ከዳር ሊያደርስ የሚችል
ዴሞክራሲያዊና ቆራጥ ድርጅት
የመመስረት አስፈላጊነት አማራጭ
የሌለው ጉዳይ መሆኑ ታመነበት፡
፡ ህዝቡን ወደ ተደራጀ ትግል ማስ
ገባት ብቻ ሳይሆን በኦሮሚያ
ውስጥ ያለውን የኃብት ምንጭ
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 40
ደርግ እንደይጠቀምና መዋቅሩን መበጣጠስ ከፍተኛ ለማበርከትና በአጭር ጊዜ ውስጥ ውጤታማ ሊያደርገው
መስዋዕትነትን የሚጠይቅ ቢሆንም ለድሉ መፋጠን የሚችል ስልት መከተል የሚገባው ሲሆን ድርጅቱ
ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ተደመደመ፡፡ ቀደምት የትግል ድርጅቶች ያሳለፏቸውን ችግሮችና
እንቅፋቶች ባለመድገምና የተቀሰሙ ልምዶችን
በዚህ መነሻ ዴሞክራሲያዊና ጠንካራ የህዝባዊ መሪ በመቀመር ወደ ተግባር መቀየር ይጠበቅበት ነበር፡፡
ድርጅት በመመስረት ይህንን በኦሮሚያ ውስጥ ያለውን
አንገብጋቢ ጥያቄ ለመመለስ፤ በወቅቱ በኢህዴን በተጨማሪም የደርግ ጭቆናና አፋና ላንገሸገሸው
ውስጥ ሲታገሉ የነበሩ የኦሮሞ ታጋዮች ተሰብስበው እንዲሁም በኦነግ ተስፋ ለቆረጠው ወደ ሰፊው የኦሮሞ
ድርጅት ለመመስረት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ለ8 ህዝብ በመግባት የህዝቡን ትግል የማቀጣጠል ከባድ
ወራት በመምከር መጋቢት 1982 ዓ.ም የኦሮሞ ህዝብ ኃላፊነት ይጠበቅበት ነበር፡፡ በአጠቃላይ የኦሮሞን
ዴሞክራሲያዊ ድርጅት/ኦህዴድ/ በይፋ ተመሰረተ፡፡ ህዝብ ትግል በትክክለኛ መስመር በመምራት ወደ
ላቀ ደረጃ ለማሸጋገርና ትግሉን ከሌሎች የሀገሪቱ
በወቅቱ ደርግን ለመፋለም በረሃ የከተሙት የኦሮሞ ብሔር ብሔረሰቦች ትገል ጋር በማስተሳሰር አኩሪ
ታጋዮች ቁጥር በርካታ ቢሆንም ድርጅቱ የተመሰረተው ድል መቀዳጀት አስፈላጊ በሆነበት ወቅት የተወለደ
ግን በ155 ታጋዮች ያህል ነበር፡፡ ይህም በሌሎች ድርጅት ነው- ኦህዴድ፡፡
ድርጅቶች ምስረታ ወቅት እንዳጋጠመው ሁሉ
በርካታ ታጋዮች በትግሉ ተስፋ በመቁረጥ ወደ ሱዳን በተከተለው ስልትም ድርጅቱ ወቅቱ የሚጠይቀውን
በመሰዳደቸው ብሎም ሀሳባቸውን ቀይረው ወደ ደርግ መስዋዕትነት ለመክፈል ለአፍታም ሳያመነታ
በመመለሳቸው ነው፡፡ ጥንካሬውንና ጽናቱን ገና በጠዋቱ ማስመስከረና
ያጋጠሙ እንቅፋቶችን ታግሎ በማሸነፍ በኢትዮጵያ
የኦሮሞ ህዝብ ፍላጎትና ትግል የወለደው ድርጅት በትጥቅ ትግል የድርጅቶች ታሪክ በፍጥነት ማደግና
ኦህዴድ የተመ ሰረተበትን ዓላማ ከግብ ለማድረስ መመንደግ የቻለ ድርጅት ለመሆን በቃ፡፡
ጊዜ የማይሰጥ ኃላፊነት ከፊት ለፊቱ የተደቀነበት ገና
በጠዋቱ ነበር፡፡ በመሆኑም የሚጠበቅበትን አስተዋጽኦ ኦህዴድ በኦሮሞ ህዝብ ስም ተመስርተው ረጅም
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 41
እድሜ ካስቆጠሩና ከጠባብ ድርጅቶች በተለየ አሰላለፍ አርባጉጉ፣ ሀረር፣ ባሌና ምስራቅ ወለጋ አካባቢዎች
የህዝቡን ትግል በአብዮታዊ ዴሞክራሲዊ አቅጣጫ በህዝብና በኦህዴድ ጓዶች ላይ በኦነግ የተፈጸሙ ዘግናኝ
ለመምራት ወደ ትግል ሲገባ በታሪኩ በአጭር ጊዜ ድርጊቶችን ማስታወስ ይቻላል፡፡ ‹‹ቢተኩስብህም
ውስጥ ከምስረታው ቀጥሎ 2ኛውን ስኬታማና አትተኩስ›› በሚል ድንጋጌ ስር ከትጥቅ ትግሉ ጊዜ
ታሪካዊ ክስተት አስመዘገበ፡፡ ድርጅቱ ለመጀመሪያ በበለጠ ሁኔታ ኦህዴድ መስዋዕትነት እየከፈለ የኃይል
ጊዜ ወደ ኦሮሚያ በመግባት በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ እርምጃ ሳይወስድ መታገሱ ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት
ወረዳ ከሰፊው የኦሮሞ ህዝብ ጋር የትግል ግንኙነት ማበብና ለመርህ ያለውን ጽኑ አቋም ያስመሰከረበት
ጀመረ፡፡ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ኦህዴድ ህዝቡን እያደረጀና ሲሆን፤ ክስተቱ ኦነግ ለኦሮሞ ህዝብም ሆነ ለመላው
እያስታጠቀ ከደርግ ጋር መፋለም ጀመረ፡፡ የሀገራችን ህዝቦች የማይበጅ ድርጅት መሆኑን ዳግም
ያረጋገጠ ክስተት ነበር፡፡
ኦህዴድ ለመጀመሪያ ጊዜ በተደራጀ ሁኔታ በጦርነት ላይ
የተካፈለው ዘመቻ ቴዎድሮስ በመባል የሚታወቀውና ከሽግግር መንግስት በኋላም ኦህዴድ የፌዴራል
ጎጀምና ጎንደርን ነጻ ለማውጣት በኢህአዴግ በታቀደ ስርዓታችን እንዲጠናከር በዋናው የትግል አውድማ
ዘመቻ ነበር፡፡ ይህ ዘመቻ እነዚህን አካባቢዎች ከደርግ ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ጎን ለጎን የኦሮሞ ህዝብን
ነጻ ካወጣ ደግሞ ኦህዴድ ወደ ምዕራብ ኦሮሚያ ዘልቆ ብሔራዊ መብት የሚያስጠብቁ አኩሪ ተግባራትን
እንዲገባ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነበር፡፡ በአምስት አከናውኗል፡፡ የኦሮሞ ህዝብ ለአንድ ምዕተ ዓመት
ሪጅመንቶች አቅሙን ያደራጀው ኦህዴድ ወደ ጎጃም የታገለለትን ራስን በራስ የማስተዳደር መብት የኦሮሚያ
በመሻገር ዘመቻ ቴዎድሮስ ላይ በተሳካ ሁኔታ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትን በማቋቋም፤ በመገንባትና
በመሳተፍ ብዙም ሳይቆይ በምዕራብ በኩል ወደ ክልሉ በማጠናከር እውን እንዲሆን አድርጓል፡፡ በራሱ ቋንቋ
ለመግባት ቻለ፡፡ የሚሰራ መንግስታዊ መዋቅር የመገንባት፤ ትምህርት
እንዲስፋፋና ህዝቡ በአፍ መፍቻ ቋንቋው እንዲማርና
ቀጥሎም በቢሊሱማ ወልቂጡማ ዘመቻ ደርግን እንዲተዳደር የማድረግ፤ የጤና አገልግሎት
በመደምሰስ ከወለጋ እስከ አምቦ ያለውን አካባቢ እንዲስፋፋ፤ በተለይም በጭቆናው ምክንያት ተስፋ
ከደርግ ነጻ በማውጣት ከተመሰረተ ዓመት ባልሞላ ቆርጦ የማምረት አቅሙ ተሟጦ የነበረውን አርሶ
ጊዜ ውስጥ ደርግን ለመደምሰስ በተደረገው መራራ አደርና አርብቶ አደር በማነሳሳት በቀላሉ የማይገመቱ
ትግል ተልዕኮውን በብቃት በመወጣት ለህዝብ ያለውን ተግባራትን አከናውኗል፡፡ በአጠቃላይ ከአንድ ክፍለ
ውግንና በተጨባጭ አስመስክሯል፡፡ ይህም ኦህዴድ ዘመን በላይ አስከፊ መደባዊና ብሔራዊ ጭቆና ስር
ውግንናቸው በተግባር መስዋዕትነት የተዋጀ የቁርጥ ወድቆ የጨለማ ህይወትን ሲገፋ በድል ጎዳና በመምራት
ቀን ልጆች የተመሰረተ ድርጅት ለመሆኑ አብይ ማሳያ ወደ ልማታዊና ሰላማዊ ምዕራፍ በማሻገር ሀገራችን
ነው፡፡ ድርጅቱ ከድል በኋላ በተመሰረተው የሽግግር በፈጣንና ተከታታይ የእድገት ጎዳና እንድትራመድ
መንግስት ወቅት በክልሉ አስተማማኝ ሰላም እንዲኖር ኦህዴድ/ኢህአዴግ የበኩሉን ሚና ተጫውቷል፡
ከፍተኛ ትግል አካሂዷል፡፡
ድርጅቱ በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን እየፈታ፤
በኢፌዴሪ ሕገመንግስት ረቂቅ ላይ ህዝቡ በአካባቢው እራሱን እያረመና ህዝባዊነቱን ይበልጥ እያጠናከረ
በስፋት እንዲወያይና በሀሳብ በማበልጸግ የበኩሉን ሚና ክልላዊና ሀገራዊ ተልዕኮውን እየተወጣ የሚገኝ ድርጅት
እንዲወጣ ኦህዴድ ግንባር ቀደም ሚና ተጫውቷል፡፡ ሲሆን በየሁለት ዓመት በሚያካሄደው ድርጅታዊ
ከዚህ በሻገርም ከምስረታው ጀምሮ ባዳበረው ልምድና ጉባኤ በግልጽነትና በዴሞክራሲያዊ ስርዓት መሪዎችን
ዴሞክራሲያዊ መርህ ላይ ተመስርቶ ድርጅቶች ይመርጣል፡፡ የህዝብ ተሳትፎን ባረጋገጠ መልኩ
አላማዎቻቸውን በዴሞክራሲያዊና ሰላማዊ መንገድ የተለዩ የአፈጻጸምና የአሰራር ጉድለቶችን እያረመ፤
እንዲያራምዱና ህዝቡ ያሻውን እንዲመርጥ መስር ክፍተቶችን እያሟላ የክልሉን ህዝብ በልማታዊና
ለማስያዝ ታግሏል፡፡ ደርግን ለመገርሰስ በተካሄደው ዴሞክራሲዊ መንገድ ለመምራት ያለሰለሰ ትግልና
ትግል የረባ አስተዋጾ ያልነበረውና ማስዋዕትነት ጥረት አድርጓል፤ እያደረገም ይገኛል፡፡ በእርግጥ
ያልከፈለው ኦነግ አንኳ በሽግግር መንግስቱና በምክር የድርጅቱ ስኬቶችና ውጣ ውረዶች ሲተነተኑ ከላይ
ቤት ውስጥ እንዲሳተፍ ኦህዴድ ከሌሎች የኢህአዴግ እንደተገለፀው ዋነኛው የስኬቱ ሚስጢር የመስመር
አባል ድርጅቶች ጋር በመሆን የተለያዩ ጥረቶችን ጥራት፣ የዓላማ ጽናትና ህዝባዊነት መሆኑ
አድርጓል፡፡ ይህንን በማድረጉም ኦነግ በመረጠው ባያጠያይቅም የታጋዮች ቁርጠኝነትና ቆራጥነት
ኢ-ዴሞክራሲያዊ አካሄድና በድርጅቱ በተሰነዘሩ ጥቃቶች በድርጅቱ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለው ሆኖ
አላስፈላጊ መስዋዕነትን ከፍሏል፡፡ ለአብነትም በአዋሽ፣ ይገኛል፡፡
አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 42
ቅምሻ
ፖሊሱ አንድ በመጠጥ ሃይል የተሸነፈ ሰው በአውራ ጎዳና ላይ የእግር መንገድ ተከትሎ
እየተንገዳገደ ሲሄድ አየውና ሁኔታው ስላላማረው ይከተለው ጀመር፡፡ ሰካራሙ እየሄደ ወደ
ኤሌክትሪክ ምሰሶ በቀረበ ቁጥር እየተንገዳገደ ወደ ዋናው መንገድ ይገባና ምሰሶውን ካለፈ
በኋላ ወደ እግር መንገዱ ይመለሳል፡፡ ፖሊሱም ሁኔታውን ተመልክቶ ሰካራሙን ቀስ ብሎ
ትከሻውን መታ መታ በማድረግ “ወዳጄ ከእኔ ጋር ብትመጣ ይሻላል፡፡ አካሄድህ ትክክል
አይደለም” ቢለው ሰካራሙ በተሰባበረ አንደበት “እኔ እኮ ደህና ነኝ፡፡ ምሰሶዎቹ ግን ዥው
እያሉ ይመጡብኛል፡፡ እኔ ፈጠን ብዬ እያሳለፍኳቸው ነው፡፡” አይደለም? ብሎ መለሰ፡፡

ማጭዱም ገመዱም

ጊዜን በማባከን ፀረ ልማት መሆን


እጅን አቆላልፎ ስንፍናን መወገን
መተላለፍ ይብቃ ስራ ነፍሳችን ነው
ከሚገድለን ጋር ዝምድና ምንድን ነው፡፡
ወሬና አሉባልታ በቅለው ላያስቀኑ
ከባቢን አልምተው አገር ላያቀኑ
ይብቃን ከእነሱ ጋር ለልማት እንቁም
ለሳሩም ለእህሉም ያው ማጭድ ገመዱም፡፡

“ከእንግዲህ የሕዝባችን የዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ትኩረት ባለፈው ጭቆናና በደል ላይ


አይሆንም፡፡ ያ ምዕራፍ በህዝቦች መብት ያለገደብ መከበር ተዘግቷልና፡፡ ከእንግዲህ የህዝቦችና
ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ትኩረት ሕዝቦች በእኩልነትና በጋራ በሚገነቧት በአዲሲቷ ኢትዮጵያ
ላይ ነው የሚሆነው፡፡”

የቀድሞ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ መለስ ዜናዊ በህገ መንግስት ጉባኤ መዝጊያ ላይ የተናገሩት
ምንጭ፣ እፎይታ ጋዜጣ ከ1985 እስከ 1989

አብዮታዊ ዴሞክራሲ መፅሔት ግንቦት 2009 1ኛ ዓመት ቁጥር 1 43

Vous aimerez peut-être aussi